Audio
"" ስምህ ማን ነው? "" (መሳ. ፲፫:፲፯)
"በዓለ ቅዱስ ሚካኤል"
(ሰኔ 12 - 2017)
"በዓለ ቅዱስ ሚካኤል"
(ሰኔ 12 - 2017)
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፲ወ፭፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ሚናስ ክቡር ሰማዕት ፥ ገባሬ መንክራት (ወሐራ ሰማይ)
✿ጴጥሮስ ጻድቅ ዘዳውንት (ኢትዮጵያዊ)
✿ገብረ ክርስቶስ መነኮስ ጻድቅ (ወዲያቆን)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፲ወ፭፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ሚናስ ክቡር ሰማዕት ፥ ገባሬ መንክራት (ወሐራ ሰማይ)
✿ጴጥሮስ ጻድቅ ዘዳውንት (ኢትዮጵያዊ)
✿ገብረ ክርስቶስ መነኮስ ጻድቅ (ወዲያቆን)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ሰኔ 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ ቅዱስ_አቡናፍር ገዳማዊ +"+
=>ጻድቁ ተወልዶ ያደገው በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን በምድረ
ግብፅ ነው:: ወቅቱ ሥርዓተ መነኮሳት የሚጠበቅበት:አበው
ባሕታውያን እንደ ሰማይ ከዋክብት በዝተው የደመቁበት
ነበር:: ታላቁ አቡናፍርም ከክርስቲያን ወላጆቹ ተወልዶ:
በሥርዓት
አድጎ: መጻሕፍትንም ተምሮ ገና በወጣትነቱ መንኗል::
+ሥርዓተ መነኮሳትን ከአባ ኤስድሮስ ታላቁ አጥንቶ
ገዳሙንና መምሕሩን እየረዳ ለብዙ ዓመታት በጾምና
በጸሎት ኑሯል::
መነኮሳቱ ስለ ትሕትናውና ስለ ታዛዥነቱ ፈጽመው
ያከብሩት ነበር::
+ከዕለታት በአንዱ ቀን አረጋውያን መነኮሳት ጭው ባለ
በርሃ ስለሚኖሩ ባሕታውያን ሲጨዋወቱ:
ሲያደንቁዋቸውም ሰማ::
እርሱ በዛ ወቅት ባሕታውያን በበርሃ መኖራቸውን
አያውቅም ነበርና ሒዶ መምሕሩን አባ_ኤስድሮስን ጠየቃቸው:: እርሳቸውም "አዎ ልጄ! ከዚሕ በጣም ርቅው:
ንጽሕናቸውን ጠብቀው: ከሰውና ከኃጢአት ተይለው
የሚኖሩ
ገዳማውያን አሉ" አሉት::
+ቅዱስ አቡናፍር "በዚሕ ካሉት መነኮሳትና በበርሃ ካሉት
ማን ይበልጣል?" ቢላቸው "እነርሱ በጣም ይበልጣሉ::
ዓለም
እንኩዋ ከነ ክብሯ የእግራቸውን ሰኮና አታህልም" አሉት::
ይሕንን የሰማው ቅዱስ አባ አቡናፍር ጊዜ አላጠፋም::
+ከመምሕሩ ቡራኬ ተቀብሎ ወደ በርሃ ሔደ:: ለብዙ
ቀናት ከተጉዋዘ በኋላ አንድ ባሕታዊ አግኝቶ አብሯቸው
ተቀመጠ::
ከእርሳቸው ዘንድም ሥርዓተ ባሕታውያንን ተምሮ እንደገና
ወደ ዋናው በርሃ ጉዞውን ቀጠለ::
+ከብዙ ቀናት መንገድ በኋላም አንድ ሠፊ ሜዳ ላይ
ደረሰ:: አካባቢው የውሃ ጠብታ የማይገኝበት: ይቅርና
መጠለያ ዛፍ
የሣር ዘር እንኩዋ የሌለበት ወይም በልሳነ አበው "ዋዕየ
ፀሐይ የጸናበት: ልምላሜ ሣዕር የሌለበት: ነቅዐ ማይ
የማይገኝበት" ቦታ ነበር:: በዚህ ቦታ ይቅርና የሰው ልጅ
አራዊትም አይኖሩበትም::
+ለአባ አቡናፍር ግን ተመራጭ ቦታ ነበር:: ቅዱሳኑን ይሕ
አያሳስባቸውም:: ምክንያቱም ለእነርሱ ምግባቸውም:
ልብሳቸውም
ፍቅረ_ክርስቶስ ነውና:: አባ አቡናፍር ወደ ፈጣሪ ጸለዩ:: በእግዚአብሔር
ቸርነት ከጎናቸው አንዲት ዘንባባ (በቀልት) በቀለች::
ከእግራቸው ሥርም ጽሩይ ማይ (ንጹሕ ምንጭ) ፈለቀች::
+ጻድቁ ተጋድሏቸውን ቀጠሉ:: ዓመታት አለፉ::
ልብሳቸውን ፀሐይና ብርድ ጨርሶት ቅጠል ለበሱ:: በዚያ
ቦታም የሰው
ዘርን ሳያዩ ለ60 ዓመታት በተጋድሎ ኖሩ:: የሚያርፉበት
ጊዜ ሲደርስ እግዚአብሔር አባ_በፍኑትዮስን (የባሕታውያንን ዜና የጻፈ አባት ነው) ላከላቸው::
+ቃለ እግዚአብሔርን እየተጨዋወቱ ሳለ የአባ አቡናፍር
አካሉ ተለወጠ:: እንደ እሳትም ነደደ:: አባ በፍኑትዮስም
ደነገጠ:: ታላቁ ገዳማዊ ግን እጆቻቸውን ዘርግተው ጸለዩ:
ሰገዱና አማተቡ:: ነፍሳቸውም ከሥጋቸው በፍቅር
ተለየች::
ቅዱሳን መላዕክትም በዝማሬና በማኅሌት አሳረጉዋት::
የሚገርመው ደግሞ አባ በፍኑትዮስ ይሕን ሲያይ ቆይቶ
ዘወር ቢል ዛፏ
ወድቃለች: ቅርንጯም ደርቃለች::
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱሳን አበው ባሕታውያን
መታሠቢያ ናት::
+ከሰው (ከዓለም) ርቀው: ንጽሕ ጠብቀው: ዕጸበ
ገዳሙን: ግርማ አራዊቱን: ጸብዐ አጋንንትን ታግሠው
የኖሩ: ስማቸውን
የምናውቀውንም ሆነ የማናውቃቸውን
እንድናከብራቸው ቤተ_ክርስቲያን ሥርዓትና በዓል ሠርታለች::
=>አምላካችን ከአበው ባሕታውያን ጸጋ በረከት ይክፈለን::
=>ሰኔ 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አባ አቡናፍር ገዳማዊ (ስም አጠራሩ የከበረ:
ሽምግልናው ያማረ አባት)
2.አበው ቅዱሳን ባሕታውያን ( ዛሬ የሁሉም ቅዱሳን_ባሕታውያን (በተለይም የስውራኑ) ዓመታዊ በዓል ነው::
¤ከሰው: ከዓለምና ከኃጢአት ርቀው
¤ንጽሕ ጠብቀው
¤ዕጸበ ገዳሙን
¤ድምጸ አራዊቱን
¤ግርማ ሌሊቱን
¤የሌሊቱን ቁር
¤የመዓልቱን ሐሩር
¤ረሐቡን: ጽሙን: መራቆቱን . . . ሁሉ
ስለ ፍቅረ_ክርስቶስ ሲሉ ታግሠውታልና::
<< ዛሬም በየበርሃው የወደቁ: ስለ ዓለም ምሕረትን
የሚማጸኑ አሉ:: >>
<< አምላካቸው በረከታቸውን ያድለን >>
3.የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ በሕልም ከግብጽ
እንዲመለስ የነገረበት (ተዝካረ ሚጠታ ለእግዝእትነ
ማርያም)
4.አፄ ይኩኖ አምላክ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ኪዳነ ምሕረት ማርያም
2፡ ቅድስት ኤልሳቤጥ
3፡ አባ ዳንኤል ገዳማዊ
4፡ ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሠ ሮሜ
5፡ አባ ዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ
6፡ ቅዱስ ሐርቤ ንጉሠ ኢትዮጵያ
=>+"+ . . . ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ:
ከዚሕም በላይ በእሥራትና በወኅኒ ተፈተኑ . . . ሁሉን
እያጡ
መከራን እየተቀበሉ: እየተጨነቁ: የበግና የፍየል ሌጦ
ለብሰው ዞሩ:: ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና
በተራራ:
በዋሻና በምድር ጉድጉዋድ ተቅበዘበዙ:: +"+ (ዕብ.
11:36)
<<<ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ሰኔ 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
+"+ ቅዱስ_አቡናፍር ገዳማዊ +"+
=>ጻድቁ ተወልዶ ያደገው በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን በምድረ
ግብፅ ነው:: ወቅቱ ሥርዓተ መነኮሳት የሚጠበቅበት:አበው
ባሕታውያን እንደ ሰማይ ከዋክብት በዝተው የደመቁበት
ነበር:: ታላቁ አቡናፍርም ከክርስቲያን ወላጆቹ ተወልዶ:
በሥርዓት
አድጎ: መጻሕፍትንም ተምሮ ገና በወጣትነቱ መንኗል::
+ሥርዓተ መነኮሳትን ከአባ ኤስድሮስ ታላቁ አጥንቶ
ገዳሙንና መምሕሩን እየረዳ ለብዙ ዓመታት በጾምና
በጸሎት ኑሯል::
መነኮሳቱ ስለ ትሕትናውና ስለ ታዛዥነቱ ፈጽመው
ያከብሩት ነበር::
+ከዕለታት በአንዱ ቀን አረጋውያን መነኮሳት ጭው ባለ
በርሃ ስለሚኖሩ ባሕታውያን ሲጨዋወቱ:
ሲያደንቁዋቸውም ሰማ::
እርሱ በዛ ወቅት ባሕታውያን በበርሃ መኖራቸውን
አያውቅም ነበርና ሒዶ መምሕሩን አባ_ኤስድሮስን ጠየቃቸው:: እርሳቸውም "አዎ ልጄ! ከዚሕ በጣም ርቅው:
ንጽሕናቸውን ጠብቀው: ከሰውና ከኃጢአት ተይለው
የሚኖሩ
ገዳማውያን አሉ" አሉት::
+ቅዱስ አቡናፍር "በዚሕ ካሉት መነኮሳትና በበርሃ ካሉት
ማን ይበልጣል?" ቢላቸው "እነርሱ በጣም ይበልጣሉ::
ዓለም
እንኩዋ ከነ ክብሯ የእግራቸውን ሰኮና አታህልም" አሉት::
ይሕንን የሰማው ቅዱስ አባ አቡናፍር ጊዜ አላጠፋም::
+ከመምሕሩ ቡራኬ ተቀብሎ ወደ በርሃ ሔደ:: ለብዙ
ቀናት ከተጉዋዘ በኋላ አንድ ባሕታዊ አግኝቶ አብሯቸው
ተቀመጠ::
ከእርሳቸው ዘንድም ሥርዓተ ባሕታውያንን ተምሮ እንደገና
ወደ ዋናው በርሃ ጉዞውን ቀጠለ::
+ከብዙ ቀናት መንገድ በኋላም አንድ ሠፊ ሜዳ ላይ
ደረሰ:: አካባቢው የውሃ ጠብታ የማይገኝበት: ይቅርና
መጠለያ ዛፍ
የሣር ዘር እንኩዋ የሌለበት ወይም በልሳነ አበው "ዋዕየ
ፀሐይ የጸናበት: ልምላሜ ሣዕር የሌለበት: ነቅዐ ማይ
የማይገኝበት" ቦታ ነበር:: በዚህ ቦታ ይቅርና የሰው ልጅ
አራዊትም አይኖሩበትም::
+ለአባ አቡናፍር ግን ተመራጭ ቦታ ነበር:: ቅዱሳኑን ይሕ
አያሳስባቸውም:: ምክንያቱም ለእነርሱ ምግባቸውም:
ልብሳቸውም
ፍቅረ_ክርስቶስ ነውና:: አባ አቡናፍር ወደ ፈጣሪ ጸለዩ:: በእግዚአብሔር
ቸርነት ከጎናቸው አንዲት ዘንባባ (በቀልት) በቀለች::
ከእግራቸው ሥርም ጽሩይ ማይ (ንጹሕ ምንጭ) ፈለቀች::
+ጻድቁ ተጋድሏቸውን ቀጠሉ:: ዓመታት አለፉ::
ልብሳቸውን ፀሐይና ብርድ ጨርሶት ቅጠል ለበሱ:: በዚያ
ቦታም የሰው
ዘርን ሳያዩ ለ60 ዓመታት በተጋድሎ ኖሩ:: የሚያርፉበት
ጊዜ ሲደርስ እግዚአብሔር አባ_በፍኑትዮስን (የባሕታውያንን ዜና የጻፈ አባት ነው) ላከላቸው::
+ቃለ እግዚአብሔርን እየተጨዋወቱ ሳለ የአባ አቡናፍር
አካሉ ተለወጠ:: እንደ እሳትም ነደደ:: አባ በፍኑትዮስም
ደነገጠ:: ታላቁ ገዳማዊ ግን እጆቻቸውን ዘርግተው ጸለዩ:
ሰገዱና አማተቡ:: ነፍሳቸውም ከሥጋቸው በፍቅር
ተለየች::
ቅዱሳን መላዕክትም በዝማሬና በማኅሌት አሳረጉዋት::
የሚገርመው ደግሞ አባ በፍኑትዮስ ይሕን ሲያይ ቆይቶ
ዘወር ቢል ዛፏ
ወድቃለች: ቅርንጯም ደርቃለች::
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱሳን አበው ባሕታውያን
መታሠቢያ ናት::
+ከሰው (ከዓለም) ርቀው: ንጽሕ ጠብቀው: ዕጸበ
ገዳሙን: ግርማ አራዊቱን: ጸብዐ አጋንንትን ታግሠው
የኖሩ: ስማቸውን
የምናውቀውንም ሆነ የማናውቃቸውን
እንድናከብራቸው ቤተ_ክርስቲያን ሥርዓትና በዓል ሠርታለች::
=>አምላካችን ከአበው ባሕታውያን ጸጋ በረከት ይክፈለን::
=>ሰኔ 16 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.አባ አቡናፍር ገዳማዊ (ስም አጠራሩ የከበረ:
ሽምግልናው ያማረ አባት)
2.አበው ቅዱሳን ባሕታውያን ( ዛሬ የሁሉም ቅዱሳን_ባሕታውያን (በተለይም የስውራኑ) ዓመታዊ በዓል ነው::
¤ከሰው: ከዓለምና ከኃጢአት ርቀው
¤ንጽሕ ጠብቀው
¤ዕጸበ ገዳሙን
¤ድምጸ አራዊቱን
¤ግርማ ሌሊቱን
¤የሌሊቱን ቁር
¤የመዓልቱን ሐሩር
¤ረሐቡን: ጽሙን: መራቆቱን . . . ሁሉ
ስለ ፍቅረ_ክርስቶስ ሲሉ ታግሠውታልና::
<< ዛሬም በየበርሃው የወደቁ: ስለ ዓለም ምሕረትን
የሚማጸኑ አሉ:: >>
<< አምላካቸው በረከታቸውን ያድለን >>
3.የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ በሕልም ከግብጽ
እንዲመለስ የነገረበት (ተዝካረ ሚጠታ ለእግዝእትነ
ማርያም)
4.አፄ ይኩኖ አምላክ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ኪዳነ ምሕረት ማርያም
2፡ ቅድስት ኤልሳቤጥ
3፡ አባ ዳንኤል ገዳማዊ
4፡ ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሠ ሮሜ
5፡ አባ ዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ
6፡ ቅዱስ ሐርቤ ንጉሠ ኢትዮጵያ
=>+"+ . . . ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ:
ከዚሕም በላይ በእሥራትና በወኅኒ ተፈተኑ . . . ሁሉን
እያጡ
መከራን እየተቀበሉ: እየተጨነቁ: የበግና የፍየል ሌጦ
ለብሰው ዞሩ:: ዓለም አልተገባቸውምና በምድረ በዳና
በተራራ:
በዋሻና በምድር ጉድጉዋድ ተቅበዘበዙ:: +"+ (ዕብ.
11:36)
<<<ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Senne_16
✞✞✞On this day we commemorate the Departure of Abba Nofer (Onuphrius/Abunafer) and the Feast of all the Anchorites✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Abba Nofer (Onuphrius/Abunafer) the Ascetic✞✞✞
=>The Saint was born and raised in 5th century Egypt. The time was when monasticism was observed and the anchorite fathers shone like the stars of the sky. The Great Abba Nofer, born of Christian parents and raised properly, became an ascetic while he was just a youth after learning the Scriptures.
✞After he learned the rites of monasticism from Abba Isidore the Great, he lived helping his monastery and teacher for many years in fasting and prayer. And the monks honored him for his humility and obedience.
✞One day, Abba Nofer heard elder monks admiring and discussing about the hermits that lived in the desert. Because he did not know by then about the anchorites who lived in the wilderness, he went to his teacher, Abba Isidore, and asked. And the elder replied, “Yes my son, there are ascetics that live far away from here, reserved in purity and separated from man and sin.”
✞St. Abba Nofer then inquired with, “Who is greater, the monks here or the hermits in the desert?” And the elder answered, “They are much greater. The world with all its glory does not amount to the soles of their feet.” And St. Abba Nofer, hearing this, did not waste any time.
✞He received blessing from his teacher and went to the desert. After he walked for days, he found one anchorite and dwelt with him. And after learning the ways of the hermits from the father, he continued his journey to the main desert.
✞And after several days of walking, he reached at a wide expanse of a desert plain. The place was where not even a single drop of water was available and where not even grass let alone trees were found. It was a place which the fathers would call,
“Where the scorching heat was strong,
No vegetation existed,
And a spring of water would not be found.”
In this place, animals did not reside much less people.
✞However, it was the place of choice for Abba Nofer. And that was because such conditions do not worry the saints as the love of Christ is their food and clothing. Abba Nofer thereafter prayed to the Creator and by the goodness of God a palm tree grew, and from underneath his feet pure water came forth.
✞And so the Saint continued his strife and years passed by. The sun and the cold exhausted his cloth, and he wore leaves. And he lived in that place without seeing anyone for 60 years in spiritual struggles. And when the time of his departure came near, God sent Abba Paphnutius the Ascetic (a father who wrote the accounts of the hermits) to him.
✞And while they discussed the Word of God, suddenly the body of Abba Nofer changed and it burned like a flaming fire. And Abba Paphnutius was stunned. Nonetheless, the Great Anchorite raised his hands, prayed, prostrated, and made the sign of the cross. And his soul departed from his body with love. And the holy angels took it up in hymns and chants. And what was astounding was that after Abba Paphnutius saw this and turned, he saw that the tree had fallen and the spring had dried.
✞✞✞All the Anchorites/Hermits✞✞✞
=>Also on this day takes place the commemoration of all the holy anchorite fathers.
✞ So that we honor them, the Church has put in place a rite and a feast day for the anchorites, whether we know their names or not, who have lived far from society, keeping their purity, enduring the struggles of the desert, the might of the beasts, and the wiles of demons.
✞✞✞ May our God grant us from the grace and blessings of the anchorite fathers.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 16th of Senne
✞✞✞On this day we commemorate the Departure of Abba Nofer (Onuphrius/Abunafer) and the Feast of all the Anchorites✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Abba Nofer (Onuphrius/Abunafer) the Ascetic✞✞✞
=>The Saint was born and raised in 5th century Egypt. The time was when monasticism was observed and the anchorite fathers shone like the stars of the sky. The Great Abba Nofer, born of Christian parents and raised properly, became an ascetic while he was just a youth after learning the Scriptures.
✞After he learned the rites of monasticism from Abba Isidore the Great, he lived helping his monastery and teacher for many years in fasting and prayer. And the monks honored him for his humility and obedience.
✞One day, Abba Nofer heard elder monks admiring and discussing about the hermits that lived in the desert. Because he did not know by then about the anchorites who lived in the wilderness, he went to his teacher, Abba Isidore, and asked. And the elder replied, “Yes my son, there are ascetics that live far away from here, reserved in purity and separated from man and sin.”
✞St. Abba Nofer then inquired with, “Who is greater, the monks here or the hermits in the desert?” And the elder answered, “They are much greater. The world with all its glory does not amount to the soles of their feet.” And St. Abba Nofer, hearing this, did not waste any time.
✞He received blessing from his teacher and went to the desert. After he walked for days, he found one anchorite and dwelt with him. And after learning the ways of the hermits from the father, he continued his journey to the main desert.
✞And after several days of walking, he reached at a wide expanse of a desert plain. The place was where not even a single drop of water was available and where not even grass let alone trees were found. It was a place which the fathers would call,
“Where the scorching heat was strong,
No vegetation existed,
And a spring of water would not be found.”
In this place, animals did not reside much less people.
✞However, it was the place of choice for Abba Nofer. And that was because such conditions do not worry the saints as the love of Christ is their food and clothing. Abba Nofer thereafter prayed to the Creator and by the goodness of God a palm tree grew, and from underneath his feet pure water came forth.
✞And so the Saint continued his strife and years passed by. The sun and the cold exhausted his cloth, and he wore leaves. And he lived in that place without seeing anyone for 60 years in spiritual struggles. And when the time of his departure came near, God sent Abba Paphnutius the Ascetic (a father who wrote the accounts of the hermits) to him.
✞And while they discussed the Word of God, suddenly the body of Abba Nofer changed and it burned like a flaming fire. And Abba Paphnutius was stunned. Nonetheless, the Great Anchorite raised his hands, prayed, prostrated, and made the sign of the cross. And his soul departed from his body with love. And the holy angels took it up in hymns and chants. And what was astounding was that after Abba Paphnutius saw this and turned, he saw that the tree had fallen and the spring had dried.
✞✞✞All the Anchorites/Hermits✞✞✞
=>Also on this day takes place the commemoration of all the holy anchorite fathers.
✞ So that we honor them, the Church has put in place a rite and a feast day for the anchorites, whether we know their names or not, who have lived far from society, keeping their purity, enduring the struggles of the desert, the might of the beasts, and the wiles of demons.
✞✞✞ May our God grant us from the grace and blessings of the anchorite fathers.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 16th of Senne
1. Abba Nofer (Onuphrius/Abunafer) the Anchorite (whose name’s invocation is honored and whose elderliness was wonderful)
2. The Holy Anchorite Fathers (Today is the commemoration of all the holy hermits particularly those who are unseen/sowah)
+They
*distanced themselves from people, the world and sin,
*kept their purity,
*and endured for the love of Christ,
-the struggles of the desert,
-the sounds of the beasts,
-the majesty of the night,
-the cold of the evening,
-the heat of the day,
-hunger, thirst and nakedness.
+There are also those that exist today who live in the wilderness beseeching mercy for the world.
+May their God grant us from their blessings.
3. The Day on which the Angel of God appeared to Joseph in a dream and told him to return from Egypt (The remembrance of the return of our Lady Mary)
4. Emperor Yekuno Amlak (Ethiopian Emperor)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Feast of the Covenant of Mercy of the Virgin (Queen-ship of Mary/The Seal of the Seven Covenants)
2. St. Elisabeth (Mother of St. John the Baptist)
3. Abba Daniel the Ascetic
4. St. Honorius (Anorewos), Righteous Emperor of Rome
5. St. Abba John, of the Golden Gospel
6. St. Harbe, Righteous Emperor of Ethiopia
✞✞✞“And others had trial of cruel mockings and scourgings, yea, moreover of bonds and imprisonment . . . they wandered about in sheepskins and goatskins; being destitute, afflicted, tormented; (Of whom the world was not worthy:) they wandered in deserts, and in mountains, and in dens and caves of the earth.”✞✞✞
Heb. 11:36-38
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
2. The Holy Anchorite Fathers (Today is the commemoration of all the holy hermits particularly those who are unseen/sowah)
+They
*distanced themselves from people, the world and sin,
*kept their purity,
*and endured for the love of Christ,
-the struggles of the desert,
-the sounds of the beasts,
-the majesty of the night,
-the cold of the evening,
-the heat of the day,
-hunger, thirst and nakedness.
+There are also those that exist today who live in the wilderness beseeching mercy for the world.
+May their God grant us from their blessings.
3. The Day on which the Angel of God appeared to Joseph in a dream and told him to return from Egypt (The remembrance of the return of our Lady Mary)
4. Emperor Yekuno Amlak (Ethiopian Emperor)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. The Feast of the Covenant of Mercy of the Virgin (Queen-ship of Mary/The Seal of the Seven Covenants)
2. St. Elisabeth (Mother of St. John the Baptist)
3. Abba Daniel the Ascetic
4. St. Honorius (Anorewos), Righteous Emperor of Rome
5. St. Abba John, of the Golden Gospel
6. St. Harbe, Righteous Emperor of Ethiopia
✞✞✞“And others had trial of cruel mockings and scourgings, yea, moreover of bonds and imprisonment . . . they wandered about in sheepskins and goatskins; being destitute, afflicted, tormented; (Of whom the world was not worthy:) they wandered in deserts, and in mountains, and in dens and caves of the earth.”✞✞✞
Heb. 11:36-38
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብዓ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብዓ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፲ወ፮፦
✝ብሥራተ መልአክ ክቡር (ተዝካረ ሚጠታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል)
✝ተዝካረ በዓለ ኪዳና ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ወላዲተ አምላክ)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ገብርኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት
✿ዐቢይ ወክቡር አባ አቡናፍር ገዳማዊ (ኢትዮጵያዊ)
✿በፍኑትዮስ ክቡር ገዳማዊ
✿ገዳማውያን አበው (ተዝካረ ኲሎሙ ባሕታውያን)
✿ዮሴፍ አረጋዊ ክቡር
✿ሰሎሜ ብጽዕት እምነ
✿ሐፄ ይኲኖ አምላክ (ንጉሠ ኢትዮጵያ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፲ወ፮፦
✝ብሥራተ መልአክ ክቡር (ተዝካረ ሚጠታ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል)
✝ተዝካረ በዓለ ኪዳና ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል (ወላዲተ አምላክ)
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ገብርኤል ሊቅ፥ ሊቀ መላእክት
✿ዐቢይ ወክቡር አባ አቡናፍር ገዳማዊ (ኢትዮጵያዊ)
✿በፍኑትዮስ ክቡር ገዳማዊ
✿ገዳማውያን አበው (ተዝካረ ኲሎሙ ባሕታውያን)
✿ዮሴፍ አረጋዊ ክቡር
✿ሰሎሜ ብጽዕት እምነ
✿ሐፄ ይኲኖ አምላክ (ንጉሠ ኢትዮጵያ)
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝ እንኩዋን አደረሳችሁ ✝
ሰኔ16
✝✝✝ ዛሬ የሁሉም #ቅዱሳን_ባሕታውያን (በተለይም የስውራኑ) ዓመታዊ በዓል ነው:: ✝✝✝
✝ከሰው: ከዓለምና ከኃጢአት ርቀው
¤ንጽሕ ጠብቀው
✝ዕጸበ ገዳሙን
¤ድምጸ አራዊቱን
✝ግርማ ሌሊቱን
¤የሌሊቱን ቁር
✝የመዓልቱን ሐሩር
¤ረሐቡን: ጽሙን: መራቆቱን . . . ሁሉ ስለ #ፍቅረ_ክርስቶስ ሲሉ ታግሠውታልና::
☞ዛሬም በየበርሃው የወደቁ: ስለ ዓለም ምሕረትን የሚማጸኑ አሉ::
<<< አምላካቸው በረከታቸውን ያድለን >>>
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
ሰኔ16
✝✝✝ ዛሬ የሁሉም #ቅዱሳን_ባሕታውያን (በተለይም የስውራኑ) ዓመታዊ በዓል ነው:: ✝✝✝
✝ከሰው: ከዓለምና ከኃጢአት ርቀው
¤ንጽሕ ጠብቀው
✝ዕጸበ ገዳሙን
¤ድምጸ አራዊቱን
✝ግርማ ሌሊቱን
¤የሌሊቱን ቁር
✝የመዓልቱን ሐሩር
¤ረሐቡን: ጽሙን: መራቆቱን . . . ሁሉ ስለ #ፍቅረ_ክርስቶስ ሲሉ ታግሠውታልና::
☞ዛሬም በየበርሃው የወደቁ: ስለ ዓለም ምሕረትን የሚማጸኑ አሉ::
<<< አምላካቸው በረከታቸውን ያድለን >>>
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝ በዚህች ቀን (ሰኔ ፲፮) ✝
✝ " ✝ ሄሮድስም ከሞተ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ።
የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ።
በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ::
በነቢያት 'ናዝራዊ ይባላል' የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ። ✝" ✝
(የማቴዎስ ወንጌል 2:19)
✝ተዝካረ ሚጠታ ለእምነ ማርያም ድንግል፤
በከመ አብሠራ መልአክ ፍሡሐ ገጽ ገብርኤል፤
ባሕታውያን ክቡራን እለ ውስተ ኲሉ ደወል፤
ወእምኔሆሙ አሐዱ አቡናፍር ብእሴ ኃይል!
✝እንኳን አደረሰን !
<<< ከጻማ ንግደታ በረከት ይክፈለን:: >>>✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✝ " ✝ ሄሮድስም ከሞተ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ።
የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ።
በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ::
በነቢያት 'ናዝራዊ ይባላል' የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ። ✝" ✝
(የማቴዎስ ወንጌል 2:19)
✝ተዝካረ ሚጠታ ለእምነ ማርያም ድንግል፤
በከመ አብሠራ መልአክ ፍሡሐ ገጽ ገብርኤል፤
ባሕታውያን ክቡራን እለ ውስተ ኲሉ ደወል፤
ወእምኔሆሙ አሐዱ አቡናፍር ብእሴ ኃይል!
✝እንኳን አደረሰን !
<<< ከጻማ ንግደታ በረከት ይክፈለን:: >>>✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር✝
'
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ሰኔ 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
✞ ❇️አባ_ገሪማ (ይስሐቅ) መደራ❇️ ✞
=>አቡነ ገሪማ የተወለዱት በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሮም
ውስጥ ነው:: ወላጆቻቸው መስፍንያኖስና ሰፍንግያ
እግዚአብሔርን የሚወዱ የሮም ከተማ ንጉሥና ንግሥት
ነበሩ:: ልጅ በማጣታቸው እመቤታችንን ለመኑ፡፡
+እመ ብርሃንም ደግ ፍሬ ሰጠቻቸው:: ስሙን ይስሐቅ
ብለው አሳደጉት:: ገና በልጅነቱ አባቱ ድንገት በመሞቱ
ይስሐቅ በዙፋኑ ተተክቶ ነገሠ:: ለ7 ዓመታት ሕዝቡን
በፍትሕ
እያስተዳደረ: መጻሕፍትንም እያጠና ኑሯል::
+አንድ ቀን ግን ከግብፅ በርሃ የተላከ ደብዳቤ ደረሰው::
ላኪው አባ_ዸንጠሌዎን ሲሆኑ መልዕክቱ "ምድራዊ
ንግሥና ምን ያደርግልሃል?
ይልቁኑስ በሰማይ ለዘለዓለም እንድትነግሥ ወደ በርሃ ና"
የሚል ነበር::
+ንጉሥ ይስሐቅ አላመነታም ሌሊት ተነስቶ ወደ ፈጣሪው
ጸልዮ በለበሳት ልብስ ብቻ ዙፋኑን ጥሎ መነነ:: ድንገት
ግን ቅዱስ_ገብርኤል ደርሶ በቀኝ ክንፉ ነጥቆ ግብፅ አባ
ዸንጠሌዎን በዓት ላይ አኖረው::
+እርሳቸውም ተቀብለው ፍኖተ አበውን አስተምረው
አመነኮሱትና ዘጠኝ ሁነው ወደ ኢትዮዽያ
መጡ:: ተስዓቱ ቅዱሳን በሃገራችን ብዙ ሲሰሩ አንዱና
ታላቁ አባ ይስሐቅ (ገሪማ) ናቸው:: ሰውነታቸውን በገድል
ቀጥቅጠውት ቆዳና አጥንታቸው ተጣብቆ ነበር::
+አንድ ቀን አባ ይስሐቅ በልቶ ቀደሰ ብለው ነግረዋቸው
አባ ዸንጠሌዎን አዘኑ:: ልምከር ብለው "ልጄ ይስሐቅ
የሰማውብህ ነገር አለና ሰዎችን አርቅልኝ" አሉ:: አባ ይስሐቅ ግን
"ሰዎች ብቻ አይደሉም: ዛፉም እንጨቱም ገለል ይበል"
ቢሉ የቤተ ክርስቲያኑ አጸድ አንድ ምዕራፍ (800 ሜትር)
ተጠራርጎ ሸሸ::
+ይሕንን የተመለከቱት አባ ዸንጠሌዎን
"ወልድየ_ይስሐቅ_ገረምከኒ (ልጄ ይስሐቅ ገረምከኝ)
አሏቸው:: ከዚያ ጊዜ ጀምሮም
"አቡነ_ገሪማ" ተብለው ቀሩ፡፡
+አቡነ ገሪማ ወደ መደራ ሲሔዱ እነዚያ የሸሹ ዛፍና
ድንጋዮች "ገሪማ ለእኛም
ግሩም ነህ" እያሉ በዝማሬ ተከትለዋቸዋል::
+ጻድቁ ወንጌልን: ገዳማትን ከማስፋፋት ባለፈ ብዙ
ተአምራትን ሰርተዋል:-
1.ስንዴ ጠዋት ዘርተውት በ9 ሰዓት ያፈራ ነበር "በጽባሕ
ይዘርዕ: ወበሠርክ የአርር" እንዲል::
2.ጧት የተከሉት ወይን በ9 ሰዓት ያፈራ ነበር::
3.አንድ ቀን ምራቃቸው ቢወድቅ ጸበል ሆኖ ዛሬም አለ::
4.ብዕራቸው ወድቃ አብባ አፍርታለች::
5.አንድ ቀን ድርሳን እየደረሱ ሊመሽ በመሆኑ ፀሐይን
አቁመዋታል::
+ከእነዚህ ሁሉ ዘመናት በኋላ ጌታችን
ተገልጦ በማይዋሽ ንጹሕ አንደበቱ ቃል ኪዳን ሰጣቸው::
"ስምሕን የጠራ: መታሰቢያህን ያደረገ: እስከ 12 ትውልድ
እምርልሃለሁ:: አንተ ግን ሞትን አትቀምስም" ብሏቸው
ተሰወረ:: ያን ጊዜ መላእክቱ በሠረገላ ጭነው እየዘመሩ
ብሔረ_ሕያዋን አድርሰዋቸዋል፡፡
✞ አባ ለትጹን የዋህ ✞
=>ስመ ጥሩ ጻድቅ አባ ለትጹን በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን
በግብጽ የተወለዱ:
¤በፍጹም ተግሣጽ ያደጉ:
¤ከልጅነታቸው ጀምሮ ራሳቸውን በሕገ ወንጌል የመሩ:
¤አንድ ቀን በሰሟት የወንጌል ቃል የመነኑ:
¤ገዳም ገብተው በትሕትና ለዘመናት ያገለገሉ:
¤በመጨረሻም ወደ ትልቅ ተራራ ወጥተው ተጋድሏቸውን
የፈጸሙ ታላቅ አባት ናቸው::
+ከየዋሕነታቸው የተነሳ ኃጢአተኛ ሰው ሲያገኙ ራሳቸው
ንስሃ ይገቡ ነበር:: አንዴ ግን እናቱን 10 ጊዜ በዝሙት
ያረከሰ: ስትጸንስም መርዝ አጠጥቶ ጽንሱን በማሕጸኗ
የገደለና በሥጋ ወደሙ ላይ የተዘባበተ ሰው ሊሞት ሲል
ደረሱ::
+አጋንንት ሲዖል ታች ሲጥሉትም ተመለከቱ:: ኃጢአቱ
ጭንቅ ቢሆንም የእርሱን ንስሃ ሊቀበሉ ጀመሩ: ከንስሃቸው
ጽናት
የተነሳ ሞቱ:: ጌታችን ከሞት አስነስቶ "አትለምነኝ:
አልምረውም" አላቸው::
+ጻድቁ ተስፋ አልቆረጡምና ቀጠሉ:: ለ2ኛ ጊዜ ሞቱ::
አሁንም ቀጠሉ: 3ኛ: 4ኛ: 5ኛ ጊዜም ሞቱ:: በ6ኛው ግን
መፍትሔ መጣ:: ጌታችን አእላፍ መላእክትን አስከትሎ:
ያችንም ኃጥእ ነፍስ ይዞ መጣ:: "ፍርዴ አይታጠፍምና
ወደ ገነት
አላስገባትም:: ስለ አንተ ጽድቅና የዋሕነት ደግሞ ሲዖል
አልጥላትም:: ስለዚሕም እንዳልተፈጠረች ትሁን" ብሎ
እፍ
አለባት:: ፈጥና ወደ ትቢያነት ተቀየረች::
+ጻድቁም የፈጣሪያቸውን ቸርነት አድንቀው ሰገዱ:: ከብዙ
ዘመናት ተጋድሎ በኋላም በዚህች ቀን ዐረፉ::
✞ አባ_ዸላሞን_ፈላሲ ✞
=>ቤተ ክርስቲያን ካፈራቻቸው ታላላቅ ገዳማውያን አንዱ
አባ ዸላሞን የአባ ለትጹን ወዳጅ ነበር:: ይሕ ቅዱስ
ከአጋንንት
ጋር በገጠመው ጦርነት ምክንያት ለየት ይላል:: ከ60
ዓመታት በላይ እንኳን ሳቅና ደስታ ቀና ብሎም ሰው
አላየም::
+በነዚሁ ዘመናት ሁሉ ቅንድቡ እስኪላጥ አልቅሷል::
በዓለም ያሉ አጋንንት ሁሉ ተሰብስበው አሰቃይተውታል::
እርሱ ግን
በእግዚአብሔር ቸርነት: በወዳጁ በአባ ለትጹን ጸሎትና
በትጋት አሸንፏቸው ዛሬ ዐርፏል::
=>ቸሩ አምላካችን ከታላላቁ ቅዱሳን ጸጋ በረከት
ይክፈለን:: በምልጃቸውም ይቅር ይበለን::
=>ሰኔ 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ብጹዕ አባ ገሪማ (ይስሐቅ) ዘመደራ
2.አባ ለትጹን ዐቢይ ወየዋሕ
3.አባ ዸላሞን ፈላሲ
4.ቅድስት አርሴማ ጻድቅት
5.ሰማዕታት እለ አኮራን
6፡ ፯፼ ፹፻ ሰማዕታት ማኅበረ ቅዱስ ተክለሃ ይማኖት
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት
2፡ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ዘቆጵሮስ
3፡ ቅዱሳን መክሲሞስ ወደማቴዎስ
4፡ ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ
=>+"+ እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና::ቅዱሳኑንም
አይጥላቸውምና::
ለዘለዓለምም ይጠብቃቸዋል. . . ጻድቃን ምድርን
ይወርሳሉ::
በእርስዋም ለዘላለም ይኖራሉ::የጻድቅ አፍ ጥበብን
ያስተምራል::
አንደበቱም ፍርድን ይናገራል::የአምላኩ ሕግ በልቡ
ውስጥ ነው::
በእርምጃውም አይሰናከልም:: +"+ (መዝ. 36:28-31)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞
❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖
❖ ሰኔ 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
✞ ❇️አባ_ገሪማ (ይስሐቅ) መደራ❇️ ✞
=>አቡነ ገሪማ የተወለዱት በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሮም
ውስጥ ነው:: ወላጆቻቸው መስፍንያኖስና ሰፍንግያ
እግዚአብሔርን የሚወዱ የሮም ከተማ ንጉሥና ንግሥት
ነበሩ:: ልጅ በማጣታቸው እመቤታችንን ለመኑ፡፡
+እመ ብርሃንም ደግ ፍሬ ሰጠቻቸው:: ስሙን ይስሐቅ
ብለው አሳደጉት:: ገና በልጅነቱ አባቱ ድንገት በመሞቱ
ይስሐቅ በዙፋኑ ተተክቶ ነገሠ:: ለ7 ዓመታት ሕዝቡን
በፍትሕ
እያስተዳደረ: መጻሕፍትንም እያጠና ኑሯል::
+አንድ ቀን ግን ከግብፅ በርሃ የተላከ ደብዳቤ ደረሰው::
ላኪው አባ_ዸንጠሌዎን ሲሆኑ መልዕክቱ "ምድራዊ
ንግሥና ምን ያደርግልሃል?
ይልቁኑስ በሰማይ ለዘለዓለም እንድትነግሥ ወደ በርሃ ና"
የሚል ነበር::
+ንጉሥ ይስሐቅ አላመነታም ሌሊት ተነስቶ ወደ ፈጣሪው
ጸልዮ በለበሳት ልብስ ብቻ ዙፋኑን ጥሎ መነነ:: ድንገት
ግን ቅዱስ_ገብርኤል ደርሶ በቀኝ ክንፉ ነጥቆ ግብፅ አባ
ዸንጠሌዎን በዓት ላይ አኖረው::
+እርሳቸውም ተቀብለው ፍኖተ አበውን አስተምረው
አመነኮሱትና ዘጠኝ ሁነው ወደ ኢትዮዽያ
መጡ:: ተስዓቱ ቅዱሳን በሃገራችን ብዙ ሲሰሩ አንዱና
ታላቁ አባ ይስሐቅ (ገሪማ) ናቸው:: ሰውነታቸውን በገድል
ቀጥቅጠውት ቆዳና አጥንታቸው ተጣብቆ ነበር::
+አንድ ቀን አባ ይስሐቅ በልቶ ቀደሰ ብለው ነግረዋቸው
አባ ዸንጠሌዎን አዘኑ:: ልምከር ብለው "ልጄ ይስሐቅ
የሰማውብህ ነገር አለና ሰዎችን አርቅልኝ" አሉ:: አባ ይስሐቅ ግን
"ሰዎች ብቻ አይደሉም: ዛፉም እንጨቱም ገለል ይበል"
ቢሉ የቤተ ክርስቲያኑ አጸድ አንድ ምዕራፍ (800 ሜትር)
ተጠራርጎ ሸሸ::
+ይሕንን የተመለከቱት አባ ዸንጠሌዎን
"ወልድየ_ይስሐቅ_ገረምከኒ (ልጄ ይስሐቅ ገረምከኝ)
አሏቸው:: ከዚያ ጊዜ ጀምሮም
"አቡነ_ገሪማ" ተብለው ቀሩ፡፡
+አቡነ ገሪማ ወደ መደራ ሲሔዱ እነዚያ የሸሹ ዛፍና
ድንጋዮች "ገሪማ ለእኛም
ግሩም ነህ" እያሉ በዝማሬ ተከትለዋቸዋል::
+ጻድቁ ወንጌልን: ገዳማትን ከማስፋፋት ባለፈ ብዙ
ተአምራትን ሰርተዋል:-
1.ስንዴ ጠዋት ዘርተውት በ9 ሰዓት ያፈራ ነበር "በጽባሕ
ይዘርዕ: ወበሠርክ የአርር" እንዲል::
2.ጧት የተከሉት ወይን በ9 ሰዓት ያፈራ ነበር::
3.አንድ ቀን ምራቃቸው ቢወድቅ ጸበል ሆኖ ዛሬም አለ::
4.ብዕራቸው ወድቃ አብባ አፍርታለች::
5.አንድ ቀን ድርሳን እየደረሱ ሊመሽ በመሆኑ ፀሐይን
አቁመዋታል::
+ከእነዚህ ሁሉ ዘመናት በኋላ ጌታችን
ተገልጦ በማይዋሽ ንጹሕ አንደበቱ ቃል ኪዳን ሰጣቸው::
"ስምሕን የጠራ: መታሰቢያህን ያደረገ: እስከ 12 ትውልድ
እምርልሃለሁ:: አንተ ግን ሞትን አትቀምስም" ብሏቸው
ተሰወረ:: ያን ጊዜ መላእክቱ በሠረገላ ጭነው እየዘመሩ
ብሔረ_ሕያዋን አድርሰዋቸዋል፡፡
✞ አባ ለትጹን የዋህ ✞
=>ስመ ጥሩ ጻድቅ አባ ለትጹን በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን
በግብጽ የተወለዱ:
¤በፍጹም ተግሣጽ ያደጉ:
¤ከልጅነታቸው ጀምሮ ራሳቸውን በሕገ ወንጌል የመሩ:
¤አንድ ቀን በሰሟት የወንጌል ቃል የመነኑ:
¤ገዳም ገብተው በትሕትና ለዘመናት ያገለገሉ:
¤በመጨረሻም ወደ ትልቅ ተራራ ወጥተው ተጋድሏቸውን
የፈጸሙ ታላቅ አባት ናቸው::
+ከየዋሕነታቸው የተነሳ ኃጢአተኛ ሰው ሲያገኙ ራሳቸው
ንስሃ ይገቡ ነበር:: አንዴ ግን እናቱን 10 ጊዜ በዝሙት
ያረከሰ: ስትጸንስም መርዝ አጠጥቶ ጽንሱን በማሕጸኗ
የገደለና በሥጋ ወደሙ ላይ የተዘባበተ ሰው ሊሞት ሲል
ደረሱ::
+አጋንንት ሲዖል ታች ሲጥሉትም ተመለከቱ:: ኃጢአቱ
ጭንቅ ቢሆንም የእርሱን ንስሃ ሊቀበሉ ጀመሩ: ከንስሃቸው
ጽናት
የተነሳ ሞቱ:: ጌታችን ከሞት አስነስቶ "አትለምነኝ:
አልምረውም" አላቸው::
+ጻድቁ ተስፋ አልቆረጡምና ቀጠሉ:: ለ2ኛ ጊዜ ሞቱ::
አሁንም ቀጠሉ: 3ኛ: 4ኛ: 5ኛ ጊዜም ሞቱ:: በ6ኛው ግን
መፍትሔ መጣ:: ጌታችን አእላፍ መላእክትን አስከትሎ:
ያችንም ኃጥእ ነፍስ ይዞ መጣ:: "ፍርዴ አይታጠፍምና
ወደ ገነት
አላስገባትም:: ስለ አንተ ጽድቅና የዋሕነት ደግሞ ሲዖል
አልጥላትም:: ስለዚሕም እንዳልተፈጠረች ትሁን" ብሎ
እፍ
አለባት:: ፈጥና ወደ ትቢያነት ተቀየረች::
+ጻድቁም የፈጣሪያቸውን ቸርነት አድንቀው ሰገዱ:: ከብዙ
ዘመናት ተጋድሎ በኋላም በዚህች ቀን ዐረፉ::
✞ አባ_ዸላሞን_ፈላሲ ✞
=>ቤተ ክርስቲያን ካፈራቻቸው ታላላቅ ገዳማውያን አንዱ
አባ ዸላሞን የአባ ለትጹን ወዳጅ ነበር:: ይሕ ቅዱስ
ከአጋንንት
ጋር በገጠመው ጦርነት ምክንያት ለየት ይላል:: ከ60
ዓመታት በላይ እንኳን ሳቅና ደስታ ቀና ብሎም ሰው
አላየም::
+በነዚሁ ዘመናት ሁሉ ቅንድቡ እስኪላጥ አልቅሷል::
በዓለም ያሉ አጋንንት ሁሉ ተሰብስበው አሰቃይተውታል::
እርሱ ግን
በእግዚአብሔር ቸርነት: በወዳጁ በአባ ለትጹን ጸሎትና
በትጋት አሸንፏቸው ዛሬ ዐርፏል::
=>ቸሩ አምላካችን ከታላላቁ ቅዱሳን ጸጋ በረከት
ይክፈለን:: በምልጃቸውም ይቅር ይበለን::
=>ሰኔ 17 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ብጹዕ አባ ገሪማ (ይስሐቅ) ዘመደራ
2.አባ ለትጹን ዐቢይ ወየዋሕ
3.አባ ዸላሞን ፈላሲ
4.ቅድስት አርሴማ ጻድቅት
5.ሰማዕታት እለ አኮራን
6፡ ፯፼ ፹፻ ሰማዕታት ማኅበረ ቅዱስ ተክለሃ ይማኖት
❖ወርኃዊ በዓላት
1፡ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቀዳሜ ሰማዕት
2፡ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ዘቆጵሮስ
3፡ ቅዱሳን መክሲሞስ ወደማቴዎስ
4፡ ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ
=>+"+ እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና::ቅዱሳኑንም
አይጥላቸውምና::
ለዘለዓለምም ይጠብቃቸዋል. . . ጻድቃን ምድርን
ይወርሳሉ::
በእርስዋም ለዘላለም ይኖራሉ::የጻድቅ አፍ ጥበብን
ያስተምራል::
አንደበቱም ፍርድን ይናገራል::የአምላኩ ሕግ በልቡ
ውስጥ ነው::
በእርምጃውም አይሰናከልም:: +"+ (መዝ. 36:28-31)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://www.tg-me.com/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ):
#Feasts of #Senne_17
✞✞✞On this day we commemorate Abune Gerima (Isaac) of Medera, Abba Latsoun/Latsun the Meek, and Abba Balamon (Palaemon) the Wanderer✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Abune Gerima (Isaac) of Medera✞✞✞
=>Abune Gerima was born in 5th century Rome. His parents were Masfeyanos - a ruler and Sefengeya - a sovereign of Rome that loved God. And because they were barren, they beseeched our Lady.
✞Thus, the Mother of Light gave them a kind child. Then they named him Isaac, and raised the Saint. And because Isaac’s father had passed away suddenly, the child took the throne. And for seven years, he administered the people and lived studying books.
✞However, one day, he received a letter that was sent from the desert of Egypt. And the sender was Abba Pantalewon and it said, “What would the earthly throne do for you? Instead, to be crowned in the Heavenly Kingdom for eternity, come to the desert.”
✞Hence, the monarch, Isaac, did not hesitate, rather he rose during the night, prayed to his Creator, and left the throne wearing only the cloth that he had on. And swiftly, St. Gabriel took him up with his right-wing and transported him to Egypt to the cell of Abba Pantalewon.
✞ There, the father received him, taught him the ways of the ascetics, tonsured him a monk, and then [they] came to Ethiopia being nine in number. When the Nine Saints did ample in our country, the great Abba Isaac (Gerima) was one of them. And because he labored much, his skin and bones were attached.
✞ One day, Abba Pantalewon became distraught when he heard that Abba Isaac had celebrated the liturgy after he had a meal. And wanting to give him advice, the elder said, “My son Isaac, I heard some things about you. Hence, hold back the people from me [as I want to speak with you].” However, Abba Isaac replied, “Why only the people? Let the trees and plants also move!” And when he said this, the trees of the monastery moved a furlong (about 800 meters) [attesting to his righteousness].
✞And Abba Pantalewon who saw this said to him, “Wälədəyä Yisihāk (Yǝsḥaq) gärämkänī”/ “My son Isaac you amazed me.” And starting from that day, his name became “Abune Gerima” [Gerima derived from ‘Gärämkänī’ meaning “You amazed, astounded me”].
✞Thereafter, when Abune Gerima went to Medera, those trees and rocks, which had went back earlier, followed him chanting, “Gerima you are startling to us too”.
✞The Saint, in addition to preaching the Gospel and establishing monasteries, has also performed many miracles. Some are listed below.
1. He sowed wheat in the morning and it bore fruit (seeds) at 3 PM.
As it is said [in the Deggwa of St. Yared/Jared],
“[Abba Gerima] sows in the morning
And harvests/reaps in the evening”
2. The wine he planted in the morning bore fruit at 3 PM.
3. A drop of his spittle became a healing pool which exists until today.
4. His stylus fell to the ground where it blossomed and bore fruit.
5. He stopped the sun on its path while writing (copying the Gospel of John) as it was getting dark.
✞And after many years passed, our Lord appeared to him and gave him a covenant (made him a vow). He said, “I will forgive the 12 descendants of the person who calls your name and holds your feast. And you will not taste death.” And then He left. At that moment, the angels placed Abba Gerima on a chariot and took him to the World/Realm of the Living as they chanted.
✞✞✞Abba Latsoun the Meek [of Bahnesa]✞✞✞
=>The renowned Saint Abba Latsoun was born in 4th century Egypt. And
*He grew up with proper instruction.
*He led himself from his childhood by the commands of the New Testament.
*He became an ascetic because of just a word he heard on one day.
*He served in humility after entering a monastery.
*And he was a great father who finally finished his strife atop a great mountain.
#Feasts of #Senne_17
✞✞✞On this day we commemorate Abune Gerima (Isaac) of Medera, Abba Latsoun/Latsun the Meek, and Abba Balamon (Palaemon) the Wanderer✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Abune Gerima (Isaac) of Medera✞✞✞
=>Abune Gerima was born in 5th century Rome. His parents were Masfeyanos - a ruler and Sefengeya - a sovereign of Rome that loved God. And because they were barren, they beseeched our Lady.
✞Thus, the Mother of Light gave them a kind child. Then they named him Isaac, and raised the Saint. And because Isaac’s father had passed away suddenly, the child took the throne. And for seven years, he administered the people and lived studying books.
✞However, one day, he received a letter that was sent from the desert of Egypt. And the sender was Abba Pantalewon and it said, “What would the earthly throne do for you? Instead, to be crowned in the Heavenly Kingdom for eternity, come to the desert.”
✞Hence, the monarch, Isaac, did not hesitate, rather he rose during the night, prayed to his Creator, and left the throne wearing only the cloth that he had on. And swiftly, St. Gabriel took him up with his right-wing and transported him to Egypt to the cell of Abba Pantalewon.
✞ There, the father received him, taught him the ways of the ascetics, tonsured him a monk, and then [they] came to Ethiopia being nine in number. When the Nine Saints did ample in our country, the great Abba Isaac (Gerima) was one of them. And because he labored much, his skin and bones were attached.
✞ One day, Abba Pantalewon became distraught when he heard that Abba Isaac had celebrated the liturgy after he had a meal. And wanting to give him advice, the elder said, “My son Isaac, I heard some things about you. Hence, hold back the people from me [as I want to speak with you].” However, Abba Isaac replied, “Why only the people? Let the trees and plants also move!” And when he said this, the trees of the monastery moved a furlong (about 800 meters) [attesting to his righteousness].
✞And Abba Pantalewon who saw this said to him, “Wälədəyä Yisihāk (Yǝsḥaq) gärämkänī”/ “My son Isaac you amazed me.” And starting from that day, his name became “Abune Gerima” [Gerima derived from ‘Gärämkänī’ meaning “You amazed, astounded me”].
✞Thereafter, when Abune Gerima went to Medera, those trees and rocks, which had went back earlier, followed him chanting, “Gerima you are startling to us too”.
✞The Saint, in addition to preaching the Gospel and establishing monasteries, has also performed many miracles. Some are listed below.
1. He sowed wheat in the morning and it bore fruit (seeds) at 3 PM.
As it is said [in the Deggwa of St. Yared/Jared],
“[Abba Gerima] sows in the morning
And harvests/reaps in the evening”
2. The wine he planted in the morning bore fruit at 3 PM.
3. A drop of his spittle became a healing pool which exists until today.
4. His stylus fell to the ground where it blossomed and bore fruit.
5. He stopped the sun on its path while writing (copying the Gospel of John) as it was getting dark.
✞And after many years passed, our Lord appeared to him and gave him a covenant (made him a vow). He said, “I will forgive the 12 descendants of the person who calls your name and holds your feast. And you will not taste death.” And then He left. At that moment, the angels placed Abba Gerima on a chariot and took him to the World/Realm of the Living as they chanted.
✞✞✞Abba Latsoun the Meek [of Bahnesa]✞✞✞
=>The renowned Saint Abba Latsoun was born in 4th century Egypt. And
*He grew up with proper instruction.
*He led himself from his childhood by the commands of the New Testament.
*He became an ascetic because of just a word he heard on one day.
*He served in humility after entering a monastery.
*And he was a great father who finally finished his strife atop a great mountain.
✞The Saint, when he would find a sinner, used to take the penance himself because he was so meek. However, one day, he found a man who was dying that had defiled his mother 10 times, killed her fetus by making her drink poison when she was pregnant and who also scoffed at the Holy Body and Blood.
✞Then the Saint saw demons throw that soul to the bottom of Sheol [when the person died]. Thus, he started the penance for that man though the sin was grave. And from the severity of the penance, the Saint died. Then, the Lord came, raised him and said, “Do not beseech me, I will not forgive him.”
✞But the Saint did not give up hope, he died a second time. And still continued for the 3rd, 4th, 5th and 6th times. And on the 6th came an answer. Our Lord came with that soul followed by a multitude of angels and said, “As My judgment is irreversible, I will not let this soul enter paradise. Nonetheless, for your righteousness and meekness I will not throw it to Sheol as well. Hence, let it be as it had not been created.” And then, He breathed upon it and it immediately changed to dust.
✞The Saint prostrated amazed at the mercy of his Creator. And after many years of strife, he passed away on this day.
✞✞✞Abba Balamon (Palaemon) the Wanderer✞✞✞
=>Abba Balamon (Palaemon) was one of the great ascetics that the Church bore. He was a companion of Abba Latsoun. This Saint is exceptional for the battle he entered with the demons. For more than 60 years, he did not raise his head to look at anyone let alone laugh and seem joyful.
✞And in all those years, he wept until his eyelashes were peeled. And he was also tortured by all the demons in the world after they had gathered. The Saint departed on this day, after he was victorious over them through the mercy of God, the prayers of his friend Abba Latsoun and through his diligence.
✞✞✞May our Good God grant us from the grace and blessings of the great Saints. And may He forgive us by their prayers.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 17th of Senne
1. Abune Gerima (Isaac) of Medera
2. Abba Latsoun the Great and Meek
3. Abba Balamon (Palaemon) the Wanderer
4. St. Arsema the Righteous
5. Martyrs of Akuoren
6. 78,000 Martyrs (The Disciples of St. Tekle Haymanot)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Stephen Archdeacon (Protomartyr)
2. St. Epiphanius the Scholar (Of the Island of Cyprus)
3. Holy Fathers Maximus and Domatius/Domadius
4. St. James the Apostle (Son of Zebedee)
✞✞✞ “For the Lord loveth judgment, and forsaketh not his saints; they are preserved for ever . . . The righteous shall inherit the land, and dwell therein for ever. The mouth of the righteous speaketh wisdom, and his tongue talketh of judgment. The law of his God is in his heart; none of his steps shall slide.”✞✞✞
Ps. 36 (37):28-31
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✞Then the Saint saw demons throw that soul to the bottom of Sheol [when the person died]. Thus, he started the penance for that man though the sin was grave. And from the severity of the penance, the Saint died. Then, the Lord came, raised him and said, “Do not beseech me, I will not forgive him.”
✞But the Saint did not give up hope, he died a second time. And still continued for the 3rd, 4th, 5th and 6th times. And on the 6th came an answer. Our Lord came with that soul followed by a multitude of angels and said, “As My judgment is irreversible, I will not let this soul enter paradise. Nonetheless, for your righteousness and meekness I will not throw it to Sheol as well. Hence, let it be as it had not been created.” And then, He breathed upon it and it immediately changed to dust.
✞The Saint prostrated amazed at the mercy of his Creator. And after many years of strife, he passed away on this day.
✞✞✞Abba Balamon (Palaemon) the Wanderer✞✞✞
=>Abba Balamon (Palaemon) was one of the great ascetics that the Church bore. He was a companion of Abba Latsoun. This Saint is exceptional for the battle he entered with the demons. For more than 60 years, he did not raise his head to look at anyone let alone laugh and seem joyful.
✞And in all those years, he wept until his eyelashes were peeled. And he was also tortured by all the demons in the world after they had gathered. The Saint departed on this day, after he was victorious over them through the mercy of God, the prayers of his friend Abba Latsoun and through his diligence.
✞✞✞May our Good God grant us from the grace and blessings of the great Saints. And may He forgive us by their prayers.
✞✞✞Annual feasts celebrated on the 17th of Senne
1. Abune Gerima (Isaac) of Medera
2. Abba Latsoun the Great and Meek
3. Abba Balamon (Palaemon) the Wanderer
4. St. Arsema the Righteous
5. Martyrs of Akuoren
6. 78,000 Martyrs (The Disciples of St. Tekle Haymanot)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Stephen Archdeacon (Protomartyr)
2. St. Epiphanius the Scholar (Of the Island of Cyprus)
3. Holy Fathers Maximus and Domatius/Domadius
4. St. James the Apostle (Son of Zebedee)
✞✞✞ “For the Lord loveth judgment, and forsaketh not his saints; they are preserved for ever . . . The righteous shall inherit the land, and dwell therein for ever. The mouth of the righteous speaketh wisdom, and his tongue talketh of judgment. The law of his God is in his heart; none of his steps shall slide.”✞✞✞
Ps. 36 (37):28-31
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)