👍2
#Ads
💡Nadian Graphic Design Acadamy
2ተኛ ዙር የonline Telegram Graphic Design ስልጠና
- በመጀመሪያ ዙር ክላስ ተማሪዎችን የመጀመሪያ ስራቸውን ከእኛ አግኝተዋል
🎨አሁን በሁለተኛ ዙር ደሞ 20 ተማሪዎችን ብቻ በ3 ወር
📌 Adobe photoshop እና Adobe illustrator
📌 logo design
📌social media poster
📌flayer and brochure
📌 የ graphics design ስራን የሚያቀሉ AI ስልጠና
📍portfolio አብረን እንገነባለን የመጀመሪያ ስራችሁን እኛ እንሰጣችኋለን
ለመመዝገብ 👉💡@Nadians_Bot
📌 ምዝገባዉ ሚቆየዉ እስከ ጥቅምት 05/2018 E.C ብቻ ነዉ
💡Nadian Graphic Design Acadamy
2ተኛ ዙር የonline Telegram Graphic Design ስልጠና
- በመጀመሪያ ዙር ክላስ ተማሪዎችን የመጀመሪያ ስራቸውን ከእኛ አግኝተዋል
🎨አሁን በሁለተኛ ዙር ደሞ 20 ተማሪዎችን ብቻ በ3 ወር
📌 Adobe photoshop እና Adobe illustrator
📌 logo design
📌social media poster
📌flayer and brochure
📌 የ graphics design ስራን የሚያቀሉ AI ስልጠና
📍portfolio አብረን እንገነባለን የመጀመሪያ ስራችሁን እኛ እንሰጣችኋለን
ለመመዝገብ 👉💡@Nadians_Bot
📌 ምዝገባዉ ሚቆየዉ እስከ ጥቅምት 05/2018 E.C ብቻ ነዉ
🤬3😢1
የመካከለኛው ዘመን ታላቁ ንጉስ ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብን የሚመለከተው መፅሐፍ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በክብር ተመርቋል።
📘 የመፅሐፉ መረቃ
- ደራሲዎቹ ዶ/ር አንዷለም አባተ እና አቶ ቴዎድሮስ ደመቀ ናቸው።
- መፅሐፉ 542 ገጾች ያሉት ነው።
- የዩኒቨርሲቲው አስፈጻሚዎች፣ ዲኖች፣ ምሁራን፣ እንግዶች፣ የታሪክ ተመራማሪዎች በምርቃት ዝግጅቱ የተሳተፉ ሲሆን የቋንቋና ታሪክ ማእከል በዩኒቨርሲቲው ስር ይህንን ፕሮግራም አዘጋጅቷል።
📚 የመፅሐፉ ይዘት
- የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማቲክ፣ ወታደራዊና ሐይማኖታዊ ስራዎችን በታሪካዊ ሰነዶችና ምስሎች በመደገፍ ያቀረበ ነው።
🗣️ አስተያየቶች
- የታሪክ ተመራማሪዎች እና ምሁራን መፅሐፉን እንደ ታሪካዊ ምንጭ አከብረው አድናቆት አሳይተዋል።
- የዩኒቨርሲቲው አስተባባሪዎች የታሪክን ማስተዋወቅ እና ማስጠናት ላይ ድርሻ መውሰዳቸውን ገልጸዋል።
🌟 የመፅሐፉ አላማ
- የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ታሪክን ከተሳሳተ ትርክት አነጻጽሮ እውነተኛ መረጃ ማቅረብ እንዲሁም
- ኢትዮጵያ ከዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት በታሪካዊ መሠረት ማብራሪያ ማቅረብ እንደሆነ ተገልፁአል።
@DBU11
@DBU111
📘 የመፅሐፉ መረቃ
- ደራሲዎቹ ዶ/ር አንዷለም አባተ እና አቶ ቴዎድሮስ ደመቀ ናቸው።
- መፅሐፉ 542 ገጾች ያሉት ነው።
- የዩኒቨርሲቲው አስፈጻሚዎች፣ ዲኖች፣ ምሁራን፣ እንግዶች፣ የታሪክ ተመራማሪዎች በምርቃት ዝግጅቱ የተሳተፉ ሲሆን የቋንቋና ታሪክ ማእከል በዩኒቨርሲቲው ስር ይህንን ፕሮግራም አዘጋጅቷል።
📚 የመፅሐፉ ይዘት
- የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማቲክ፣ ወታደራዊና ሐይማኖታዊ ስራዎችን በታሪካዊ ሰነዶችና ምስሎች በመደገፍ ያቀረበ ነው።
🗣️ አስተያየቶች
- የታሪክ ተመራማሪዎች እና ምሁራን መፅሐፉን እንደ ታሪካዊ ምንጭ አከብረው አድናቆት አሳይተዋል።
- የዩኒቨርሲቲው አስተባባሪዎች የታሪክን ማስተዋወቅ እና ማስጠናት ላይ ድርሻ መውሰዳቸውን ገልጸዋል።
🌟 የመፅሐፉ አላማ
- የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ታሪክን ከተሳሳተ ትርክት አነጻጽሮ እውነተኛ መረጃ ማቅረብ እንዲሁም
- ኢትዮጵያ ከዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት በታሪካዊ መሠረት ማብራሪያ ማቅረብ እንደሆነ ተገልፁአል።
@DBU11
@DBU111
👏16👍4👌4🤔1
📦 BT Legacy Collection – Coming Soon!
We’re excited to announce the upcoming launch of BT Legacy Collection, a curated online shopping experience designed for everyday needs and student essentials.
From jewelry electronics, fashion, perfumes, and deodorants, to practical items for daily life and university use—we’ve got you covered.
Our products are sourced from trusted suppliers in
_Dubai, China, India, Europe_ and across Ethiopia, ensuring quality, variety, and affordability.
Whether you're looking for something stylish, functional, or unique—BT Legacy Collection is your new go-to destination.
🛍️ Launching soon. Stay tuned.
luxury you live, legacy you leave
We’re excited to announce the upcoming launch of BT Legacy Collection, a curated online shopping experience designed for everyday needs and student essentials.
From jewelry electronics, fashion, perfumes, and deodorants, to practical items for daily life and university use—we’ve got you covered.
Our products are sourced from trusted suppliers in
_Dubai, China, India, Europe_ and across Ethiopia, ensuring quality, variety, and affordability.
Whether you're looking for something stylish, functional, or unique—BT Legacy Collection is your new go-to destination.
🛍️ Launching soon. Stay tuned.
luxury you live, legacy you leave
👌2👏1
DBU Daily News
Non-Cafe payment ከምግብ ቤት አገልግሎት ባገኘነው መረጃ መሰረት ከካፌ ውጪ የዋጋ መጋራት አገልግሎትን ክፍያ ለመፈፀም እየተሰራ መሆኑን አድርሰውናል። ተማሪዎች የመጋራት ፎርም ከሞሉበት ቀን አንስቶ ማለትም መስከረም 12/2018 ዓም ጀምሮ የ49 ቀን ታስቦ በተማሪዎች አካውንት እስከ እሮብ ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚገባ ገልፀውልናል። N.B በመጀመሪያዎቹ የግቢ መግቢያ ወራቶች ላይ እንዲህ…
Non-Cafe
ከዚህ ቀደም አጣርተን ባቀረብነው መረጃ መሰረት መስከረም ወርን ጨምሮ የጥቅምት ወር Non-Cafe ከተመዘገባችሁበት ቀን ጀምሮ የ49 ቀን የነንካፌ ሂሳብ መግባት ጀምሯል።
በምዝገባችሁ ቀን መሰረት 49 ቀን 4900 ብር ማለት ነው።
@DBU11
@DBU111
ከዚህ ቀደም አጣርተን ባቀረብነው መረጃ መሰረት መስከረም ወርን ጨምሮ የጥቅምት ወር Non-Cafe ከተመዘገባችሁበት ቀን ጀምሮ የ49 ቀን የነንካፌ ሂሳብ መግባት ጀምሯል።
በምዝገባችሁ ቀን መሰረት 49 ቀን 4900 ብር ማለት ነው።
@DBU11
@DBU111
👍5
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆኗል።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ፦
Website: https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
@Dbu11
@Dbu111
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ፦
Website: https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
@Dbu11
@Dbu111
student.ethernet.edu.et
Ministry of Education Portal
Student Admission and Placement Portal
👍1