👏24👍4😢3👌3
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል፡፡
ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:-
1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. በቴሌገራም፡ https://www.tg-me.com/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284 ላይ ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ
@dbu11
@dbu111
ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:-
1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. በቴሌገራም፡ https://www.tg-me.com/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284 ላይ ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ
@dbu11
@dbu111
👍2
update
በሰኔ 2017 ዓ.ም የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 48,929 ወይም 8.4% ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ማሳወቁን ቲክቫህ በዘገባው አስነብቦናል።
ወንድ 30,451 እና ሴት 18, 478 ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸው ተገልጿል።
ፈተናቸውን ከወሰዱ 585,882 ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) መግልለፃቸውንም ዘግቧል።
በየዓመቱ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሚወስዱ ተማሪዎች መካከል ከ15-20% የሚሆኑት የሚልፉበት ደረጃ ለመድረስ እስከ ሁለት ዓመት ሊወስድ እንደሚችል ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
@dbu11
@dbu111
በሰኔ 2017 ዓ.ም የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 48,929 ወይም 8.4% ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ማሳወቁን ቲክቫህ በዘገባው አስነብቦናል።
ወንድ 30,451 እና ሴት 18, 478 ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸው ተገልጿል።
ፈተናቸውን ከወሰዱ 585,882 ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) መግልለፃቸውንም ዘግቧል።
በየዓመቱ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሚወስዱ ተማሪዎች መካከል ከ15-20% የሚሆኑት የሚልፉበት ደረጃ ለመድረስ እስከ ሁለት ዓመት ሊወስድ እንደሚችል ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
@dbu11
@dbu111
👍2
👍3
ከዩንቨርስቲያችን በቅርብ ርቀት የሚገኘው የኃይለማርያም ማሞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በደብረብርሀን ከተማ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሚኪያስ ኪዳኔ 572/600 በማምጣት ነው በከተማው ካሉ የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ቀዳሚ ውጤት ያስመዘገበው ።
ለዩንቨርስቲው ጎረቤት የሆነው ፈታውራሪ ገበየሁ በተለምዶ ባሶ ትምህርት ቤት የደብረብርሀን ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ቱቶሪያል ይሰጡ እንደነበር የመረጃ ምንጮቻችን አሳውቀውናል የዚሁ ትምህርት ቤት ተማሪ አየናቸው ሽዋሰገድ 518 ማምጣት ችሏል።
ከ Millinium ሳሮን ፍሰሐ የሐይለማርያም ማሞ ተማሪ ሚኪያስን በ 552 ትከተለዋለች።
መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ።
@dbu11
@dbu111
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሚኪያስ ኪዳኔ 572/600 በማምጣት ነው በከተማው ካሉ የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ቀዳሚ ውጤት ያስመዘገበው ።
ለዩንቨርስቲው ጎረቤት የሆነው ፈታውራሪ ገበየሁ በተለምዶ ባሶ ትምህርት ቤት የደብረብርሀን ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ቱቶሪያል ይሰጡ እንደነበር የመረጃ ምንጮቻችን አሳውቀውናል የዚሁ ትምህርት ቤት ተማሪ አየናቸው ሽዋሰገድ 518 ማምጣት ችሏል።
ከ Millinium ሳሮን ፍሰሐ የሐይለማርያም ማሞ ተማሪ ሚኪያስን በ 552 ትከተለዋለች።
መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ።
@dbu11
@dbu111
👏32👍7😢2