Telegram Web Link
የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የህግ ኮሌጅ በዛሬው እለት ከተማሪዎቹ ጋር ውይይት አድርጓል።

በውይይቱም የ2017 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሂደት ግምገማ የተደረገ ሲሆን የ2018 ዓ.ም እቅድም ቀርቧል።

በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ እና በተማሪዎች ምዘናና ግምገማ ላይ ከዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሌጅስሌሽን መማሪያ አንፃር ሰፊ ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን ከተማሪዎች ለተነሱ ሀሳቦች እና ጥያዎችም ምላሽ ተሰቷል።

@DBU11
@DBU111
👍2
#Ads
💡Nadian Graphic Design Acadamy
2ተኛ ዙር የonline Telegram Graphic Design ስልጠና

- በመጀመሪያ ዙር ክላስ ተማሪዎችን የመጀመሪያ ስራቸውን ከእኛ አግኝተዋል

🎨አሁን በሁለተኛ ዙር ደሞ 20 ተማሪዎችን ብቻ በ3 ወር
📌 Adobe photoshop እና Adobe illustrator
📌 logo design
📌social media poster
📌flayer and brochure
📌 የ graphics design ስራን የሚያቀሉ AI ስልጠና

📍portfolio አብረን እንገነባለን የመጀመሪያ ስራችሁን እኛ እንሰጣችኋለን

ለመመዝገብ 👉💡@Nadians_Bot

📌 ምዝገባዉ ሚቆየዉ እስከ ጥቅምት 05/2018 E.C ብቻ ነዉ
🤬3😢1
#MESA

ለአዲስና ነባር የሜካኒካል ምህንድስና ተማሪዎች በሙሉ

የሜካኒካል ምህንድስና ተማሪዎች ማህበር (MESA) አዲስ ወደ ሜካኒካል ምህንድስና የተመደቡ ተማሪዎችን ለመቀበል እና ከነባር የሜካኒካል ምህንድስና ተማሪዎች ጋር የትውውቅ መርሀግብር ስለተዘጋጀ በቀን 25/01/2018 ዓ.ም ማለትም እሁድ 8:30 SE 13 F2 04 እንድትገኙ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

የሜካኒካል ምህንድስና ተማሪዎች ማህበር

@DBU11
@DBU111
የመካከለኛው ዘመን ታላቁ ንጉስ ዐፄ ዘርዐ ያዕቆብን የሚመለከተው መፅሐፍ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በክብር ተመርቋል።

📘 የመፅሐፉ መረቃ
- ደራሲዎቹ ዶ/ር አንዷለም አባተ እና አቶ ቴዎድሮስ ደመቀ ናቸው።
- መፅሐፉ 542 ገጾች ያሉት ነው።

- የዩኒቨርሲቲው አስፈጻሚዎች፣ ዲኖች፣ ምሁራን፣ እንግዶች፣ የታሪክ ተመራማሪዎች በምርቃት ዝግጅቱ የተሳተፉ ሲሆን የቋንቋና ታሪክ ማእከል በዩኒቨርሲቲው ስር ይህንን ፕሮግራም አዘጋጅቷል።

📚 የመፅሐፉ ይዘት
- የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማቲክ፣ ወታደራዊና ሐይማኖታዊ ስራዎችን በታሪካዊ ሰነዶችና ምስሎች በመደገፍ ያቀረበ ነው።

🗣️ አስተያየቶች
- የታሪክ ተመራማሪዎች እና ምሁራን መፅሐፉን እንደ ታሪካዊ ምንጭ አከብረው አድናቆት አሳይተዋል።
- የዩኒቨርሲቲው አስተባባሪዎች የታሪክን ማስተዋወቅ እና ማስጠናት ላይ ድርሻ መውሰዳቸውን ገልጸዋል።

🌟 የመፅሐፉ አላማ
- የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ታሪክን ከተሳሳተ ትርክት አነጻጽሮ እውነተኛ መረጃ ማቅረብ እንዲሁም
- ኢትዮጵያ ከዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት በታሪካዊ መሠረት ማብራሪያ ማቅረብ እንደሆነ ተገልፁአል።


@DBU11
@DBU111
👏16👍4👌4🤔1
የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ብሄራዊ የድህረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑ ተገለፀ።

@DBU11
@DBU111
👏4🤬3
📦 BT Legacy Collection – Coming Soon!

We’re excited to announce the upcoming launch of BT Legacy Collection, a curated online shopping experience designed for everyday needs and student essentials.

From jewelry electronics, fashion, perfumes, and deodorants, to practical items for daily life and university use—we’ve got you covered.

Our products are sourced from trusted suppliers in
_Dubai, China, India, Europe_ and across Ethiopia, ensuring quality, variety, and affordability.

Whether you're looking for something stylish, functional, or unique—BT Legacy Collection is your new go-to destination.

🛍️ Launching soon. Stay tuned.

luxury you live, legacy you leave
👌2👏1
የሬሚዲያል ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ

@DBU11
@DBU111
2018 Academic Calendar.

@DBU11
@DBU11
👍1
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆኗል።

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ፦
Website:  https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።

የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

@Dbu11
@Dbu111
👍1
2025/10/21 10:31:02
Back to Top
HTML Embed Code: