Forwarded from אׇהֳלִיאָב
በጅማ እና በአካባቢዋ ለምትኖሩ በሙሉ ግንቦት 26 እና 27


📯ታላቅ መንፈሳዊ ኮንፈራንስ
📍በጅማ ትልቁ ስቴድየም
★ ከሐዋሪያው ታምራት ታረቀኝ ጋር
Channel name was changed to «Biniyam Desalegn»
💫🌟የማለዳ ቃል💫🌟

“ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።”
  — ፊልጵስዩስ 4፥6

#ኢየሱስ_ይመጣል
@Biniyam_Desalegn
💫🌟የማለዳ ቃል💫🌟

“ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ፥ ደስ ይበላችሁ።”
  — ፊልጵስዩስ 4፥4

#ኢየሱስ_ይመጣል
@Biniyam_Desalegn
አንተ ቸር አልምደኸኝ🥺🥺🥺
💫🌟የማለዳ ቃል💫🌟
.
.
ለካ ምድርም ባዶ ነበረች።
.
.

#ኢየሱስ_ይመጣል
@Biniyam_Desalegn
💫🌟የማለዳ ቃል💫🌟
.
.
በትሮቹን አይተው በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ነበር።
.
.

#ኢየሱስ_ይመጣል
@BiniyamDesalegn
Audio
🥺🥺🥺🥺🥺 ስሙት በጌታ
“እናንተ ደግሞ ከእኛ ጋር ኅብረት እንዲኖራችሁ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እናወራላችኋለን። ኅብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው።”
— 1ኛ ዮሐንስ 1፥3

ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች፤ በዚህ አመት ቅድስተ ማሪያም ዩኒቨርሰቲን የምትቀላቀሉ ክርስቲያን ተማሪዎች ከላይ ባለው ስልክ ይደውሉልን
ተባረኩ🥰
ቀን: ማክሰኞ
ቦታ፡ ልደታ ሙሉ ወንጌል
ሰአት፡ 6:10- 7:30
👉ኸረ እንዲህ አይኖርም!

    አንድ ወዳጄ በቅርቡ አግብታለች እንኳን ደስ አለሽ አትሏትም እንዴ? እናም ይህቺን ወዳጄን ዛሬ አግኝቻት አብረን አሳለፍን በሁዋላም በፊት እንደ ለመድኩት ካላመሸን እራት ካልበላን ብዬ አስጨነኳት።
       እሷም በመገረም " እንደ ድሮው እኮ አልኖርም" አለቺኝ! እሷ እንደ ሀሳብ መዝጊያ ብታወራውም በህሊናዬ ውስጥ ግን የጥያቄ መጀመሪያ ሆኖ አረፈው ። ሆኖም ጊዜው በጭንቅላቴ ውስጥ የተፈጠረውን ጥያቄ መመለሻ  እንዳልሆነ ስለገባኝ ሀሳቤን ሰብስቤ ጫወታችንን ቀጠልን --------
   ሆኖም ያወራናቸው ወሬዎች መሃል ሁሉ ውዴ እኮ እንደዚህ አርጎ እንደዛ ተፈጥሮ ብቻ ምን አለፋቹ ወሬው ሁሉ መሃል ውዷ አለ ጎደኛዬ ፍቅር ውስጥ ናት እንደ ድሮው በፍጹም አይደለችም ጥያቄዬ በረታብኝ ። በመጨረሻም ባለቤቷ እደሚጠብቃት አስረዳችኝና ተለያየን
  ✍️በመንገዴ ላይ እያለው እንዲህ አሰብኩ አይ ፍቅር...
ፍቅር ወስጥ ኃላፊነት አለ ሰው ለሚያፈቅረው ነገር ምንም ያደርጋል አኗኗር ይቀይራል!


    ✍️ ለነፍሴ እንዲህ ስል ነገርኳት ጌታሽን አፍቅሪው ለአፍቃሪሸ መልስ ስጪው በመስቀል ለዋለልሸ ባይመጥነውም የፍቅር መልስ ስጪው ፍቅር ውስጥ ኃላፊነት ስላለ እንዲህ አትኖሪም!!! እንዳበደ ሰው ኢየሱስ ኢየሱስ ትያለሽ 🙆‍♀️ኢየሱስ ሲባል normal አትሆኚም ለፍቅሩ ትጠነቀቂለታለሽ ስለሱ አብዝተሽ ታወሪያለሽ ብታፈቅሪው እንዲህ አትኖሪም ነበር 😭አልኳት......እንድንወደው እንዴት እንደወደደን ያብራልን 🙌 በፍቅሩ እንድናብድ ይርዳን አሜንንን
   👉  የመልክቴ  ዋና ሀሳብ
  "ሰማይን ያፈቀረ ሰው ያስታውቃል አምኖ አይደለም ክዶ እንደ ፔጥሮስ ከእርሱ ወገን ነህ ይባላል "
" ሰማይን ያፈቀረ ያስታውቃል " እንደ ጳውሎስ ምን ላድርግልህ ሲል ይገኛል

“ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤”
  — ዮሐንስ 14፥15-16

  ተባረኩ ሰላማችሁ ይብዛ
✍️ መሰረት
ቢኒያም ደሳለኝ | Biniyam Desalegn pinned «👉ኸረ እንዲህ አይኖርም!     አንድ ወዳጄ በቅርቡ አግብታለች እንኳን ደስ አለሽ አትሏትም እንዴ? እናም ይህቺን ወዳጄን ዛሬ አግኝቻት አብረን አሳለፍን በሁዋላም በፊት እንደ ለመድኩት ካላመሸን እራት ካልበላን ብዬ አስጨነኳት።        እሷም በመገረም " እንደ ድሮው እኮ አልኖርም" አለቺኝ! እሷ እንደ ሀሳብ መዝጊያ ብታወራውም በህሊናዬ ውስጥ ግን የጥያቄ መጀመሪያ ሆኖ አረፈው ። ሆኖም ጊዜው በጭንቅላቴ…»
2024/05/06 16:26:39
Back to Top
HTML Embed Code: