ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ነባር መደበኛ ተማሪዎቹን እየተቀበለ ይገኛል፡፡
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለትምህርት ዘመኑ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን መስከረም 08- 09/ 2018 ዓ.ም ለመቀበል ዝግጅት ሲያደርግ የነበረ ሲሆን በወጣዉ መርሐግብር መሠረት ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲዉም ለተማሪዎቹ እንኳን በሰላም መጣችሁ እያለ የትምህርት ዘመኑ የሰላም እና የስኬት እንዲሆንላቸዉ መልካም ምኞቱን ይገልፃል!
@DBU11@DBU11