🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊 (ማቴ ፫:፫)
ርዕስ፦📝 "" "" ሴቶች በጎቼን ጠብቅ ""
(ዮሐ. ፳፩:፲፯)
"ቅድስት ሰሎሜ"
📅(ግንቦት 25 - 2016)
🎤 በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
ርዕስ፦📝 "" "" ሴቶች በጎቼን ጠብቅ ""
(ዮሐ. ፳፩:፲፯)
"ቅድስት ሰሎሜ"
📅(ግንቦት 25 - 2016)
🎤 በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፳ወ፰፦
✝ተዝካረ በዓሉ ለአማኑኤል ኢየሱስ ክርስቶስ (አምላክነ ዘበአማን)
✞ወተዝካረ አበዊነ ቅዱሳን (አብርሃም፥ ይስሐቅ ወያዕቆብ)
✞ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿አመተ ክርስቶስ ገዳማዊት (መናኒተ ዓለም፥ ወመዋዒተ ፍትወት)
✿ዳንኤል ክቡር (ዘገዳመ ሲሐት)
✿ኤጲፋንዮስ ዐቢይ (ዘደሴተ ቆጵሮስ)
✿መርቆሬዎስ ጻድቅ (ዘእምኔተ አባ ጳኩምዮስ)
✿ጊዮርጊስ ትሩፍ (ዘገዳመ ሐራጺት)
✿ጌርሎስ ጻድቅ ወሰማዕት (ምቱረ ክሳድ)
✿፵ወ፭ቱ ደቂቁ መነኮሳት (ሰማዕታት)
✿ስንጣ ወአጋቦስ ሰማዕት
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፳ወ፰፦
✝ተዝካረ በዓሉ ለአማኑኤል ኢየሱስ ክርስቶስ (አምላክነ ዘበአማን)
✞ወተዝካረ አበዊነ ቅዱሳን (አብርሃም፥ ይስሐቅ ወያዕቆብ)
✞ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿አመተ ክርስቶስ ገዳማዊት (መናኒተ ዓለም፥ ወመዋዒተ ፍትወት)
✿ዳንኤል ክቡር (ዘገዳመ ሲሐት)
✿ኤጲፋንዮስ ዐቢይ (ዘደሴተ ቆጵሮስ)
✿መርቆሬዎስ ጻድቅ (ዘእምኔተ አባ ጳኩምዮስ)
✿ጊዮርጊስ ትሩፍ (ዘገዳመ ሐራጺት)
✿ጌርሎስ ጻድቅ ወሰማዕት (ምቱረ ክሳድ)
✿፵ወ፭ቱ ደቂቁ መነኮሳት (ሰማዕታት)
✿ስንጣ ወአጋቦስ ሰማዕት
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ግንቦት 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ አባ አፍፄ ወአባ ጉባ +"+
=>አባ አፍፄና አባ ጉባ ቁጥራቸው ከተስዓቱ (ዘጠኙ)
ቅዱሳን ነው::
+"+ አባ አፍፄ +"+
=>ጻድቁ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን
ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ:: ገና
በሕጻንነታቸው
ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቀው ወደ ግብፅ ወርደዋል:: በዚያም
በአባ መቃርስ እጅ መንኩሰዋል:: አባ አፍፄ ወደ ኢትዮዽያ
የመጡት
በአልዐሜዳ ዘመን ከ8ቱ ባልንጀሮቻቸው ጋር ነው::
+ጻድቁ ጸበል እያፈለቁ ብዙ ድውያንን ፈውሰዋል::
ትግራይ ውስጥ የሐ የተባለው ቦታም ማረፊያቸው ነበር::
❖ለጻድቁ በጥቂቱ እነዚሕን እንጠቅሳለን:-
1.ከ100 ዓመት በላይ አበ ምኔት ሆነው በኖሩበት
ገዳማቸው በፍጹም ትጋት: በጾምና በጸሎት
አገልግለዋል::
2.በመጀመሪያ ያስከተሏቸውን 366 ደቀ መዛሙርት
ጨምሮ ብዙ መናንያንን አፍርተው በሃገራችን ገዳማዊ
ሕይወትን አስፋፍተዋል::
3.ቅዱሳት መጻሕፍትን ከሱርስትና ከጽርዕ ቋንቋ ወደ
ግዕዝ ተርጉመዋል::
4.በስብከተ ወንጌል ለሃገራችን ብርሃን አብርተዋል::
ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር "አፍፄ
(አፈ-ዐፄ)"
ብሏቸዋል:: "የዐፄ (የንጉሥ) አንደበት ያለው" ወይም
"ንግግር አዋቂ" ማለት ነው::
+ጻድቁ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን
አገልግለው በዚሕች ቀን በ684 ዓ/ም ተሠውረዋል::
እግዚአብሔርም
በስማቸው ለተማጸነ: ገዳማቸውን ለተሳለመ የምሕረት
ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል::
+"+ አባ ጉባ +"+
=>ጻድቁ የተወለዱት ታሕሳስ 29 ቀን በ336 ዓ/ም
በመንፈቀ ሌሊት ነው:: አባታቸው ጌርሎስ: እናታቸው
ቴዎዶክስያ ደጐች
ነበሩ::
+አባ ጉባ ("ባ" ጠብቆ ይነበብ) በተወለዱ ቀን ጌታችን
ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን
ተሞልቶ
ነበር:: ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው
አመስግነዋል::
+በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው: ወደ ገዳመ
አስቄጥስ ገብተው መንነዋል:: ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ
በኋላ ሊቀ
መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮዽያ
ሒድ" ብሏቸው ከ8ቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን
መጥተዋል::
በወቅቱ ዕድሜአቸው ከ140 በላይ ነበር::
+ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል:
መጻሕፍትን በመተርጐም: ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ
ክርስቲያናትን
በማነጽ ቆይተዋል:: በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት
የእርሳቸው ናት ይባላል::
+ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ብለው ነበር:: ብዙ
ጸበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል:: ሙታንንም
አንስተዋል::
እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች:: ጻድቁ
ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በኋላ በዚህች ቀን ዐርፈው
በገዳማቸው
ተቀብረዋል::
+በዘመኑ ትኩረት ካጡ ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሔው
ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው::
(በነገራችን ላይ "ጉባ" ማለት "አፈ-መዐር: ጥዑመ-
ልሳን" ማለት ነው)
❖ቸሩ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የጻድቃኑን በረከት
ያድለን::
በጸሎታቸውም በደላችንን ይቅር ይበለን::
❖ግንቦት 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አባ አፍፄ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
2.አባ ጉባ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
3.አባ ስምዖን ገዳማዊ (በ7 ዓመታቸው መንነው ለ81
ዓመታት በተጋድሎ የኖሩ ሶርያዊ)
4.አባ ይስሐቅ ጻድቅ
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ በዓለ ልደቱ ለክርስቶስ
2፡ ቅድስት አርሴማ ድንግል
3፡ ቅዱስ ጴጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት
4፡ ቅዱስ ማርቆስ ዘሮሜ
5፡ ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ
6፡ ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ
7፡ ቅዱስ ቀሌምንጦስ ሐዋርያ
8፡ ጉባኤ ሰማዕታት
++"+ ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ
ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ
ይወስዳል::
ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላቹሃለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም::
+"+ (ማቴ. 10:41)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ግንቦት 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ አባ አፍፄ ወአባ ጉባ +"+
=>አባ አፍፄና አባ ጉባ ቁጥራቸው ከተስዓቱ (ዘጠኙ)
ቅዱሳን ነው::
+"+ አባ አፍፄ +"+
=>ጻድቁ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን
ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ:: ገና
በሕጻንነታቸው
ብሉይ ከሐዲስ ጠንቅቀው ወደ ግብፅ ወርደዋል:: በዚያም
በአባ መቃርስ እጅ መንኩሰዋል:: አባ አፍፄ ወደ ኢትዮዽያ
የመጡት
በአልዐሜዳ ዘመን ከ8ቱ ባልንጀሮቻቸው ጋር ነው::
+ጻድቁ ጸበል እያፈለቁ ብዙ ድውያንን ፈውሰዋል::
ትግራይ ውስጥ የሐ የተባለው ቦታም ማረፊያቸው ነበር::
❖ለጻድቁ በጥቂቱ እነዚሕን እንጠቅሳለን:-
1.ከ100 ዓመት በላይ አበ ምኔት ሆነው በኖሩበት
ገዳማቸው በፍጹም ትጋት: በጾምና በጸሎት
አገልግለዋል::
2.በመጀመሪያ ያስከተሏቸውን 366 ደቀ መዛሙርት
ጨምሮ ብዙ መናንያንን አፍርተው በሃገራችን ገዳማዊ
ሕይወትን አስፋፍተዋል::
3.ቅዱሳት መጻሕፍትን ከሱርስትና ከጽርዕ ቋንቋ ወደ
ግዕዝ ተርጉመዋል::
4.በስብከተ ወንጌል ለሃገራችን ብርሃን አብርተዋል::
ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር "አፍፄ
(አፈ-ዐፄ)"
ብሏቸዋል:: "የዐፄ (የንጉሥ) አንደበት ያለው" ወይም
"ንግግር አዋቂ" ማለት ነው::
+ጻድቁ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን
አገልግለው በዚሕች ቀን በ684 ዓ/ም ተሠውረዋል::
እግዚአብሔርም
በስማቸው ለተማጸነ: ገዳማቸውን ለተሳለመ የምሕረት
ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል::
+"+ አባ ጉባ +"+
=>ጻድቁ የተወለዱት ታሕሳስ 29 ቀን በ336 ዓ/ም
በመንፈቀ ሌሊት ነው:: አባታቸው ጌርሎስ: እናታቸው
ቴዎዶክስያ ደጐች
ነበሩ::
+አባ ጉባ ("ባ" ጠብቆ ይነበብ) በተወለዱ ቀን ጌታችን
ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን
ተሞልቶ
ነበር:: ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው
አመስግነዋል::
+በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው: ወደ ገዳመ
አስቄጥስ ገብተው መንነዋል:: ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ
በኋላ ሊቀ
መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮዽያ
ሒድ" ብሏቸው ከ8ቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን
መጥተዋል::
በወቅቱ ዕድሜአቸው ከ140 በላይ ነበር::
+ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል:
መጻሕፍትን በመተርጐም: ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ
ክርስቲያናትን
በማነጽ ቆይተዋል:: በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት
የእርሳቸው ናት ይባላል::
+ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ብለው ነበር:: ብዙ
ጸበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል:: ሙታንንም
አንስተዋል::
እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች:: ጻድቁ
ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በኋላ በዚህች ቀን ዐርፈው
በገዳማቸው
ተቀብረዋል::
+በዘመኑ ትኩረት ካጡ ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሔው
ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው::
(በነገራችን ላይ "ጉባ" ማለት "አፈ-መዐር: ጥዑመ-
ልሳን" ማለት ነው)
❖ቸሩ መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የጻድቃኑን በረከት
ያድለን::
በጸሎታቸውም በደላችንን ይቅር ይበለን::
❖ግንቦት 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አባ አፍፄ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
2.አባ ጉባ (ከዘጠኙ ቅዱሳን)
3.አባ ስምዖን ገዳማዊ (በ7 ዓመታቸው መንነው ለ81
ዓመታት በተጋድሎ የኖሩ ሶርያዊ)
4.አባ ይስሐቅ ጻድቅ
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ በዓለ ልደቱ ለክርስቶስ
2፡ ቅድስት አርሴማ ድንግል
3፡ ቅዱስ ጴጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት
4፡ ቅዱስ ማርቆስ ዘሮሜ
5፡ ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ
6፡ ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ
7፡ ቅዱስ ቀሌምንጦስ ሐዋርያ
8፡ ጉባኤ ሰማዕታት
++"+ ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ
ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ
ይወስዳል::
ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ
በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላቹሃለሁ
ዋጋው አይጠፋበትም::
+"+ (ማቴ. 10:41)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
Memhir Esuendale:
#Feasts of #Ginbot_29
✞✞✞On this day we commemorate the Saints Abba Aftse and Abba Guba✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞ Abba Aftse and Abba Guba✞✞✞
=> Abba Aftse and Abba Guba were two of the Nine Saints.
✞✞✞ Abba Aftse ✞✞✞
=>The Saint was born in Asia Minor in the 5th century and his parents were called Hippolytus and Ecclesia. He completed the Old and New Testaments while he was just a child and then went to Egypt. And there, he was made a monk by the hands of Abba Macarius. Abba Aftse came to Ethiopia during the reign of Ella Amida with his 8 [monk] friends.
✞The Saint by bringing forth many healing, holy water springs cured many. And his monastery was at Yeha in Tigray.
✞✞✞Some points about the Saint.
1. In his monastery, where he was the Abbot for a 100 years, he served in complete diligence, fasting, and prayer.
2. He expanded monasticism in our country by bearing many monks including the 366, his first disciples.
3. He translated the Holy Books from Syriac, and Greek.
4. He shone a light in our country by preaching the Gospel. And the people because they were amazed by his sermons gave him the name Aftse (Afe/The Mouth of – Atse/An Emperor) which means “One who has the mouth of an Emperor” or “Orator – one who knows how to speak”.
✞After the Saint served the Church for over 200 years, he was taken up (like Enoch) in the year 684 E.C. God has given Abba Aftse a covenant which assures the mercy of the one who beseechs in his name and visits his monastery.
✞✞✞Abba Guba✞✞✞
=>The Saint was born on Tahisas 29 (January 7) in the year 336 E.C at mid-night. His father Gerlos (Cyril) and his mother Theodoxia were kind.
✞And when Abba Guba (-ba should be stressed) was born, because our Lord descended with His angels, their house was filled with light for 7 days. And the infant Guba praised his Creator saying, “Hallelujah”.
✞The Saint studied the Bible in his childhood, entered the Monastery of Scetes and became a monk. And after he fought for several years, because the Archangel St. Gabriel appeared to him and said, “Go to the holy land, Ethiopia”, he came to our country with the 8 Saints. At the time, his was older than 140 years.
✞The Righteous Abba Guba stayed here, like the rest of his acquaintances, by preaching, translating books, expanding monasticism (monasteries) and building Churches. Particularly, the Church, Rama Kidane Meheret, is considered to have been established by him.
✞When the Saint used to celebrate the Divine Liturgy, he used to be elevated from the ground. And he has also brought forth many healing, holy water springs and cured countless of the sick. He has also raised the dead. And our Lady has given him a Cross of light as well. The Saint, after many years of holiness, passed away on this day and was buried in his monastery (at Madara).
✞This Monastery of Abba Guba found in Tigray is one of the great monasteries which are being neglected in this era.
(By the way “Guba” means “A Mouth of Honey, Sweet- Tongued”)
✞✞✞May the Holy Savior, Christ, Who is good, grant us from the blessings of the Saints. And by their prayers may He forgive our transgressions.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 29th of Ginbot
1. Abba Aftse (One of the Nine Saints)
2. Abba Guba (One of the Nine Saints)
3. Abba Simon the Monastic (the Stylite) (A Syriac Father who became an ascetic at the age of 7 and lived fighting the spiritual fight for 81 years)
4. Abba Isaac the Righteous
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Birth of our Lord and God Jesus Christ
2. St. Arsema the Martyr
3. St. Peter the Seal of the Martyrs
4. St. Mark of Tormak
5. St. Fikerte Kirstos the Ethiopian
6. St. Zera Kirstos (Righteous and Martyr)
✞✞✞ “He that receiveth a prophet in the name of a prophet shall receive a prophet's reward; and he that receiveth a righteous man in the name of a righteous man shall receive a righteous man's reward.
#Feasts of #Ginbot_29
✞✞✞On this day we commemorate the Saints Abba Aftse and Abba Guba✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞ Abba Aftse and Abba Guba✞✞✞
=> Abba Aftse and Abba Guba were two of the Nine Saints.
✞✞✞ Abba Aftse ✞✞✞
=>The Saint was born in Asia Minor in the 5th century and his parents were called Hippolytus and Ecclesia. He completed the Old and New Testaments while he was just a child and then went to Egypt. And there, he was made a monk by the hands of Abba Macarius. Abba Aftse came to Ethiopia during the reign of Ella Amida with his 8 [monk] friends.
✞The Saint by bringing forth many healing, holy water springs cured many. And his monastery was at Yeha in Tigray.
✞✞✞Some points about the Saint.
1. In his monastery, where he was the Abbot for a 100 years, he served in complete diligence, fasting, and prayer.
2. He expanded monasticism in our country by bearing many monks including the 366, his first disciples.
3. He translated the Holy Books from Syriac, and Greek.
4. He shone a light in our country by preaching the Gospel. And the people because they were amazed by his sermons gave him the name Aftse (Afe/The Mouth of – Atse/An Emperor) which means “One who has the mouth of an Emperor” or “Orator – one who knows how to speak”.
✞After the Saint served the Church for over 200 years, he was taken up (like Enoch) in the year 684 E.C. God has given Abba Aftse a covenant which assures the mercy of the one who beseechs in his name and visits his monastery.
✞✞✞Abba Guba✞✞✞
=>The Saint was born on Tahisas 29 (January 7) in the year 336 E.C at mid-night. His father Gerlos (Cyril) and his mother Theodoxia were kind.
✞And when Abba Guba (-ba should be stressed) was born, because our Lord descended with His angels, their house was filled with light for 7 days. And the infant Guba praised his Creator saying, “Hallelujah”.
✞The Saint studied the Bible in his childhood, entered the Monastery of Scetes and became a monk. And after he fought for several years, because the Archangel St. Gabriel appeared to him and said, “Go to the holy land, Ethiopia”, he came to our country with the 8 Saints. At the time, his was older than 140 years.
✞The Righteous Abba Guba stayed here, like the rest of his acquaintances, by preaching, translating books, expanding monasticism (monasteries) and building Churches. Particularly, the Church, Rama Kidane Meheret, is considered to have been established by him.
✞When the Saint used to celebrate the Divine Liturgy, he used to be elevated from the ground. And he has also brought forth many healing, holy water springs and cured countless of the sick. He has also raised the dead. And our Lady has given him a Cross of light as well. The Saint, after many years of holiness, passed away on this day and was buried in his monastery (at Madara).
✞This Monastery of Abba Guba found in Tigray is one of the great monasteries which are being neglected in this era.
(By the way “Guba” means “A Mouth of Honey, Sweet- Tongued”)
✞✞✞May the Holy Savior, Christ, Who is good, grant us from the blessings of the Saints. And by their prayers may He forgive our transgressions.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 29th of Ginbot
1. Abba Aftse (One of the Nine Saints)
2. Abba Guba (One of the Nine Saints)
3. Abba Simon the Monastic (the Stylite) (A Syriac Father who became an ascetic at the age of 7 and lived fighting the spiritual fight for 81 years)
4. Abba Isaac the Righteous
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Birth of our Lord and God Jesus Christ
2. St. Arsema the Martyr
3. St. Peter the Seal of the Martyrs
4. St. Mark of Tormak
5. St. Fikerte Kirstos the Ethiopian
6. St. Zera Kirstos (Righteous and Martyr)
✞✞✞ “He that receiveth a prophet in the name of a prophet shall receive a prophet's reward; and he that receiveth a righteous man in the name of a righteous man shall receive a righteous man's reward.
✝ #የሐ_አክሱም ✝
"" #አባቶቻችን ዘጠኙ (ተስዓቱ) ቅዱሳን እነ #አባ_አፍጼ በኪደተ እግራቸው ከባረኩአቸው ቦታዎች አንዱ ነው፡፡ ""
☞ በእርግጥ ቦታው የሺዎች አዝማናት ታሪክን የተሸከመ መካነ ቅርስም ነው፡፡
✝ #የጻድቃን_ቅዱሳን በረከት አይለየን! ✝
"" #አባቶቻችን ዘጠኙ (ተስዓቱ) ቅዱሳን እነ #አባ_አፍጼ በኪደተ እግራቸው ከባረኩአቸው ቦታዎች አንዱ ነው፡፡ ""
☞ በእርግጥ ቦታው የሺዎች አዝማናት ታሪክን የተሸከመ መካነ ቅርስም ነው፡፡
✝ #የጻድቃን_ቅዱሳን በረከት አይለየን! ✝
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
"" ሥራህን አየሁ ! "" (ዕን. ፫:፩)
(ግንቦት 24 - 2017)
(ግንቦት 24 - 2017)
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፳ወ፱፦
✝ተዝካረ በዓለ ልደቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ (አምላክነ ስቡሕ)
✝ወተዝካረ በዓላ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ወላዲተ አምላክ)
✞ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ስምዖን ገዳማዊ ወጻድቅ (ዘደብረ አንጾኪያ)
✿አፍጼ ጻድቅ ዘየሓ (ዘቦአ ብሔረ ሕያዋን)
✿ጉባ ጻድቅ፥ ዘትርጓሜ ስሙ መዓር (፩ እም፱ቱ ቅዱሳን)
✿መዝራዕተ ክርስቶስ ጻድቅ (ዘጎንደር)
✿ይስሐቅ መነኮስ (ግብጻዊ)
✿እስክንድር ንጉሥ (ወልደ ፊልጶስ ጽርዓዊ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ግንቦት ቡሩክ፤ አመ ፳ወ፱፦
✝ተዝካረ በዓለ ልደቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ (አምላክነ ስቡሕ)
✝ወተዝካረ በዓላ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ወላዲተ አምላክ)
✞ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✿ስምዖን ገዳማዊ ወጻድቅ (ዘደብረ አንጾኪያ)
✿አፍጼ ጻድቅ ዘየሓ (ዘቦአ ብሔረ ሕያዋን)
✿ጉባ ጻድቅ፥ ዘትርጓሜ ስሙ መዓር (፩ እም፱ቱ ቅዱሳን)
✿መዝራዕተ ክርስቶስ ጻድቅ (ዘጎንደር)
✿ይስሐቅ መነኮስ (ግብጻዊ)
✿እስክንድር ንጉሥ (ወልደ ፊልጶስ ጽርዓዊ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ግንቦት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ አርዋ ቅድስት +"+
=>እናታችን ቅድስት አርዋ በስነ ገድላቸው ከደመቁ
የቀደመው ዘመን ቅዱሳት አንስት አንዷ ናት:: በሕጻንነቷ
የሚገባውን
የክርስትና ትምሕርት ተምራለችና ምርጫዋ ሰማያዊው
ሙሽርነት ሆነ::
+ለሰዎች ሕይወት እንቅፋት እየሆኑ ከሚያስቸግሩ ነገሮች
አንዱ መልክ ነው:: እግዚአብሔር የፈጠረውን ደም ግባት
(ቁንጅና)
በማይገባ ተጠቅመው የአጋንንት ራት የሆኑ: ሌሎችንም
አብረው ያጠፉ ሰዎች ቁጥራቸው እጅግ ብዙ ነው:: አርዋ
ግን ይሕ
ቀረሽ የማይሏት ውብ ብትሆንም እርሷ ለዚሕ ቦታ
አልነበራትም:: በለጋ እድሜዋ በክርስቶስና በድንግል እናቱ
ፍቅር ተጠመደች
እንጂ::
+ቅድስት አርዋ ሁሉ ያላት ስትሆን ስለ መንግስተ ሰማያት
ሁሉን ንቃለች:: በተለይ ደግሞ ሥጋዊ ፍትወትን ትገድል
ዘንድ
ያሳየችው ተጋድሎ በዜና ቤተ ክርስቲያን የተደነቀ በመሆኑ
"መዋኢተ ፍትወት" (የሥጋን ፍላጎት ድል የነሳች)
አስብሏታል::
+የሚገርመው የቅድስቷ እናታችን ሕይወት በጾምና
በጸሎት ብቻ የተወሰነ አልነበረም:: በሰው ሁሉ ፊት ብርሃን
መሆን የቻለ
የደግነት: ርሕራሔ: የፍቅርና የምጽዋት ሕይወትም ነበራት
እንጂ::
+አንድ ቀን በተንኮለኞች የሐሰት ምስክር ያለ ጥፋቷ
ለፍርድ ቀረበች:: ፍርደ ገምድል ዳኛ ሞት ፈረደባት::
በአደባባይ
በጭካኔ ቅድስት እናታችንን ገደሏት:: እግዚአብሔር ግን
ድንቅ ነውና ከሞት አስነስቷት ገዳዮቿ እንዲጸጸቱ
አድርጓል::
ከዚሕ በኋላም በንጹሕ አኗኗሯ ቀጠለች::
+አንድ ቀን ግን ከባድ ፈተና መጣባት:: አንድ በደም
ግባቷ ተማርኮ ሲፈልጋት የኖረ ጐልማሳ አሳቻ ሰዓትና ቦታ
ላይ
አገኛት:: የሥጋ ፈቃዱን ይፈጽም ዘንድ አስገደዳት::
+እርሱን መታገሉ ከአቅሟ በላይ ስለሆነባት እርሱ ልብሱን
እያወለቀ እርሷ ከወደቀችበት ሆና ወደ ፈጣሪዋ ለመነች:-
"ጌታየ
ሆይ! የእኔንም ድንግልና ጠብቅ: እርሱንም ኃጢአት
ይሠራ ዘንድ አትተወው:: ስለዚሕም ነፍሴን ተቀበላት" ብላ
አለቀሰች::
+እመቤታችን እንደ ዐይን ጥቅሻ ወርዳ ነፍሷን አሳረገች::
ጐልማሳው ወደ ጣላት ቅድስት ዘወር ቢል ሙታ አገኛት::
እርሱም
ተጸጸተ:: ወገኖቿ በዝማሬ እናታችን ቅድስት አርዋን
ቀብረዋታል::
✞ ቅዱስ ቆሮስ ሐዋርያ ✞
=>ዳግመኛ በዚህች ቀን ሐዋርያው ቅዱስ ቆሮስ አርፏል::
+ቅዱስ ቆሮስ ከ72ቱ አርድእት አንዱ ሲሆን ከጌታችን
እግር የተማረ: ለስብከተ ወንጌል ብዙ ሃገራትን የዞረ ታላቅ
ሐዋርያ
ነው:: ባስተማረባቸው ቦታዎች ብዙ ሕማማትን
ተቀብሏል::
+ብዙ አሕዛብንም ወደ አሚነ ክርስቶስ መልሷል:: በተለይ
ከቅዱስ ዻውሎስ ጋር ለዓመታት አገልግሏል:: ቅዱስ
ዻውሎስ
ሲታሠር መልዕክቶችንም ይወስድለት ነበር::
❖ወርኀ ግንቦትን በሰላም ላስፈጸመን እግዚአብሔር
ክብርና ምስጋና ይሁን:: አምላካችን ከወዳጆቹ በረከትን
ይክፈለን::
❖ግንቦት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት አርዋ እናታችን
2.ቅዱስ ቆሮስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ዲማዲስ ሰማዕት
4.አባ ሚካኤል ሊቀ ዻዻሳት
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ቅዱስ ማርቆስ ሐዋርያ
2፡ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ
3፡ አባ ሣሉሲ ክቡር
4፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ነባቤ መለኮት
5፡ ቅድስት ሶፍያና ሰማዕታት ልጆቿ
++"+ መልካም ያደረጉ ብዙ ሴቶች አሉ:: አንቺ ግን
ከሁሉ ትበልጫለሽ::
ውበት ሐሰት ነው:: ደም ግባትም ከንቱ ነው::
እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች::
ከእጇ ፍሬ ስጧት:: ሥረዎቿም በሸንጐ ያመስግኗት:: +"+
(ምሳሌ. 31:29)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ግንቦት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ አርዋ ቅድስት +"+
=>እናታችን ቅድስት አርዋ በስነ ገድላቸው ከደመቁ
የቀደመው ዘመን ቅዱሳት አንስት አንዷ ናት:: በሕጻንነቷ
የሚገባውን
የክርስትና ትምሕርት ተምራለችና ምርጫዋ ሰማያዊው
ሙሽርነት ሆነ::
+ለሰዎች ሕይወት እንቅፋት እየሆኑ ከሚያስቸግሩ ነገሮች
አንዱ መልክ ነው:: እግዚአብሔር የፈጠረውን ደም ግባት
(ቁንጅና)
በማይገባ ተጠቅመው የአጋንንት ራት የሆኑ: ሌሎችንም
አብረው ያጠፉ ሰዎች ቁጥራቸው እጅግ ብዙ ነው:: አርዋ
ግን ይሕ
ቀረሽ የማይሏት ውብ ብትሆንም እርሷ ለዚሕ ቦታ
አልነበራትም:: በለጋ እድሜዋ በክርስቶስና በድንግል እናቱ
ፍቅር ተጠመደች
እንጂ::
+ቅድስት አርዋ ሁሉ ያላት ስትሆን ስለ መንግስተ ሰማያት
ሁሉን ንቃለች:: በተለይ ደግሞ ሥጋዊ ፍትወትን ትገድል
ዘንድ
ያሳየችው ተጋድሎ በዜና ቤተ ክርስቲያን የተደነቀ በመሆኑ
"መዋኢተ ፍትወት" (የሥጋን ፍላጎት ድል የነሳች)
አስብሏታል::
+የሚገርመው የቅድስቷ እናታችን ሕይወት በጾምና
በጸሎት ብቻ የተወሰነ አልነበረም:: በሰው ሁሉ ፊት ብርሃን
መሆን የቻለ
የደግነት: ርሕራሔ: የፍቅርና የምጽዋት ሕይወትም ነበራት
እንጂ::
+አንድ ቀን በተንኮለኞች የሐሰት ምስክር ያለ ጥፋቷ
ለፍርድ ቀረበች:: ፍርደ ገምድል ዳኛ ሞት ፈረደባት::
በአደባባይ
በጭካኔ ቅድስት እናታችንን ገደሏት:: እግዚአብሔር ግን
ድንቅ ነውና ከሞት አስነስቷት ገዳዮቿ እንዲጸጸቱ
አድርጓል::
ከዚሕ በኋላም በንጹሕ አኗኗሯ ቀጠለች::
+አንድ ቀን ግን ከባድ ፈተና መጣባት:: አንድ በደም
ግባቷ ተማርኮ ሲፈልጋት የኖረ ጐልማሳ አሳቻ ሰዓትና ቦታ
ላይ
አገኛት:: የሥጋ ፈቃዱን ይፈጽም ዘንድ አስገደዳት::
+እርሱን መታገሉ ከአቅሟ በላይ ስለሆነባት እርሱ ልብሱን
እያወለቀ እርሷ ከወደቀችበት ሆና ወደ ፈጣሪዋ ለመነች:-
"ጌታየ
ሆይ! የእኔንም ድንግልና ጠብቅ: እርሱንም ኃጢአት
ይሠራ ዘንድ አትተወው:: ስለዚሕም ነፍሴን ተቀበላት" ብላ
አለቀሰች::
+እመቤታችን እንደ ዐይን ጥቅሻ ወርዳ ነፍሷን አሳረገች::
ጐልማሳው ወደ ጣላት ቅድስት ዘወር ቢል ሙታ አገኛት::
እርሱም
ተጸጸተ:: ወገኖቿ በዝማሬ እናታችን ቅድስት አርዋን
ቀብረዋታል::
✞ ቅዱስ ቆሮስ ሐዋርያ ✞
=>ዳግመኛ በዚህች ቀን ሐዋርያው ቅዱስ ቆሮስ አርፏል::
+ቅዱስ ቆሮስ ከ72ቱ አርድእት አንዱ ሲሆን ከጌታችን
እግር የተማረ: ለስብከተ ወንጌል ብዙ ሃገራትን የዞረ ታላቅ
ሐዋርያ
ነው:: ባስተማረባቸው ቦታዎች ብዙ ሕማማትን
ተቀብሏል::
+ብዙ አሕዛብንም ወደ አሚነ ክርስቶስ መልሷል:: በተለይ
ከቅዱስ ዻውሎስ ጋር ለዓመታት አገልግሏል:: ቅዱስ
ዻውሎስ
ሲታሠር መልዕክቶችንም ይወስድለት ነበር::
❖ወርኀ ግንቦትን በሰላም ላስፈጸመን እግዚአብሔር
ክብርና ምስጋና ይሁን:: አምላካችን ከወዳጆቹ በረከትን
ይክፈለን::
❖ግንቦት 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅድስት አርዋ እናታችን
2.ቅዱስ ቆሮስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ዲማዲስ ሰማዕት
4.አባ ሚካኤል ሊቀ ዻዻሳት
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ቅዱስ ማርቆስ ሐዋርያ
2፡ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ
3፡ አባ ሣሉሲ ክቡር
4፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ነባቤ መለኮት
5፡ ቅድስት ሶፍያና ሰማዕታት ልጆቿ
++"+ መልካም ያደረጉ ብዙ ሴቶች አሉ:: አንቺ ግን
ከሁሉ ትበልጫለሽ::
ውበት ሐሰት ነው:: ደም ግባትም ከንቱ ነው::
እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች::
ከእጇ ፍሬ ስጧት:: ሥረዎቿም በሸንጐ ያመስግኗት:: +"+
(ምሳሌ. 31:29)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/