💫🌟የማለዳ ቃል💫🌟
“ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።”
— ፊልጵስዩስ 4፥6
#ኢየሱስ_ይመጣል
@Biniyam_Desalegn
“ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።”
— ፊልጵስዩስ 4፥6
#ኢየሱስ_ይመጣል
@Biniyam_Desalegn
👉ኸረ እንዲህ አይኖርም!
አንድ ወዳጄ በቅርቡ አግብታለች እንኳን ደስ አለሽ አትሏትም እንዴ? እናም ይህቺን ወዳጄን ዛሬ አግኝቻት አብረን አሳለፍን በሁዋላም በፊት እንደ ለመድኩት ካላመሸን እራት ካልበላን ብዬ አስጨነኳት።
እሷም በመገረም " እንደ ድሮው እኮ አልኖርም" አለቺኝ! እሷ እንደ ሀሳብ መዝጊያ ብታወራውም በህሊናዬ ውስጥ ግን የጥያቄ መጀመሪያ ሆኖ አረፈው ። ሆኖም ጊዜው በጭንቅላቴ ውስጥ የተፈጠረውን ጥያቄ መመለሻ እንዳልሆነ ስለገባኝ ሀሳቤን ሰብስቤ ጫወታችንን ቀጠልን --------
ሆኖም ያወራናቸው ወሬዎች መሃል ሁሉ ውዴ እኮ እንደዚህ አርጎ እንደዛ ተፈጥሮ ብቻ ምን አለፋቹ ወሬው ሁሉ መሃል ውዷ አለ ጎደኛዬ ፍቅር ውስጥ ናት እንደ ድሮው በፍጹም አይደለችም ጥያቄዬ በረታብኝ ። በመጨረሻም ባለቤቷ እደሚጠብቃት አስረዳችኝና ተለያየን
✍️በመንገዴ ላይ እያለው እንዲህ አሰብኩ አይ ፍቅር...
ፍቅር ወስጥ ኃላፊነት አለ ሰው ለሚያፈቅረው ነገር ምንም ያደርጋል አኗኗር ይቀይራል!
✍️ ለነፍሴ እንዲህ ስል ነገርኳት ጌታሽን አፍቅሪው ለአፍቃሪሸ መልስ ስጪው በመስቀል ለዋለልሸ ባይመጥነውም የፍቅር መልስ ስጪው ፍቅር ውስጥ ኃላፊነት ስላለ እንዲህ አትኖሪም!!! እንዳበደ ሰው ኢየሱስ ኢየሱስ ትያለሽ 🙆♀️ኢየሱስ ሲባል normal አትሆኚም ለፍቅሩ ትጠነቀቂለታለሽ ስለሱ አብዝተሽ ታወሪያለሽ ብታፈቅሪው እንዲህ አትኖሪም ነበር 😭አልኳት......እንድንወደው እንዴት እንደወደደን ያብራልን 🙌 በፍቅሩ እንድናብድ ይርዳን አሜንንን
👉 የመልክቴ ዋና ሀሳብ
"ሰማይን ያፈቀረ ሰው ያስታውቃል አምኖ አይደለም ክዶ እንደ ፔጥሮስ ከእርሱ ወገን ነህ ይባላል "
" ሰማይን ያፈቀረ ያስታውቃል " እንደ ጳውሎስ ምን ላድርግልህ ሲል ይገኛል
“ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤”
— ዮሐንስ 14፥15-16
ተባረኩ ሰላማችሁ ይብዛ
✍️ መሰረት
አንድ ወዳጄ በቅርቡ አግብታለች እንኳን ደስ አለሽ አትሏትም እንዴ? እናም ይህቺን ወዳጄን ዛሬ አግኝቻት አብረን አሳለፍን በሁዋላም በፊት እንደ ለመድኩት ካላመሸን እራት ካልበላን ብዬ አስጨነኳት።
እሷም በመገረም " እንደ ድሮው እኮ አልኖርም" አለቺኝ! እሷ እንደ ሀሳብ መዝጊያ ብታወራውም በህሊናዬ ውስጥ ግን የጥያቄ መጀመሪያ ሆኖ አረፈው ። ሆኖም ጊዜው በጭንቅላቴ ውስጥ የተፈጠረውን ጥያቄ መመለሻ እንዳልሆነ ስለገባኝ ሀሳቤን ሰብስቤ ጫወታችንን ቀጠልን --------
ሆኖም ያወራናቸው ወሬዎች መሃል ሁሉ ውዴ እኮ እንደዚህ አርጎ እንደዛ ተፈጥሮ ብቻ ምን አለፋቹ ወሬው ሁሉ መሃል ውዷ አለ ጎደኛዬ ፍቅር ውስጥ ናት እንደ ድሮው በፍጹም አይደለችም ጥያቄዬ በረታብኝ ። በመጨረሻም ባለቤቷ እደሚጠብቃት አስረዳችኝና ተለያየን
✍️በመንገዴ ላይ እያለው እንዲህ አሰብኩ አይ ፍቅር...
ፍቅር ወስጥ ኃላፊነት አለ ሰው ለሚያፈቅረው ነገር ምንም ያደርጋል አኗኗር ይቀይራል!
✍️ ለነፍሴ እንዲህ ስል ነገርኳት ጌታሽን አፍቅሪው ለአፍቃሪሸ መልስ ስጪው በመስቀል ለዋለልሸ ባይመጥነውም የፍቅር መልስ ስጪው ፍቅር ውስጥ ኃላፊነት ስላለ እንዲህ አትኖሪም!!! እንዳበደ ሰው ኢየሱስ ኢየሱስ ትያለሽ 🙆♀️ኢየሱስ ሲባል normal አትሆኚም ለፍቅሩ ትጠነቀቂለታለሽ ስለሱ አብዝተሽ ታወሪያለሽ ብታፈቅሪው እንዲህ አትኖሪም ነበር 😭አልኳት......እንድንወደው እንዴት እንደወደደን ያብራልን 🙌 በፍቅሩ እንድናብድ ይርዳን አሜንንን
👉 የመልክቴ ዋና ሀሳብ
"ሰማይን ያፈቀረ ሰው ያስታውቃል አምኖ አይደለም ክዶ እንደ ፔጥሮስ ከእርሱ ወገን ነህ ይባላል "
" ሰማይን ያፈቀረ ያስታውቃል " እንደ ጳውሎስ ምን ላድርግልህ ሲል ይገኛል
“ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤”
— ዮሐንስ 14፥15-16
ተባረኩ ሰላማችሁ ይብዛ
✍️ መሰረት
ቢኒያም ደሳለኝ | Biniyam Desalegn pinned «👉ኸረ እንዲህ አይኖርም! አንድ ወዳጄ በቅርቡ አግብታለች እንኳን ደስ አለሽ አትሏትም እንዴ? እናም ይህቺን ወዳጄን ዛሬ አግኝቻት አብረን አሳለፍን በሁዋላም በፊት እንደ ለመድኩት ካላመሸን እራት ካልበላን ብዬ አስጨነኳት። እሷም በመገረም " እንደ ድሮው እኮ አልኖርም" አለቺኝ! እሷ እንደ ሀሳብ መዝጊያ ብታወራውም በህሊናዬ ውስጥ ግን የጥያቄ መጀመሪያ ሆኖ አረፈው ። ሆኖም ጊዜው በጭንቅላቴ…»