በእርግጥ አሉን ግን አሁን ላይ በብዛት የሚያስፈልጉን አገልጋዮች..
- ጌታ ኢየሱስን ከልባቸው የሚወዱና የስብከታቸውም ማእከል ሁሌ እርሱ የሆነ
- ከቅዱስ ምስጢር(ቁርባን) ያልራቁና የጸሎት ሕይወት ያላቸው..
- የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ ለይተው ከጥንቱ አንጻር በደንብ የተማሩ
- ፍቅርን ከሕግ የሚያስቀድሙ.. ስለዚህም ለክርስቲያን ወንድም እህቶቻቸውም ሆነ ለሌሎችም ፍቅር ያላቸው
- ስለ ነፍሳት መዳን ግድ የሚላቸው.. የነፍሳት መጥፋትም የሚያንገበግባቸው
- አገልግሎት ለሰማያዊ ክብር እንጂ ለምድራዊ ክብር እንዳልሆነ የተረዱ.. ስለዚህም በምድራዊ ነገር አብዝተው ያልተያዙ
- በየሄዱበት የቤተ ክርስቲያን ነገር የሚያሳስባቸውና አንዳንድ ጉድለቶችን ለመሸፈን የማይታክቱ..
እንዲህ ያሉ አገልጋዮች ለቤተ ክርስቲያን ያስፈልጓታል
@Apostolic_Answers
- ጌታ ኢየሱስን ከልባቸው የሚወዱና የስብከታቸውም ማእከል ሁሌ እርሱ የሆነ
- ከቅዱስ ምስጢር(ቁርባን) ያልራቁና የጸሎት ሕይወት ያላቸው..
- የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ ለይተው ከጥንቱ አንጻር በደንብ የተማሩ
- ፍቅርን ከሕግ የሚያስቀድሙ.. ስለዚህም ለክርስቲያን ወንድም እህቶቻቸውም ሆነ ለሌሎችም ፍቅር ያላቸው
- ስለ ነፍሳት መዳን ግድ የሚላቸው.. የነፍሳት መጥፋትም የሚያንገበግባቸው
- አገልግሎት ለሰማያዊ ክብር እንጂ ለምድራዊ ክብር እንዳልሆነ የተረዱ.. ስለዚህም በምድራዊ ነገር አብዝተው ያልተያዙ
- በየሄዱበት የቤተ ክርስቲያን ነገር የሚያሳስባቸውና አንዳንድ ጉድለቶችን ለመሸፈን የማይታክቱ..
እንዲህ ያሉ አገልጋዮች ለቤተ ክርስቲያን ያስፈልጓታል
@Apostolic_Answers
አሜሪካ ያሉ ወንድሞች (እነ ምህረት) ሲጠያየቁ ሰምቼ ነው እና እናንተን እስቲ ልጠይቃችሁ..
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ካሉ ሰዎች ውስጥ ከአንዱ ጋር እራት ለአንድ ቀን አብራችሁ ብሉ ብትባሉ ማንን ትመርጣላችሁ እና ደግሞ ለምን..?? መጠየቅ ከፈለጋችሁም ምን ልትጠይቁ ትችላላችሁ..??
ከጌታችንና ከወላዲተ አምላክ ውጪ ማለት ነው..
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ካሉ ሰዎች ውስጥ ከአንዱ ጋር እራት ለአንድ ቀን አብራችሁ ብሉ ብትባሉ ማንን ትመርጣላችሁ እና ደግሞ ለምን..?? መጠየቅ ከፈለጋችሁም ምን ልትጠይቁ ትችላላችሁ..??
ከጌታችንና ከወላዲተ አምላክ ውጪ ማለት ነው..
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፈረደብኝ ሶዬ ሎል..
በቃ ላይቭ ገብተን ትንሽ ስለ ኢየሱስና ቅዱስ ቁርባን እንማማራ..
በቃ ላይቭ ገብተን ትንሽ ስለ ኢየሱስና ቅዱስ ቁርባን እንማማራ..
ድብ ወይስ የሚደፍርና የሚገድል ወንድ..??
ምንም ጥያቄ የለውም እንዲህ ያለው ወንድ ምንም እንኳን ክቡር ሆኖ ቢፈጠርም እንደ እንሰሳ ሆኗልና(መዝሙረኛው ዳዊትም እንደሚናገረው) ከድብ ጋር ቢነጻጸር ምንም አይገርመንም..
ከእንደዚህ ዓይነት “ሰው” ጋር በተለይ ክርስቲያን ከሆነ እንደውም መብል እንኳን አብረነው እንዳንበላ በመጽሐፍ ታዝዘናል.. ያው በንስሐ እስካልተመለሰ ድረስ ማለት ነው..
—————//////————-
ድብ ወይስ ማንኛውም የማናውቀው ወንድ..??
ይሄ ህክምና የሚያስፈልገው ነው በእውነት.. በቃ አብዛኛው ወይም ሁሉም ወንድ ገዳይና ደፋሪ ነው የሚል አሳብን ይዘው የተነሱ ፌሚኒስቶች አሳብ ነው ይሄ.. ስለዛ ክርስቲያኖች ከዚህ ከሁለተኛው እንጠንቀቅ.. እህቶች ከጥቃቶች መጠበቅ አለባቸው ግን በየመንገዱ ያለውን ክርስቲያን ወንድሞቻቸውን ሁሉ ይሄም እንደዛው ነው በሚል ዓይን እያየች መሆን የለበትም.. አብረሽው ምትቆርቢው ወንድምሽ ነውና ነገሩን ጠቅላላ እንዳናቦካው..
@Apostolic_Answers
ምንም ጥያቄ የለውም እንዲህ ያለው ወንድ ምንም እንኳን ክቡር ሆኖ ቢፈጠርም እንደ እንሰሳ ሆኗልና(መዝሙረኛው ዳዊትም እንደሚናገረው) ከድብ ጋር ቢነጻጸር ምንም አይገርመንም..
ከእንደዚህ ዓይነት “ሰው” ጋር በተለይ ክርስቲያን ከሆነ እንደውም መብል እንኳን አብረነው እንዳንበላ በመጽሐፍ ታዝዘናል.. ያው በንስሐ እስካልተመለሰ ድረስ ማለት ነው..
—————//////————-
ድብ ወይስ ማንኛውም የማናውቀው ወንድ..??
ይሄ ህክምና የሚያስፈልገው ነው በእውነት.. በቃ አብዛኛው ወይም ሁሉም ወንድ ገዳይና ደፋሪ ነው የሚል አሳብን ይዘው የተነሱ ፌሚኒስቶች አሳብ ነው ይሄ.. ስለዛ ክርስቲያኖች ከዚህ ከሁለተኛው እንጠንቀቅ.. እህቶች ከጥቃቶች መጠበቅ አለባቸው ግን በየመንገዱ ያለውን ክርስቲያን ወንድሞቻቸውን ሁሉ ይሄም እንደዛው ነው በሚል ዓይን እያየች መሆን የለበትም.. አብረሽው ምትቆርቢው ወንድምሽ ነውና ነገሩን ጠቅላላ እንዳናቦካው..
@Apostolic_Answers
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ወንጌል ክፍል:
የዮሐንስ ወንጌል 14
1፤ ልባችሁ አይታወክ፤ በእግዚአብሔር እመኑ፥ በእኔም ደግሞ እመኑ።
2፤ በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤
.
.
.
6፤ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
- ለዘላለም የምንኖርበት በአብ ዘንድ መኖሪያ አለን.. ይህ ትልቅ ተስፋ ነው.. አዲሱ ሁሌም አዲስ የሚሆነውም የማያልቀው ሕይወት ከፊታችን አለ..
- ጌታ ኢየሱስ ደግሞ መንገዳችን ከሆነ እርሱ እውነትም ከሆነ ራሱ ደግሞ ሕይወትም ከሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስን ይዘን ልባችን አይታወክ አንፍራ.. በዚህ መንገድ የሚሄድ ይህንን እውነት የያዘ ይህንን ሕይወት ያገኘ ሁሉ በአብ ቤት ለዘላለም ይኖራል..
- በኢየሱስ መንገድ የምንሄደው ግን የእርሱን ፈለግ በመከተል በቅድስና ሕይወት ሊሆን ይገባዋል.. ከቅዱስ ምስጢር ያልራቀ ፍሬ ያለበት ሕይወት..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
የዮሐንስ ወንጌል 14
1፤ ልባችሁ አይታወክ፤ በእግዚአብሔር እመኑ፥ በእኔም ደግሞ እመኑ።
2፤ በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤
.
.
.
6፤ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
- ለዘላለም የምንኖርበት በአብ ዘንድ መኖሪያ አለን.. ይህ ትልቅ ተስፋ ነው.. አዲሱ ሁሌም አዲስ የሚሆነውም የማያልቀው ሕይወት ከፊታችን አለ..
- ጌታ ኢየሱስ ደግሞ መንገዳችን ከሆነ እርሱ እውነትም ከሆነ ራሱ ደግሞ ሕይወትም ከሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስን ይዘን ልባችን አይታወክ አንፍራ.. በዚህ መንገድ የሚሄድ ይህንን እውነት የያዘ ይህንን ሕይወት ያገኘ ሁሉ በአብ ቤት ለዘላለም ይኖራል..
- በኢየሱስ መንገድ የምንሄደው ግን የእርሱን ፈለግ በመከተል በቅድስና ሕይወት ሊሆን ይገባዋል.. ከቅዱስ ምስጢር ያልራቀ ፍሬ ያለበት ሕይወት..
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
ትምህርት ላይ ጾመኛ የሆነው መንፈስ
የጴንጤዎቹ መንፈስ ለአገልጋዮቹ የአበበችን አክስት ስም ያሳውቃል ስልክ ቁጥር ይናገራል እና ሌላ ሌላም ማለት ነው..
ይህን ሁሉ የሚናገረው መንፈስ ግን ያው በዛ ደረጃ ከተናገራቸው አይቀር ለምን ብዙዎችን ስላለያዩ ትምህርቶች ትክክለኛውን አይናገርም..?? አስባችሁታል መካነ ኢየሱስ ያለው መንፈስ “ጥምቀት ያድናል” ብሎ ሙሉ ወንጌል ያለው መንፈስ ደግሞ “ኧረ አያድንም” ሲል.. ከዛ ኦንሊ ጂሰስ ጋር ያለው ደግሞ ቀበል አድርጎ “ሥላሴ ሚባል ነገር የለም” ሲል😭 😭
ችግሩ ትምህርት ላይ ጾመኛ ነው
@Apostolic_Answers
የጴንጤዎቹ መንፈስ ለአገልጋዮቹ የአበበችን አክስት ስም ያሳውቃል ስልክ ቁጥር ይናገራል እና ሌላ ሌላም ማለት ነው..
ይህን ሁሉ የሚናገረው መንፈስ ግን ያው በዛ ደረጃ ከተናገራቸው አይቀር ለምን ብዙዎችን ስላለያዩ ትምህርቶች ትክክለኛውን አይናገርም..?? አስባችሁታል መካነ ኢየሱስ ያለው መንፈስ “ጥምቀት ያድናል” ብሎ ሙሉ ወንጌል ያለው መንፈስ ደግሞ “ኧረ አያድንም” ሲል.. ከዛ ኦንሊ ጂሰስ ጋር ያለው ደግሞ ቀበል አድርጎ “ሥላሴ ሚባል ነገር የለም” ሲል
ችግሩ ትምህርት ላይ ጾመኛ ነው
@Apostolic_Answers
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እኔ ምላችሁ ጋይስ.. ዝም ብዬ ሳስበው በጌታ ምህረትና ቸርነት እዚህ ቻናል ላይ ያለን ክርስቲያን ወንድም እህቶች በመንግሥተ ሰማያትም የምንገናኝ ይመስለኛል..
እስቲ እናድርገው የምር ሁላችንም እየቆረብን ንጹሕ ልብን ይዘን በመኖር
እስቲ እናድርገው የምር ሁላችንም እየቆረብን ንጹሕ ልብን ይዘን በመኖር
አንዳንዴ በበሽታ ተጠቅተን ምናምን ግን ደግሞ በሽታውን ሳናውቀው ለጊዜውም የህመም ስሜት ሳይሰማን በብዙ ውስጣችን ሊጎዳ ይችላል..
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንም እንደዛ እየሆነች ነው.. ብዙ ሕዝብ ይዛለች ምናምን እና በዛ ምክንያት ሰላም ሊመስል ይችላል ግን ደግሞ ሕዝቦቿ በአብዛኛው ከንስሐ ሕይወትና ከቅዱስ ቁርባን የራቅን.. ቤተሰብ ስንመሰርት ስናገባ እንኳ ከቤተ ክርስቲያኒቱ ውጪ ያለ ቅዱስ ቁርባን.. በአጭሩ የልምድ ብቻ ክርስቲያን ሆነናል..
እረኛ እንኳ ብዙም የላት.. ያሉት በዘር እና በገንዘብ የተተበተቡና ሰው ሲጋደል ራሱ ግድ ማይላቸው.. የምእመናን የድኅነት ጉዳይ ግድ ማይሰጣቸው ይመስላሉ.. ምን አለፋአችሁ ቤተ ክርስቲያን በጣም አደጋ ውስጥ ናት..
ስለዛ በዚህ ጊዜ ሁላችን በያለንበት የራሳችንን ሃላፊነት እንወጣ.. ጌታ ይርዳን..
@Apostolic_Answers
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንም እንደዛ እየሆነች ነው.. ብዙ ሕዝብ ይዛለች ምናምን እና በዛ ምክንያት ሰላም ሊመስል ይችላል ግን ደግሞ ሕዝቦቿ በአብዛኛው ከንስሐ ሕይወትና ከቅዱስ ቁርባን የራቅን.. ቤተሰብ ስንመሰርት ስናገባ እንኳ ከቤተ ክርስቲያኒቱ ውጪ ያለ ቅዱስ ቁርባን.. በአጭሩ የልምድ ብቻ ክርስቲያን ሆነናል..
እረኛ እንኳ ብዙም የላት.. ያሉት በዘር እና በገንዘብ የተተበተቡና ሰው ሲጋደል ራሱ ግድ ማይላቸው.. የምእመናን የድኅነት ጉዳይ ግድ ማይሰጣቸው ይመስላሉ.. ምን አለፋአችሁ ቤተ ክርስቲያን በጣም አደጋ ውስጥ ናት..
ስለዛ በዚህ ጊዜ ሁላችን በያለንበት የራሳችንን ሃላፊነት እንወጣ.. ጌታ ይርዳን..
@Apostolic_Answers
እኛ ምን አገባን..
ተስፋችን ኢየሱስ ነው። ተስፋችን እንዲለመልም የሚያደርገውንም ጸጋ ሰጥቶናል
“ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል”
[ቲቶ 2: 12-13]
@Apostolic_Answers
ተስፋችን ኢየሱስ ነው። ተስፋችን እንዲለመልም የሚያደርገውንም ጸጋ ሰጥቶናል
“ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል”
[ቲቶ 2: 12-13]
@Apostolic_Answers
አሁን ደግሞ ንጉሡን ለማግኘት በማለዳ ወደ ቅዳሴ እንገሰግሳለን..
ሌዲስ ኤንድ ጀንታላ ሜን are you ready..??😁😁
ሌዲስ ኤንድ ጀንታላ ሜን are you ready..??😁😁
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበቡ የቅዱሳት መጽሐፍት ክፍል ውስጥ:
ከቅዱስ ወንጌል:
የሉቃስ ወንጌል 24
50፤ እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
51፤ ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
ከመምህራችን ጳውሎስ መልእክት
ወደ ሮሜ 10
4፤ የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።
ከሌሎች መልእክታት
1ኛ ጴጥሮስ 3
16፤ በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
ከቅዱስ ወንጌል:
የሉቃስ ወንጌል 24
50፤ እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
51፤ ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
ከመምህራችን ጳውሎስ መልእክት
ወደ ሮሜ 10
4፤ የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።
ከሌሎች መልእክታት
1ኛ ጴጥሮስ 3
16፤ በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
አንድ alarming የሆነ ነገር ልንገራችሁ..
ግንቦት 21 የጌታችን እርገት እና የእመቤታችን ቀን አንድ ላይ ነበር የዋለው.. የዛን ቀን ግን አብዛኛው ሰው የእመቤታችን ቀን ብሎ ያሰበውን ያህል የጌታችን እርገት ብሎ አላሰበም.. እንደውም ብዙ ሰው እርገት መች እንደነበረ ራሱ አላወቀም ነበር..
ጋይስ ነቃ ማለት አለብን.. የጌታችን እርገት በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ከዘጠኙ ዋና በዓላት አንዱ ነው.. ሕዝቡ እንደ ራሱ ፈቃድ በራሱ መንገድ ነው ሚመራው😁😁 በእርግጥ መንገዱን የሚያሳየው አጥቶም ይሆናል..
ለማንኛውም ቀጣይ እሁድ ደግሞ በዓለ ጰራቅሊጦስ(መንፈስ ቅዱስ) ነው.. ጌታ መንፈስ ቅዱስ የወረደበትና ቤተ ክርስቲያን የተወለደችበት ቀን ማለት ነው.. በመቁረብ ምናምን እናሳልፍ ከቻልን
@Apostolic_Answers
ግንቦት 21 የጌታችን እርገት እና የእመቤታችን ቀን አንድ ላይ ነበር የዋለው.. የዛን ቀን ግን አብዛኛው ሰው የእመቤታችን ቀን ብሎ ያሰበውን ያህል የጌታችን እርገት ብሎ አላሰበም.. እንደውም ብዙ ሰው እርገት መች እንደነበረ ራሱ አላወቀም ነበር..
ጋይስ ነቃ ማለት አለብን.. የጌታችን እርገት በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ከዘጠኙ ዋና በዓላት አንዱ ነው.. ሕዝቡ እንደ ራሱ ፈቃድ በራሱ መንገድ ነው ሚመራው😁😁 በእርግጥ መንገዱን የሚያሳየው አጥቶም ይሆናል..
ለማንኛውም ቀጣይ እሁድ ደግሞ በዓለ ጰራቅሊጦስ(መንፈስ ቅዱስ) ነው.. ጌታ መንፈስ ቅዱስ የወረደበትና ቤተ ክርስቲያን የተወለደችበት ቀን ማለት ነው.. በመቁረብ ምናምን እናሳልፍ ከቻልን
@Apostolic_Answers
ቁጭ ብሎ ቲክቶክ ስክሮል ማድረግ❌
ጸዴ መዝሙር ከፍቶ ቁጭ ብሎ
ስለ ጌታችን ኢየሱስ ማሰብ✅
በዚህ አሳባችንም ይቀደሳል
ጸዴ መዝሙር ከፍቶ ቁጭ ብሎ
ስለ ጌታችን ኢየሱስ ማሰብ
በዚህ አሳባችንም ይቀደሳል
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM