ጠየቀችው፡፡ ለጊዜው ‹‹በእኛ በመላእክት ዘንድ እንዲህ አይደለም›› ብሎ ሊሸነግላትና አቋሟን ሊያስቀይራት ሞከረ። ከቤቷ ያለ የቅዱስ ሚካኤል ሥዕል ላይ ያለውን ምልክት አብራርታ የእርሱ ግን ከዛ ጋር አንድነት እንደሌለው አረጋገጠችበት፡፡ በመቀጠልም ከቤቷ ላለው ለቅዱስ ሚካኤል ሥዕል እጅ እንዲነሣ ጠየቀችው፡፡ በዚህ ጊዜ መልኩ ወደ ትክክለኛ ሰይጣናዊ ማንነቱ ተለወጠና ጨለማ ለብሶ እየዛተ አነቃት፡፡ ቅድስት አፎምያም የከበረ መልአክ ቅዱስ ሚካኤልን "ድረስልኝ" እያለች በጠራችው ጊዜ መልአኩም ፈጥኖ በመድረስ ከሰይጣን እጅ አዳናት፡፡
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
የሰኔ 12 የቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል (በአ.አ፣ በሀገራችን በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ ባሉ) ከሚከበርባቸው በርካታ ገዳማትና አድባራት 208ቱን እንጠቁምዎ፡፡ (ምንጭ ፤ ዋሊ ገጽ)
ሰኔ ፲፪ የቅዱስ ሚካኤል እና የቅዱስ ላሊበላን በዓል በየት ሊያከብሩ ዐስበዋል?
#ቅዱስ_ሚካኤል_አፎምያንና_ባሕራንን_ያዳነበት_እለእስክንድሮስ_ቅዳሴ_ቤቱን_ያከበረበትና_የቅዱስ_ላሊበላ_ዕረፍቱ_ነው፡፡
#በመላው_ዓለም_ክብረ_በዓሉ_የሚከበርባቸው_ #፪፻፰ #ገዳማትና_አድባራት፡፡
(ሌሎች ያልጠቀስናቸው ገዳማት ካሉ አሳውቁን)
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#በአዲስ_አበባ_የሚከብርባቸው_ #፵፮ #ገዳማትና_አድባራት፡፡፡
፩. የካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (በኦሪት ዘመን መሥዋዕተ ኦሪት ይሰዋበት የነበረ፥ ዋሻ ቤተ ክርስቲያኑ በ4ኛው ክ/ዘመን በአብሃ ወአጽብሃ ዘመን የተመሠረተ) (የቅዱስ ላሊበላም በዓለ ዕረፍት በማኅሌት በወረብ ጨምር ሳይቀር የሚከበርበት ነው)
አድራሻው፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ሾላ መገናኛ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(4 ኪሎ) → ሾላ መገናኛ፤
፪. አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (ራስ ካሳ ሚካኤል) (ጭቁኑ) /የቅዱስ ላሊበላ ታቦትም አብሮ ይከብራል/፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ራስ ካሳ
ታክሲ፤ ከ4ኪሎ(ከ6 ኪሎ) → ፈረንሳይ፡፡
፫. ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (አዲሱ ሚካኤል)
አድራሻ፤ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ፥ መርካቶ አውቶቡስ ተራ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(4ኪሎ) → መርካቶ አውቶቡስ ተራ፡፡
፬. አፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (ወህኒ ቤት) (ከርቸሌ)
አድራሻ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፥ ቡልጋርያ (ከርቸሌ) (አፍሪካ ኅብረት)፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ቄራ፡፡
፭. ኮተቤ (ሲኤምሲ) (አልታድ) ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ /ሳጠራው/ (ቀድሞ ኮተቤ አሁን ሲኤምሲ)
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ካራ አሎ ፥ አባዶ አጠገብ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ሲኤምሲ፡፡
፮. መካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ መካኒሳ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → መካኒሳ፡፡
፯. ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ ላፍቶ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ላፍቶ፡፡
፰. ቤተል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ቤተል፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ጦር ኃሎች → አየር ጤና፡፡
ወይም፤ ከፒያሳ ሸዋ ዳቦ ቤት → አለም ባንክ/ኤር ጤና/፡፡
፱. ኤረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤልና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ጎሮ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ (ፒያሳ) → ጎሮ፡፡
፲. መንበረ ክብር ቅዱስ ሚካኤል ወአቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅድስት አርሴማ ገዳም፤ (የራስ መኰንን ደን /ጋራው /ጫካው/ /ጽድ/ ሚካኤል/)
አድራሻ፤ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፥ ቀጨኔ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(ከመርካቶ)(ከአዲሱ ገበያ) → ቀጨኔ፡፡
፲፩. አያት ጨፌ ኢያሪኮ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤ (በ1980ዓ.ም ጽላቱ ከነ ድርሳናቱ ተቀብሮ የተገኘበት)
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 9፥ ጎሮ ሰፈር፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ጎሮ፡፡
፲፪. ካራ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል፥ 24ቱ ካህናተ ሰማይና ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አባዶ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → አባዶ
፲፫. ቦሌ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ቦሌ ሚካኤል፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ቦሌ ሚካኤል፡፡
፲፬. የካ አባዶ ገ/አ/ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አባዶ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → አባዶ
፲፭. ምሥራቀ ፀሐይ ዳንሴ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 10 ከጉራራ ከፍ ብሎ፤
ታክሲ፤ ከጊዮርጊስ (4 ኪሎ) (6 ኪሎ) → ፈረንሳይ → ጉራራ፡፡
፲፮. ወረገኑ ቅዱስ ሚካኤልና አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ሩዋንዳ አጠገብ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ (ቦሌ) → ወረገኑ፡፡
፲፯. ቃሊቲ ሰፈረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ሰፈረ ገነት፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ቃሊቲ → ሰፈረ ገነት፡፡
፲፰. ንቡ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ሃራብሳ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ቱሉ ዲምቱ → ንቡ ሚካኤል፡፡
፲፱. ጀሞ (መካኒሳ) ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ጀሞ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (ሜክሲኮ) → ጀሞ፡፡
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#እንዲሁም_በአዲስ_አበባ_በአንድነት_ተሠሩ_በሚከተሉት_አብያተ_ክርስቲያናት_ይከበራል፤
፳. ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ልደታ ክፍለ ከተማ፥ ጎላ (ኢምግሬሽን ጀርባ)፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል (ኢምግሬሽን)፡፡
፳፩. ደብረ ናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ዮሴፍ፥ ደጃዝማች መርዕድ መንገድ፥ ቀለበት መንገድ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ከላጋር (ከፒያሣ) (ከ4 ኪሎ) (ከቦሌ)(ከመገናኛ) → ቃሊቲ መናኸሪያ /በቀለበት መንገድ/
ወይም፤ ከሳሪስ አቦ → ቦሌ /በቀለበት መንገድ/
፳፪. ጀሞ ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ጀሞ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (ሜክሲኮ) → ጀሞ፡፡
፳፫. ቃሊቲ ደብረ ቊስቋም ማርያምና ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ሰፈረ ገነት፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ቃሊቲ → ሰፈረ ገነት፡፡
፳፬. ኮተቤ ማኅደረ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ሎቄ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ሎቄ፡፡
፳፭. ፉሪ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ ለቡ፥ ፉሪ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ለቡ፡፡
፳፮. ቂሊንጦ መካነ ፍስሐ ቅዱስ ሚካኤልና በዓታ ለማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ቂሊንጦ ኮዬ ዐደባባይ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ቱሉዲምቱ፡፡
ወይም፤ ከፒያሳ → ቃሊቲ → ቂሊንጦ፡፡
፳፯. ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ አቃቂ ኬላ አጠገብ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ቱሉዲምቱ፡፡
ወይም፤ ከፒያሳ → ቃሊቲ → ቱሉዲምቱ፡፡
/ ©#ገዳማትና_አድባራት #Monasteries_and_Churches /
#እንዲሁም_በድርብነት_በሚከተሉት_አብያተ_ክርስቲያናት_ይከበራል፤
፳፰. መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፥ 6 ኪሎ ዐደባባይ፤
ታክሲ፤ ከጊዮርጊስ → 6 ኪሎ (ማርቆስ)፡፡
፳፱. ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ገርጂ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ቦሌ በሚል ታክሲ → መስቀል ዐደባባይ፡፡
፴. ማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃኒት መድኀኔ ዓለም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ልደታ ክፍለ ከተማ፥ ልደታ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ጦር ኃይሎች በሚለው ታክሲ → ልደታ፡፡
ሰኔ ፲፪ የቅዱስ ሚካኤል እና የቅዱስ ላሊበላን በዓል በየት ሊያከብሩ ዐስበዋል?
#ቅዱስ_ሚካኤል_አፎምያንና_ባሕራንን_ያዳነበት_እለእስክንድሮስ_ቅዳሴ_ቤቱን_ያከበረበትና_የቅዱስ_ላሊበላ_ዕረፍቱ_ነው፡፡
#በመላው_ዓለም_ክብረ_በዓሉ_የሚከበርባቸው_ #፪፻፰ #ገዳማትና_አድባራት፡፡
(ሌሎች ያልጠቀስናቸው ገዳማት ካሉ አሳውቁን)
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#በአዲስ_አበባ_የሚከብርባቸው_ #፵፮ #ገዳማትና_አድባራት፡፡፡
፩. የካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (በኦሪት ዘመን መሥዋዕተ ኦሪት ይሰዋበት የነበረ፥ ዋሻ ቤተ ክርስቲያኑ በ4ኛው ክ/ዘመን በአብሃ ወአጽብሃ ዘመን የተመሠረተ) (የቅዱስ ላሊበላም በዓለ ዕረፍት በማኅሌት በወረብ ጨምር ሳይቀር የሚከበርበት ነው)
አድራሻው፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ሾላ መገናኛ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(4 ኪሎ) → ሾላ መገናኛ፤
፪. አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (ራስ ካሳ ሚካኤል) (ጭቁኑ) /የቅዱስ ላሊበላ ታቦትም አብሮ ይከብራል/፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ራስ ካሳ
ታክሲ፤ ከ4ኪሎ(ከ6 ኪሎ) → ፈረንሳይ፡፡
፫. ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (አዲሱ ሚካኤል)
አድራሻ፤ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ፥ መርካቶ አውቶቡስ ተራ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(4ኪሎ) → መርካቶ አውቶቡስ ተራ፡፡
፬. አፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ (ወህኒ ቤት) (ከርቸሌ)
አድራሻ፤ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፥ ቡልጋርያ (ከርቸሌ) (አፍሪካ ኅብረት)፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ቄራ፡፡
፭. ኮተቤ (ሲኤምሲ) (አልታድ) ደብረ ጽባሕ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ /ሳጠራው/ (ቀድሞ ኮተቤ አሁን ሲኤምሲ)
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ካራ አሎ ፥ አባዶ አጠገብ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ሲኤምሲ፡፡
፮. መካኒሳ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ መካኒሳ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → መካኒሳ፡፡
፯. ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ ላፍቶ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ላፍቶ፡፡
፰. ቤተል ደብረ ኢዮር ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ቤተል፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ጦር ኃሎች → አየር ጤና፡፡
ወይም፤ ከፒያሳ ሸዋ ዳቦ ቤት → አለም ባንክ/ኤር ጤና/፡፡
፱. ኤረር በር መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤልና ቅድስት አርሴማ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ጎሮ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ (ፒያሳ) → ጎሮ፡፡
፲. መንበረ ክብር ቅዱስ ሚካኤል ወአቡነ ተክለ ሃይማኖትና ቅድስት አርሴማ ገዳም፤ (የራስ መኰንን ደን /ጋራው /ጫካው/ /ጽድ/ ሚካኤል/)
አድራሻ፤ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፥ ቀጨኔ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(ከመርካቶ)(ከአዲሱ ገበያ) → ቀጨኔ፡፡
፲፩. አያት ጨፌ ኢያሪኮ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤ (በ1980ዓ.ም ጽላቱ ከነ ድርሳናቱ ተቀብሮ የተገኘበት)
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 9፥ ጎሮ ሰፈር፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ጎሮ፡፡
፲፪. ካራ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል፥ 24ቱ ካህናተ ሰማይና ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አባዶ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → አባዶ
፲፫. ቦሌ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ቦሌ ሚካኤል፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ቦሌ ሚካኤል፡፡
፲፬. የካ አባዶ ገ/አ/ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ አባዶ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → አባዶ
፲፭. ምሥራቀ ፀሐይ ዳንሴ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ወረዳ 10 ከጉራራ ከፍ ብሎ፤
ታክሲ፤ ከጊዮርጊስ (4 ኪሎ) (6 ኪሎ) → ፈረንሳይ → ጉራራ፡፡
፲፮. ወረገኑ ቅዱስ ሚካኤልና አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ሩዋንዳ አጠገብ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ (ቦሌ) → ወረገኑ፡፡
፲፯. ቃሊቲ ሰፈረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ሰፈረ ገነት፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ቃሊቲ → ሰፈረ ገነት፡፡
፲፰. ንቡ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ሃራብሳ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ቱሉ ዲምቱ → ንቡ ሚካኤል፡፡
፲፱. ጀሞ (መካኒሳ) ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ጀሞ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (ሜክሲኮ) → ጀሞ፡፡
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#እንዲሁም_በአዲስ_አበባ_በአንድነት_ተሠሩ_በሚከተሉት_አብያተ_ክርስቲያናት_ይከበራል፤
፳. ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ልደታ ክፍለ ከተማ፥ ጎላ (ኢምግሬሽን ጀርባ)፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል (ኢምግሬሽን)፡፡
፳፩. ደብረ ናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ዮሴፍ፥ ደጃዝማች መርዕድ መንገድ፥ ቀለበት መንገድ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ከላጋር (ከፒያሣ) (ከ4 ኪሎ) (ከቦሌ)(ከመገናኛ) → ቃሊቲ መናኸሪያ /በቀለበት መንገድ/
ወይም፤ ከሳሪስ አቦ → ቦሌ /በቀለበት መንገድ/
፳፪. ጀሞ ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ነፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ጀሞ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (ሜክሲኮ) → ጀሞ፡፡
፳፫. ቃሊቲ ደብረ ቊስቋም ማርያምና ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ሰፈረ ገነት፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ቃሊቲ → ሰፈረ ገነት፡፡
፳፬. ኮተቤ ማኅደረ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ሎቄ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ሎቄ፡፡
፳፭. ፉሪ መካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፥ ለቡ፥ ፉሪ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ለቡ፡፡
፳፮. ቂሊንጦ መካነ ፍስሐ ቅዱስ ሚካኤልና በዓታ ለማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ቂሊንጦ ኮዬ ዐደባባይ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ቱሉዲምቱ፡፡
ወይም፤ ከፒያሳ → ቃሊቲ → ቂሊንጦ፡፡
፳፯. ቱሉ ዲምቱ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ አቃቂ ኬላ አጠገብ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ቱሉዲምቱ፡፡
ወይም፤ ከፒያሳ → ቃሊቲ → ቱሉዲምቱ፡፡
/ ©#ገዳማትና_አድባራት #Monasteries_and_Churches /
#እንዲሁም_በድርብነት_በሚከተሉት_አብያተ_ክርስቲያናት_ይከበራል፤
፳፰. መንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስ ወቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፥ 6 ኪሎ ዐደባባይ፤
ታክሲ፤ ከጊዮርጊስ → 6 ኪሎ (ማርቆስ)፡፡
፳፱. ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ገርጂ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ቦሌ በሚል ታክሲ → መስቀል ዐደባባይ፡፡
፴. ማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያምና ደብረ መድኃኒት መድኀኔ ዓለም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ልደታ ክፍለ ከተማ፥ ልደታ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ጦር ኃይሎች በሚለው ታክሲ → ልደታ፡፡
፴፩. ደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና መካነ ጎልጎታ ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አረዳ ክፍለ ከተማ፥ ሰባራ ባቡር፥ ራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል አጠገብ (አርበኞች መንገድ)፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ → በዊንጌት አስኮ /ሩፋኤል ፊንሐስ/ ታክሲ → ዮሐንስ፡፡
፴፪. ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ዊንጌት፥ ጠሮ፥ አራት መንታ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ → ዊንጌት → ጠሮ፡፡
፴፫. ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ልኳንዳ፥ ፈጥኖ ደራሽ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → መርካቶ → ኮልፌ አጣና ተራ → ልኳንዳ → (በስተግራ ባለው አስፓልት በእግር 5 ደቂቃ ፈጥኖ ደራሽ ማሰልጠኛ)፡፡
፴፬. ቃሌ ተራራ ደብረ መድኀኒት አቡነ ሀብተ ማርያም ወቅድስት ልደታ ወቅድስት አርሴማ ገዳም፤
አድራሻው፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ አስኮ፥ ካኦ ጄጄ ዱቄት ፋብሪካ፥ ቃሌ ተራራ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መርካቶ) → አስኮ፤
፴፭. ማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ የሺ ደበሌ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → መርካቶ → የሺ ደበሌ፡፡
፴፮. ቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ገርጂ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ገርጂ፡፡
፴፯. ኮተቤ ደብረ ልዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅድስት ኪዳነ ምሕረትና አቡነ ሀብተ ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ኮተቤ፥ ካራ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ኮተቤ (ካራ)
፴፰. ረጲ መካነ ጎልጎታ መድኃኔ ዓለም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ካራ ቆሬ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ → አለም ባንክ → ካራቆሬ (ረጲ)፡፡
፴፱. ፉሪ ደብረ ኀይል ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ጋራ ኦዳ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ጋራ ኦዳ፡፡
፵. ሐመረ ወርቅ ማርያምና አርሴማ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ወርቁ ሰፈር፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ቃሊቲ → ወርቁ ሰፈር፡፡
፵፩. ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ሰፈረ ገነት፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መርካቶ) → ሰፈረ ገነት፡፡
፵፪. ቦሌ ቡልቡላ ምስካበ ቅዱሳን አባ ሳሙኤል ዘዋልድባና ቅዱስ አማኑኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ቡልቡላ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ሳሪስ አቦ → ቡልቡላ መድኀኔ ዓለም (ኮንዶሚኒየም)→ ወደ ላይ በአስፓልቱ የ5 ደቂቃ የእግር መንግድ፡፡
ወይም፤ ከቦሌ መድኃኔ ዓለም → ቡልቡላ (በአዲሱ መንገድ)
፵፫. ደብረ ዐባይ ቅድስት አርሴማ ወቅዱስ ሚካኤል ወመርቆሬዎስ ወአቡነ ሀብተ ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ አለም ባንክ፥ ግራር፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ጦር ኄሎች → አለም ባንክ → ግራር፡፡
፵፬. አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኀኔ ዓለም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ አቃቂ፥ ጋራው መድኃኔዓለም፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ቃሊቲ → አቃቂ፡፡
፵፭. ሣሎ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ሣሎ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ቃሊቲ → ሣሎ፡፡
፵፮. ቤተል) ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ቤተል፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ ሸዋ ዳቦ ቤት (ጦር ኀይሎች) → ቤቴል፡
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#በኢትዮጵያና_በዓለም_አቀፍ_ደረጃ_የሚከበርባቸው_ጥንታውያን #፳ #ገዳማትና_አድባራት፡፡
፩. #እየላ_ቅዱስ_ሚካኤል፤ (#የ3 #ሺህ_ዓመታት_ባለታሪክ፤ ከታቦተ ጽዮን ጋራ በ980 ከክ.ል.በ. ታቦቱ የመጣ፤ መሥዋዕተ ኦሪት ይቀርብበት የነበረ፤ አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መጥቶ የባረከው)
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ላሊበላ → ግዳን (እየላ)፡፡
፪. ሰሜን ትግራይ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል፤ (መሥዋዕተ ኦሪት ይቀርብበት የነበረ)
አድራሻው፤ ሰሜን ትግራይ ሀገረ ስብከት፥ ሰሜን ትግራይ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎሃ ጽዮን ወይም ደብረ ማርቆስ በሚለው መኪና ዐባይ በረሃ ላይ መውረድ፤
፫. ዘጌ ወንጀጣ ቅድስ ሚካኤል፤(መሥዋዕተ ኦሪት ይቀርብበት የነበረ)
አድራሻው፤ ባሕር ዳር ሀገረ ስብከት፥ ዘጌ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ባሕርዳር → ዘጌ (20 ኪ.ሜ)
፬. ጎሐ ጽዮን ቅዱስ ሚካኤል፤ (በ4ኛው ክፍለ ዘመን በአብርሃ ወአጽብሃ ዘመን የተሠራ)
አድራሻው፤ ሰሜን ሸዋ ሰላሌ ፍቼ ሀገረ ስብከት፥ ጎሐ ጽዮን፥ ዐባይ በረሃ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎሃ ጽዮን ወይም ደብረ ማርቆስ በሚለው መኪና ዐባይ በረሃ ላይ መውረድ፤
፭. ሸኖ ጎልባ ደብረ ሣሕል ቅዱስ ሚካኤል ደብር፤ (በአብርሃ ወአጽብሃ ዘመን የተመሠረተ)
አድራሻ፤ ሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፥ ሰኖ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ሸኖ፡፡
፮. መላሃይዘንጊ ቅዱስ ሚካኤል፤ (በ8ኛው ክፍለ ዘመን የታነጸ)
አድራሻው፤ ሰሜን ሸዋ ሰላሌ ፍቼ ሀገረ ስብከት፥ ጎሐ ጽዮን፥ ዐባይ በረሃ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎሃ ጽዮን ወይም ደብረ ማርቆስ በሚለው መኪና ዐባይ በረሃ ላይ መውረድ፤
፯. ላስታ ላሊበላ ቤተ ሚካኤል፤ (በ11ኛው ክፍለ ዘመን በቅዱስ ላሊበላ የታነፀ፥ ከ11ዱ የላስታ ላሊበላ ፍልፍል ሕንጻዎች አንዱ)
አድራሻው፤ ላስታ ሀገረ ስብከት፥ ላሊበላ ከተማ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ላሊበላ፡፡
፰. ገርዓልታ ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል፤
አድራሻው፤ ትግራይ ሀገረ ስብከት፥ ገርዓልታ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → መቀለ → ገርዓልታ፡፡
፱. ሚካኤል ዓምባ፤ (በ11ኛው ክፍለ ዘመን የታነጸ)
አድራሻው፤ ትግራይ ሀገረ ስብከት፥ ውቅሮ፥ (በመቀለና በአዲግራት መሃል)፥ አጽቢ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ውቅሮ → አጽቢ፤
፲. ባሕር ዳር ሽንብጥ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤ (በ13ኛው ክፍለ ዘመን የተመሠረተ)
አድራሻ፤ ምዕራብ ጎጃም ባሕር ዳር ሀገረ ስብከት፥ ባሕር ዳር ከተማ፥ ቀበሌ 13
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ባሕር ዳር ከተማ → ሆስፒታል በሚል ታክሲ (ዲፖ ጋር)፡፡
፲፩. እስቴ አበርጉት ቅዱስ ሚካኤል ፤ (በአፄ ዓምደ ጽዮን ዘመነ መንግስት በልጃቸው በአቡነ ፊልሞና የተሠራ ታሪካዊ ጠበል ያለበት)
አድራሻ፤ ደቡብ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ እስቴ ወረዳ፥ ደስኳ አጋማች ቀበሌ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → እስቴ፡፡
፲፪. በሮ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል፤ በ16ኛው መ/ክ/ዘመን መጨረሻ የተመሠረተ
አድራሻ፤ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት፥ ሳይንት ወረዳ
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ደሴ → አማራ ሳይንት፡፡
ወይም፤ ከጎጃም በመርጠሉ ማርያም → አማራ ሳይንት
፲፫. ጎንደር ፊት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤ በአፄ ፋሲለደስ ዘመነ መንግሥት ተመሠረተ፤
አድራሻ፤ ማዕከላዊ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ጎንደር ከተማ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎንደር፡፡
፲፬. ጎንደር አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ማዕከላዊ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ጎንደር ከተማ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎንደር፡፡
አድራሻ፤ አረዳ ክፍለ ከተማ፥ ሰባራ ባቡር፥ ራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል አጠገብ (አርበኞች መንገድ)፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ → በዊንጌት አስኮ /ሩፋኤል ፊንሐስ/ ታክሲ → ዮሐንስ፡፡
፴፪. ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ዊንጌት፥ ጠሮ፥ አራት መንታ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ → ዊንጌት → ጠሮ፡፡
፴፫. ሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ልኳንዳ፥ ፈጥኖ ደራሽ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → መርካቶ → ኮልፌ አጣና ተራ → ልኳንዳ → (በስተግራ ባለው አስፓልት በእግር 5 ደቂቃ ፈጥኖ ደራሽ ማሰልጠኛ)፡፡
፴፬. ቃሌ ተራራ ደብረ መድኀኒት አቡነ ሀብተ ማርያም ወቅድስት ልደታ ወቅድስት አርሴማ ገዳም፤
አድራሻው፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ አስኮ፥ ካኦ ጄጄ ዱቄት ፋብሪካ፥ ቃሌ ተራራ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መርካቶ) → አስኮ፤
፴፭. ማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ የሺ ደበሌ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → መርካቶ → የሺ ደበሌ፡፡
፴፮. ቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ገርጂ፤
ታክሲ፤ ከመገናኛ → ገርጂ፡፡
፴፯. ኮተቤ ደብረ ልዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅድስት ኪዳነ ምሕረትና አቡነ ሀብተ ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ የካ ክፍለ ከተማ፥ ኮተቤ፥ ካራ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መገናኛ) → ኮተቤ (ካራ)
፴፰. ረጲ መካነ ጎልጎታ መድኃኔ ዓለም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ካራ ቆሬ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ አራዳ → አለም ባንክ → ካራቆሬ (ረጲ)፡፡
፴፱. ፉሪ ደብረ ኀይል ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፥ ጋራ ኦዳ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ → ሜክሲኮ → ጋራ ኦዳ፡፡
፵. ሐመረ ወርቅ ማርያምና አርሴማ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ወርቁ ሰፈር፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ቃሊቲ → ወርቁ ሰፈር፡፡
፵፩. ቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ሰፈረ ገነት፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ (መርካቶ) → ሰፈረ ገነት፡፡
፵፪. ቦሌ ቡልቡላ ምስካበ ቅዱሳን አባ ሳሙኤል ዘዋልድባና ቅዱስ አማኑኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ቦሌ ክፍለ ከተማ፥ ቡልቡላ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ሳሪስ አቦ → ቡልቡላ መድኀኔ ዓለም (ኮንዶሚኒየም)→ ወደ ላይ በአስፓልቱ የ5 ደቂቃ የእግር መንግድ፡፡
ወይም፤ ከቦሌ መድኃኔ ዓለም → ቡልቡላ (በአዲሱ መንገድ)
፵፫. ደብረ ዐባይ ቅድስት አርሴማ ወቅዱስ ሚካኤል ወመርቆሬዎስ ወአቡነ ሀብተ ማርያም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ አለም ባንክ፥ ግራር፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ጦር ኄሎች → አለም ባንክ → ግራር፡፡
፵፬. አቃቂ መንበረ ሕይወት መድኀኔ ዓለም ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ አቃቂ፥ ጋራው መድኃኔዓለም፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ቃሊቲ → አቃቂ፡፡
፵፭. ሣሎ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፥ ሣሎ፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ(መገናኛ) → ቃሊቲ → ሣሎ፡፡
፵፮. ቤተል) ደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ፥ ቤተል፤
ታክሲ፤ ከፒያሳ ሸዋ ዳቦ ቤት (ጦር ኀይሎች) → ቤቴል፡
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#በኢትዮጵያና_በዓለም_አቀፍ_ደረጃ_የሚከበርባቸው_ጥንታውያን #፳ #ገዳማትና_አድባራት፡፡
፩. #እየላ_ቅዱስ_ሚካኤል፤ (#የ3 #ሺህ_ዓመታት_ባለታሪክ፤ ከታቦተ ጽዮን ጋራ በ980 ከክ.ል.በ. ታቦቱ የመጣ፤ መሥዋዕተ ኦሪት ይቀርብበት የነበረ፤ አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መጥቶ የባረከው)
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ላሊበላ → ግዳን (እየላ)፡፡
፪. ሰሜን ትግራይ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል፤ (መሥዋዕተ ኦሪት ይቀርብበት የነበረ)
አድራሻው፤ ሰሜን ትግራይ ሀገረ ስብከት፥ ሰሜን ትግራይ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎሃ ጽዮን ወይም ደብረ ማርቆስ በሚለው መኪና ዐባይ በረሃ ላይ መውረድ፤
፫. ዘጌ ወንጀጣ ቅድስ ሚካኤል፤(መሥዋዕተ ኦሪት ይቀርብበት የነበረ)
አድራሻው፤ ባሕር ዳር ሀገረ ስብከት፥ ዘጌ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ባሕርዳር → ዘጌ (20 ኪ.ሜ)
፬. ጎሐ ጽዮን ቅዱስ ሚካኤል፤ (በ4ኛው ክፍለ ዘመን በአብርሃ ወአጽብሃ ዘመን የተሠራ)
አድራሻው፤ ሰሜን ሸዋ ሰላሌ ፍቼ ሀገረ ስብከት፥ ጎሐ ጽዮን፥ ዐባይ በረሃ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎሃ ጽዮን ወይም ደብረ ማርቆስ በሚለው መኪና ዐባይ በረሃ ላይ መውረድ፤
፭. ሸኖ ጎልባ ደብረ ሣሕል ቅዱስ ሚካኤል ደብር፤ (በአብርሃ ወአጽብሃ ዘመን የተመሠረተ)
አድራሻ፤ ሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፥ ሰኖ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ሸኖ፡፡
፮. መላሃይዘንጊ ቅዱስ ሚካኤል፤ (በ8ኛው ክፍለ ዘመን የታነጸ)
አድራሻው፤ ሰሜን ሸዋ ሰላሌ ፍቼ ሀገረ ስብከት፥ ጎሐ ጽዮን፥ ዐባይ በረሃ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎሃ ጽዮን ወይም ደብረ ማርቆስ በሚለው መኪና ዐባይ በረሃ ላይ መውረድ፤
፯. ላስታ ላሊበላ ቤተ ሚካኤል፤ (በ11ኛው ክፍለ ዘመን በቅዱስ ላሊበላ የታነፀ፥ ከ11ዱ የላስታ ላሊበላ ፍልፍል ሕንጻዎች አንዱ)
አድራሻው፤ ላስታ ሀገረ ስብከት፥ ላሊበላ ከተማ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ላሊበላ፡፡
፰. ገርዓልታ ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል፤
አድራሻው፤ ትግራይ ሀገረ ስብከት፥ ገርዓልታ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → መቀለ → ገርዓልታ፡፡
፱. ሚካኤል ዓምባ፤ (በ11ኛው ክፍለ ዘመን የታነጸ)
አድራሻው፤ ትግራይ ሀገረ ስብከት፥ ውቅሮ፥ (በመቀለና በአዲግራት መሃል)፥ አጽቢ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ውቅሮ → አጽቢ፤
፲. ባሕር ዳር ሽንብጥ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤ (በ13ኛው ክፍለ ዘመን የተመሠረተ)
አድራሻ፤ ምዕራብ ጎጃም ባሕር ዳር ሀገረ ስብከት፥ ባሕር ዳር ከተማ፥ ቀበሌ 13
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ባሕር ዳር ከተማ → ሆስፒታል በሚል ታክሲ (ዲፖ ጋር)፡፡
፲፩. እስቴ አበርጉት ቅዱስ ሚካኤል ፤ (በአፄ ዓምደ ጽዮን ዘመነ መንግስት በልጃቸው በአቡነ ፊልሞና የተሠራ ታሪካዊ ጠበል ያለበት)
አድራሻ፤ ደቡብ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ እስቴ ወረዳ፥ ደስኳ አጋማች ቀበሌ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → እስቴ፡፡
፲፪. በሮ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል፤ በ16ኛው መ/ክ/ዘመን መጨረሻ የተመሠረተ
አድራሻ፤ ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት፥ ሳይንት ወረዳ
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ደሴ → አማራ ሳይንት፡፡
ወይም፤ ከጎጃም በመርጠሉ ማርያም → አማራ ሳይንት
፲፫. ጎንደር ፊት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤ በአፄ ፋሲለደስ ዘመነ መንግሥት ተመሠረተ፤
አድራሻ፤ ማዕከላዊ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ጎንደር ከተማ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎንደር፡፡
፲፬. ጎንደር አጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ማዕከላዊ ጎንደር ሃገረ ስብከት፥ ጎንደር ከተማ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. መርካቶ አውቶቡስ ተራ → ጎንደር፡፡
፲፭. ተንታ ደብረ ብርሃን ቅዱስ ሚካኤል፤ (ንጉሥ ሚካኤል በሚያስደንቅ ሁኔታ ያሠሩት)
አድራሻ፤ ደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት፥ አምባሰል፥ ተንታ ወረዳ፥ ጠዓት ቀበሌ፥ እሜገኝ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ጻድቃኔ፡፡
፲፮. አጃና ቅዱስ ሚካኤል፤ (በቀስተ ደመና ጠበል አጥማቂው)
አድራሻ፤ ሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፥ ተጉለት፥ አጃና፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ጻድቃኔ → አጃና፡፡
፲፯. ቦንብ አርግፍ ቅዱስ ሚካኤል (ሰሜን ወሎ ሀ/ስብከት፤ የጁ ወልዲያ)
፲፰. ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል
፲፱. ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል (ሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ ኢቲሳ)
፳. አንኮበር ቅዱስ ሚካኤል (ሰሜን ሸዋ ሀ/ስብከት)
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#በኢትዮጵያና_በዓለም_አቀፍ_ደረጃ_የሚከበርባቸው_ #፻፱ #ገዳማትና_አድባራት፡፡
1.. ግሸን ደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል
ጎሚስታው ሚካኤል (ትግራይ)
እንዳ ቅዱስ ሚካኤል (ትግራይ)
መቀለ ቅዱስ ሚካኤል
5. ጾረና ቅዱስ ሚካኤል (ኤርትራ)
አለም ገና ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል (አለም ገና፤ ሰበታ መስመር)
ደብረ ዘይት /ቢሾፍቱ/ ደብረ አሚን ቅዱስ ሚካኤል
ዱከም ቅዱስ ሚካኤል
ናዝሬት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
10. ድሬዳዋ ቅዱስ ሚካኤል
ጭሮ አሰበ ተፈሪ ቅዱስ ሚካኤል (ድሬዳዋ፥ አሰበ ተፈሪ)
ሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል (ክርስቲያኖች ስለ ሃማኖቶቻው በ2015 ዓ.ም. ሰማዕታት የሆኑበት)
አርባ ምንጭ ላከ ኢየሱስና ሚካኤል
ዲላ ቅዱስ ሚካኤል
15. አሰላ ደብረ ሰላም ቅድስ ሚካኤል
ጂጂጋ ቅዱስ ሚካኤል
ሚዛን ቴፒ ደብረ ኀይል ቅዱስ ሚካኤል
ቦንጋ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል
ኢሉባቦር ሌንቃ ቅዱስ ሚካኤል
20. እነሞርና ኤነር ወረዳ ቅዱስ ሚካኤል (ጉራጌ ሀ/ስብከት)
አሰቦት ደብረ ወገግ ቅዱስ ሚካኤል (ምሥ. ሀረርጌ ሀ/ስብከት)
ሽንቁሩ ቅዱስ ሚካኤል
ኩክ የለሽ ዛሪያ ቅዱስ ሚካኤል
ጅሩ ሞቶሎኒ ቅዱስ ሚካኤል (ጅሩ አርሴማ ውስጥ)
25. መንዝ ይገም ቅዱስ ሚካኤል
መሐል ሜዳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
የሲጠር ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል (መንዝ ቀያ ገብርኤል ወረዳ)
ወንጪት ቅዱስ ሚካኤል (በነብር የሚጠበቅ)
ሸዋሮቢት ጫሬ ቅዱስ ሚካኤል
30. ወልዲያ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
ኮምቦልቻ ቅዱስ ሚካኤል
ደሴ ጢጣ ደብረ ሲና ቅዱስ ሚካኤል
ራያ ቆቦ ቅዱስ ሚካኤል
ደብረ ማርቆስ ዋሻው ቅዱስ ሚካኤል
35. ደብረ ማርቆስ አጠገብ ብዕርና ቅዱስ ሚካኤል
ደምበጫ ቅዱስ ሚካኤል
መርዓዊ ደብረ ኀይል ቅዱስ ሚካኤል
ባሕር ዳር ድባንቄ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
አዘዞ አይራ ቅዱስ ሚካኤል
40. ዛራ ቅዱስ ሚካኤል (ባሕር ዳር አጠገብ ሐሙሲት)
ጉመር ደብረ ኅሩያን ቅዱስ ሚካኤል
ካምባ ቅዱስ ሚካኤል
ሳንቃ ወይራ ቅዱስ ሚካኤል
ዳስ ዓምባ ቅዱስ ሚካኤል
ላሐ ቅዱስ ሚካኤል
ጊራራ ቅዱስ ሚካኤል
መለኮዛ ቅዱስ ሚካኤል
ዋይሎ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
ጣፎ ጪኤሚሰ ሚካኤል (ለገጣፎ)
50. ለኩ ከታ ደብረሳህል ቅዱስሚካኤል ካቴድራል
አጣራ ሚካኤል
ሐረር ሚካኤል
ገፈርሳ ሚካኤል
ጂማ ደብረ ሣህል ሚካኤል
55. የዶፋ ሚካኤል ሽንኮራ የሚገኘው
አዋሮ ሚካኤል (አምቦ ከተማ)
ሐርቡ ሰንጣ ቅዱስ ሚካኤል (ወለጋ፥ ሆሮ ጉዱሩ፥ አበ ደንጎሮ ወረዳ፤ #ቀዳሽም_አስቀዳሽም_የለሌው ቀብር ስኖር ብቻ የሚከፈት)
ደብረ ገሊላ ሚካኤል (ዱከም)
60. ደደሩ ሚካኤል
ቶጫ ሚካኤል (በዳውሮ)
ገንዶ ሚካኤል (በዳውሮ)
ባሌ ሚካኤል (በዳውሮ)
ተፒ ሚካኤል(ተፒ)
65. አረካ ሚካኤል (ወላይታ)
ዘንዘልማ ቅዱስ ሚካኤል (ባሕር ዳር አጠገብ)
ቦዲቲ መካነ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል
እኩቲ ሚካኤል (ካፋ ዞን፥ ዴቻ ወረዳ)
ወልቂጤ ቅዱስሚካኤል
70. ሁልባራቅ ቅዱስ ሚካኤል (ስልጤ ዞን)
ጋራው ሚካኤል (ባሌ ጎባ)
ወልመራ ደብረ መዊዕ ሚካኤል
ቦንጋ ሚካኤል
ኩጢ ሚካኤል
75. ኩቲ ሚካኤል (ከቦንጋ ከተማ አጠገብ)
የካ ሚካኤል
ሸኮ ሚካኤል (ቤንች፥ ሸኮ ዞን፥ ሸኮ ወረዳ)
ጭሪይ ሚካኤል (ክፍል)
ፀጉር ሚካአኤል (የዲቲዉ)
80. ኬላ ሚካኤል (ደቡብ ሶዶ ፥ ክስታኔ)
ደሉ /ሻመን /ሚካኤል
ዬህታ ሚካኤል
ሸሬብ ሚካኤል
ጉስ ሚካኤል
85. ዝፍት ሚካኤል (አሪ ዞን፥ ሴሜን አሪ ወረዳ)
ጣጤሳ ሚካኤል
ጡጤ ሚካኤል
ጡሪ ሚካኤል
ወቀራ ሚካኤል
90. ዛዳ ሚካኤል
ኮዶ ሚካኤል
ኤዞ ሚካኤል
ቦሮዳ ሚካኤል
ሊሻና ሚካኤል
95. ዶቃማ አ/ም ሚካኤል (ጋሞ ሀገረ ስብከት)
ሻለኛ ሚካኤል (ሰሜን ሸዋ፥ ዥማ ዳር)
ቃንቆ ሚካኤል።
ባሺ ቅዱስ ሚካኤል (ካፋ /ቦንጋ፥ ጨታ ወረዳ)
ጆሌ ሚካኤል
100. አባዜቦ ሚካኤል (መቄት)
ደምበኣታ ሚካኤል
ጨሞ ሚካኤል
የጫ ሚካኤል
አገዮ ሚካኤል
105. የባርዛው ሚካኤል
የሳዝጋው ሚካኤል
የላሃው ሚካኤል
ድባና ሚካኤል
አበርጉት ሚካኤል
110. ንፋሦ ሚካኤል
ጠሎ ዋሻ ሚካኤል
ዳዩ ሚካኤል
የቦርገላው ሚካኤል
አዋሽ አርባ ቅዱስ ሚካኤል (አፋር)
115. ጋራ ጎዶ ደብረ ምሕረት ሚካኤል
ሞጆ ሚካኤል
አዳማ (ናዝሬት) ሚካኤል
መቂ ሚካኤል
ቦኩ ሚካኤል
120. ቆቃ ሚካኤል
ኩርፋ ሚካኤል
ተጉለ ሚካኤል
ዓይንማይ ሚካኤል
አርባምንጭ ሚካኤል
125. ኦለንጭቲ ደ/መ ሚካኤል
ሲጋዲ ሚካኤል (ቻግኒ)
ፓዌ መንደር አራት ሚካኤል
ፓዌ መንደር ሁለት ሚካኤል
ለምለም ሚካኤል (#ኩተሬ_አንድ_የኦርቶዶክስ_እምነት_ተከታይ_ያለበት)
130. ቱርሚ ሚካኤል
ቡርካመሩ ሚካኤል
ላሃ ሚካኤል
ሳላይሽ ሚካኤል
ስሲማ ሚካኤል
135. ኮይሻ ሚካኤል
ቦርገላ ሚካኤል
በርዛ ሚካኤል
ሳዝጋ ሚካኤል
139. ዶፋ ሚካኤል (ምንጃር)
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#ከኢትዮጵያ_ውጭ_የሚከብርባቸው_ #፪ #ጥንታውያን_ገዳማትና_አድባራት፡፡
፩. ላስ ቬጋስ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ወቅዱስ ዑራኤል ወቅድስት ማርያም ቤ/ን፤
አድራሻ፤ ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት፥ አሜሪካ፥ ላስቬጋስ (USA, 2575 Westwind Rd. Las Vegas, NV 89146)፤
ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቦሌ አየር ማረፊያ → አሜሪካ ላስ ቬጋስ፡፡
፪. ላስ ቬጋስ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ፤
(USA, 2575 Westwind Rd. Las Vegas, NV 89146)
አድራሻ፤ ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት፥ አሜሪካ፥ ላስቬጋስ (USA, 5985 S Lindell Rd, Las Vegas, NV 89118)፤
ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቦሌ አየር ማረፊያ → አሜሪካ ላስ ቬጋስ፡፡
፫. ጀርመን ዳርምሽታት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ጀርመን ሀገረ ስብከት፥ ዳርምሽታት፤
ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቦሌ አየር ማረፊያ → ጀርመን፡፡
(ሌሎች ያልጠቀስናቸው ገዳማት ካሉ አሳውቁን)
ምንጭ #ዋልድባዋሊ ገጽ
አድራሻ፤ ደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት፥ አምባሰል፥ ተንታ ወረዳ፥ ጠዓት ቀበሌ፥ እሜገኝ፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ጻድቃኔ፡፡
፲፮. አጃና ቅዱስ ሚካኤል፤ (በቀስተ ደመና ጠበል አጥማቂው)
አድራሻ፤ ሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፥ ተጉለት፥ አጃና፤
ታክሲ፤ ከአ.አ. ጉርድ ሾላ አውቶቡስ ተራ → ጻድቃኔ → አጃና፡፡
፲፯. ቦንብ አርግፍ ቅዱስ ሚካኤል (ሰሜን ወሎ ሀ/ስብከት፤ የጁ ወልዲያ)
፲፰. ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል
፲፱. ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል (ሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ ኢቲሳ)
፳. አንኮበር ቅዱስ ሚካኤል (ሰሜን ሸዋ ሀ/ስብከት)
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#በኢትዮጵያና_በዓለም_አቀፍ_ደረጃ_የሚከበርባቸው_ #፻፱ #ገዳማትና_አድባራት፡፡
1.. ግሸን ደብረ ከርቤ ቅዱስ ሚካኤል
ጎሚስታው ሚካኤል (ትግራይ)
እንዳ ቅዱስ ሚካኤል (ትግራይ)
መቀለ ቅዱስ ሚካኤል
5. ጾረና ቅዱስ ሚካኤል (ኤርትራ)
አለም ገና ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል (አለም ገና፤ ሰበታ መስመር)
ደብረ ዘይት /ቢሾፍቱ/ ደብረ አሚን ቅዱስ ሚካኤል
ዱከም ቅዱስ ሚካኤል
ናዝሬት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
10. ድሬዳዋ ቅዱስ ሚካኤል
ጭሮ አሰበ ተፈሪ ቅዱስ ሚካኤል (ድሬዳዋ፥ አሰበ ተፈሪ)
ሻሸመኔ ቅዱስ ሚካኤል (ክርስቲያኖች ስለ ሃማኖቶቻው በ2015 ዓ.ም. ሰማዕታት የሆኑበት)
አርባ ምንጭ ላከ ኢየሱስና ሚካኤል
ዲላ ቅዱስ ሚካኤል
15. አሰላ ደብረ ሰላም ቅድስ ሚካኤል
ጂጂጋ ቅዱስ ሚካኤል
ሚዛን ቴፒ ደብረ ኀይል ቅዱስ ሚካኤል
ቦንጋ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል
ኢሉባቦር ሌንቃ ቅዱስ ሚካኤል
20. እነሞርና ኤነር ወረዳ ቅዱስ ሚካኤል (ጉራጌ ሀ/ስብከት)
አሰቦት ደብረ ወገግ ቅዱስ ሚካኤል (ምሥ. ሀረርጌ ሀ/ስብከት)
ሽንቁሩ ቅዱስ ሚካኤል
ኩክ የለሽ ዛሪያ ቅዱስ ሚካኤል
ጅሩ ሞቶሎኒ ቅዱስ ሚካኤል (ጅሩ አርሴማ ውስጥ)
25. መንዝ ይገም ቅዱስ ሚካኤል
መሐል ሜዳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
የሲጠር ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል (መንዝ ቀያ ገብርኤል ወረዳ)
ወንጪት ቅዱስ ሚካኤል (በነብር የሚጠበቅ)
ሸዋሮቢት ጫሬ ቅዱስ ሚካኤል
30. ወልዲያ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
ኮምቦልቻ ቅዱስ ሚካኤል
ደሴ ጢጣ ደብረ ሲና ቅዱስ ሚካኤል
ራያ ቆቦ ቅዱስ ሚካኤል
ደብረ ማርቆስ ዋሻው ቅዱስ ሚካኤል
35. ደብረ ማርቆስ አጠገብ ብዕርና ቅዱስ ሚካኤል
ደምበጫ ቅዱስ ሚካኤል
መርዓዊ ደብረ ኀይል ቅዱስ ሚካኤል
ባሕር ዳር ድባንቄ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
አዘዞ አይራ ቅዱስ ሚካኤል
40. ዛራ ቅዱስ ሚካኤል (ባሕር ዳር አጠገብ ሐሙሲት)
ጉመር ደብረ ኅሩያን ቅዱስ ሚካኤል
ካምባ ቅዱስ ሚካኤል
ሳንቃ ወይራ ቅዱስ ሚካኤል
ዳስ ዓምባ ቅዱስ ሚካኤል
ላሐ ቅዱስ ሚካኤል
ጊራራ ቅዱስ ሚካኤል
መለኮዛ ቅዱስ ሚካኤል
ዋይሎ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል
ጣፎ ጪኤሚሰ ሚካኤል (ለገጣፎ)
50. ለኩ ከታ ደብረሳህል ቅዱስሚካኤል ካቴድራል
አጣራ ሚካኤል
ሐረር ሚካኤል
ገፈርሳ ሚካኤል
ጂማ ደብረ ሣህል ሚካኤል
55. የዶፋ ሚካኤል ሽንኮራ የሚገኘው
አዋሮ ሚካኤል (አምቦ ከተማ)
ሐርቡ ሰንጣ ቅዱስ ሚካኤል (ወለጋ፥ ሆሮ ጉዱሩ፥ አበ ደንጎሮ ወረዳ፤ #ቀዳሽም_አስቀዳሽም_የለሌው ቀብር ስኖር ብቻ የሚከፈት)
ደብረ ገሊላ ሚካኤል (ዱከም)
60. ደደሩ ሚካኤል
ቶጫ ሚካኤል (በዳውሮ)
ገንዶ ሚካኤል (በዳውሮ)
ባሌ ሚካኤል (በዳውሮ)
ተፒ ሚካኤል(ተፒ)
65. አረካ ሚካኤል (ወላይታ)
ዘንዘልማ ቅዱስ ሚካኤል (ባሕር ዳር አጠገብ)
ቦዲቲ መካነ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል
እኩቲ ሚካኤል (ካፋ ዞን፥ ዴቻ ወረዳ)
ወልቂጤ ቅዱስሚካኤል
70. ሁልባራቅ ቅዱስ ሚካኤል (ስልጤ ዞን)
ጋራው ሚካኤል (ባሌ ጎባ)
ወልመራ ደብረ መዊዕ ሚካኤል
ቦንጋ ሚካኤል
ኩጢ ሚካኤል
75. ኩቲ ሚካኤል (ከቦንጋ ከተማ አጠገብ)
የካ ሚካኤል
ሸኮ ሚካኤል (ቤንች፥ ሸኮ ዞን፥ ሸኮ ወረዳ)
ጭሪይ ሚካኤል (ክፍል)
ፀጉር ሚካአኤል (የዲቲዉ)
80. ኬላ ሚካኤል (ደቡብ ሶዶ ፥ ክስታኔ)
ደሉ /ሻመን /ሚካኤል
ዬህታ ሚካኤል
ሸሬብ ሚካኤል
ጉስ ሚካኤል
85. ዝፍት ሚካኤል (አሪ ዞን፥ ሴሜን አሪ ወረዳ)
ጣጤሳ ሚካኤል
ጡጤ ሚካኤል
ጡሪ ሚካኤል
ወቀራ ሚካኤል
90. ዛዳ ሚካኤል
ኮዶ ሚካኤል
ኤዞ ሚካኤል
ቦሮዳ ሚካኤል
ሊሻና ሚካኤል
95. ዶቃማ አ/ም ሚካኤል (ጋሞ ሀገረ ስብከት)
ሻለኛ ሚካኤል (ሰሜን ሸዋ፥ ዥማ ዳር)
ቃንቆ ሚካኤል።
ባሺ ቅዱስ ሚካኤል (ካፋ /ቦንጋ፥ ጨታ ወረዳ)
ጆሌ ሚካኤል
100. አባዜቦ ሚካኤል (መቄት)
ደምበኣታ ሚካኤል
ጨሞ ሚካኤል
የጫ ሚካኤል
አገዮ ሚካኤል
105. የባርዛው ሚካኤል
የሳዝጋው ሚካኤል
የላሃው ሚካኤል
ድባና ሚካኤል
አበርጉት ሚካኤል
110. ንፋሦ ሚካኤል
ጠሎ ዋሻ ሚካኤል
ዳዩ ሚካኤል
የቦርገላው ሚካኤል
አዋሽ አርባ ቅዱስ ሚካኤል (አፋር)
115. ጋራ ጎዶ ደብረ ምሕረት ሚካኤል
ሞጆ ሚካኤል
አዳማ (ናዝሬት) ሚካኤል
መቂ ሚካኤል
ቦኩ ሚካኤል
120. ቆቃ ሚካኤል
ኩርፋ ሚካኤል
ተጉለ ሚካኤል
ዓይንማይ ሚካኤል
አርባምንጭ ሚካኤል
125. ኦለንጭቲ ደ/መ ሚካኤል
ሲጋዲ ሚካኤል (ቻግኒ)
ፓዌ መንደር አራት ሚካኤል
ፓዌ መንደር ሁለት ሚካኤል
ለምለም ሚካኤል (#ኩተሬ_አንድ_የኦርቶዶክስ_እምነት_ተከታይ_ያለበት)
130. ቱርሚ ሚካኤል
ቡርካመሩ ሚካኤል
ላሃ ሚካኤል
ሳላይሽ ሚካኤል
ስሲማ ሚካኤል
135. ኮይሻ ሚካኤል
ቦርገላ ሚካኤል
በርዛ ሚካኤል
ሳዝጋ ሚካኤል
139. ዶፋ ሚካኤል (ምንጃር)
ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ ꔰ
#ከኢትዮጵያ_ውጭ_የሚከብርባቸው_ #፪ #ጥንታውያን_ገዳማትና_አድባራት፡፡
፩. ላስ ቬጋስ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ወቅዱስ ዑራኤል ወቅድስት ማርያም ቤ/ን፤
አድራሻ፤ ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት፥ አሜሪካ፥ ላስቬጋስ (USA, 2575 Westwind Rd. Las Vegas, NV 89146)፤
ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቦሌ አየር ማረፊያ → አሜሪካ ላስ ቬጋስ፡፡
፪. ላስ ቬጋስ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ፤
(USA, 2575 Westwind Rd. Las Vegas, NV 89146)
አድራሻ፤ ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት፥ አሜሪካ፥ ላስቬጋስ (USA, 5985 S Lindell Rd, Las Vegas, NV 89118)፤
ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቦሌ አየር ማረፊያ → አሜሪካ ላስ ቬጋስ፡፡
፫. ጀርመን ዳርምሽታት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ፤
አድራሻ፤ ጀርመን ሀገረ ስብከት፥ ዳርምሽታት፤
ትራንስፖርት፤ ከአ.አ. ቦሌ አየር ማረፊያ → ጀርመን፡፡
(ሌሎች ያልጠቀስናቸው ገዳማት ካሉ አሳውቁን)
ምንጭ #ዋልድባዋሊ ገጽ
🔴 እግዚአብሔር በሚያደርገው በጎ ነገር...
ፈውስ መንፈሳዊ ጣና ቅ/ቂርቆስ ፬ መጻሕፍተ ጉባኤ ሚዲያ Fews Menfesawi
✝እግዚአብሔር በሚያደርገው በጎ ነገር ሚካኤል ይታዘዛል✝
Size 51.2MB
Length 55:18
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
Size 51.2MB
Length 55:18
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
ከ 100 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የጨረቻ ቁርቁራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በካህናት እጦት ምክንያት ዓመታዊ ክብረ በዓሉ በዛሬው ዕለት ተከብሯል !
ሰኔ 15 ቀን 2017 ዓ.ም [ተ.ሚ.ማ/ደሴ]
በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በደሴ ዙሪያ ወረዳ ከ 100 ዓመታትን በላይ ባስቆጠረው በጨረቻ ቁርቁራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ የንግስ ክብረ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሯል ።
የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ሰኔ 12 ቀን የሚከበር ቢሆንም በአካባቢው ላይ አገልጋዮች ባለመኖራቸው ምክንያት በዛሬው ዕለት ሰኔ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የወረዳው ሊቀ ካህናት መምህር ቤዛ ደሴ እንዲሁም ከደሴ ከተማ የተሰባሰቡ ሊቃውንት ፣ ካህናት በተገኙበት የተከበረ ሲሆን ሊቀ ካህናቱ ባስተላለፉት መልእክት ደብሩን ወደ ቀደመው ክብር ፣ አገልግሎት ለመመለስ ብዙ ሥራ ይጠበቅብናል ብለዋል።
ዘጋቢ :- ዲ/ን አዶንያስ ሀብታሙ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
ሰኔ 15 ቀን 2017 ዓ.ም [ተ.ሚ.ማ/ደሴ]
በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በደሴ ዙሪያ ወረዳ ከ 100 ዓመታትን በላይ ባስቆጠረው በጨረቻ ቁርቁራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ የንግስ ክብረ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሯል ።
የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ሰኔ 12 ቀን የሚከበር ቢሆንም በአካባቢው ላይ አገልጋዮች ባለመኖራቸው ምክንያት በዛሬው ዕለት ሰኔ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የወረዳው ሊቀ ካህናት መምህር ቤዛ ደሴ እንዲሁም ከደሴ ከተማ የተሰባሰቡ ሊቃውንት ፣ ካህናት በተገኙበት የተከበረ ሲሆን ሊቀ ካህናቱ ባስተላለፉት መልእክት ደብሩን ወደ ቀደመው ክብር ፣ አገልግሎት ለመመለስ ብዙ ሥራ ይጠበቅብናል ብለዋል።
ዘጋቢ :- ዲ/ን አዶንያስ ሀብታሙ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
" አንድ አባት በታጣቂዎች ተገድለዋል። ቤታቸውንም አቃጥለውታል። ሁለቱ ይገደሉ ይኖሩ ገና አልታወቀም " - ዝቋላ አንድነት ገዳም
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን የሚገኘው ዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም የ " ኦነግ ሸኔ ሠራዊት" ያላቸው ታጣቂዎች፤ " ገዳሙን እናጠፋለን " በሚል እቅድ በተደጋጋሚ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጸ።
አርብ ምሽት ተከፈተ ባለው ጥቃት፣ " አንድ አባት በታጣቂዎች ተገድለዋል። ቤታቸውንም አቃጥለውታል። ሁለት አባቶች ይገደሉ ይኖሩ ገና አልታወቀም። የሟቹ ቀብር ዛሬ ከቅዳሴ በኋላ ተፈጽሟል። ጥቃቱን የፈጸሙት የኦነግ ሸኔ ሠራዊት ናቸው። አስከሬን ስናመጣ በአካባቢው ነበሩ " ሲል ተናግሯል።
ጥቃቱ በተፈጸመበት በገዳሙ ውስጥ በሚገኝ ዋሻ የሚኖሩ ሁለት መነኮሳት ይሙቱ ይኑሩ እንደማይታወቅ አስረድቶ፤ " በሕይወት ካሉም እሰየው ከሌሉም አስከሬናቸውን እናመጣለን " ብሏል።
በገዳሙ የተለያዩ ዋሻዎች አምስት አባቶች ከጥቃቱ ማምለጣቸውን የገለጸው ገዳሙ፣ " የታጣቂዎች እቅዳቸው ገዳሙን እናጠፋለን የሚል ነው " ብሎ፣ ሰሞኑንም ጥቃት ለመሰነዘር ያደረጉት ሙከራ ባለመሳካቱ የአሁኑን ጥቃት እንዳደረሱ አስረድቷል።
" ባለፈው ሳምንት የገዳሙን አካባቢ ህዝብ ሰብስበው ‘ወደ ገዳሙ ትመሩናላችሁ’ ብለው፤ አስገድደው ይዘዋቸው በዚህ በሂደት ላይ እያሉ መከላከያ ሠራዊት መጥቶ ከለላ አድርጎ ታጣቂዎቹ ወደ መጡበት ተመልሰው ነበር። በዚያ ቁጭት ነው ይህንን ድርጊት የፈጸሙት " ነው ያለው።
“ እናም እቅዳቸው በዚህ የሚገታ አይደለም ሁኔታው ስላልተመቻቸውና ስላልተሳካላቸው እንጂ ገዳሙን የማጥፋት እቅዳቸው ቋሚ ነው " ብሏል።
ሰሞኑን የተገደሉት አባት በደብረ ሊባኖስና በሌሎች የተለያዩ ገዳማት የኖሩ፣ ከዚያም በዝቋላ ገዳም ሲያገለግሉ ቆይተው ተፈቅዶላቸው ዋሻ የገቡ የበቁ አባት እንደነበሩ፤ በ2016 ዓ/ም አራት አባቶች በታጣቂዎች እንደተገደሉ አስታውሶ፣ "የአሁኑ ሟች ጋር በአጠቃላይ አምስት አባቶች ሰማዕትነት ተቀብለዋል” ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን የሚገኘው ዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም የ " ኦነግ ሸኔ ሠራዊት" ያላቸው ታጣቂዎች፤ " ገዳሙን እናጠፋለን " በሚል እቅድ በተደጋጋሚ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጸ።
አርብ ምሽት ተከፈተ ባለው ጥቃት፣ " አንድ አባት በታጣቂዎች ተገድለዋል። ቤታቸውንም አቃጥለውታል። ሁለት አባቶች ይገደሉ ይኖሩ ገና አልታወቀም። የሟቹ ቀብር ዛሬ ከቅዳሴ በኋላ ተፈጽሟል። ጥቃቱን የፈጸሙት የኦነግ ሸኔ ሠራዊት ናቸው። አስከሬን ስናመጣ በአካባቢው ነበሩ " ሲል ተናግሯል።
ጥቃቱ በተፈጸመበት በገዳሙ ውስጥ በሚገኝ ዋሻ የሚኖሩ ሁለት መነኮሳት ይሙቱ ይኑሩ እንደማይታወቅ አስረድቶ፤ " በሕይወት ካሉም እሰየው ከሌሉም አስከሬናቸውን እናመጣለን " ብሏል።
በገዳሙ የተለያዩ ዋሻዎች አምስት አባቶች ከጥቃቱ ማምለጣቸውን የገለጸው ገዳሙ፣ " የታጣቂዎች እቅዳቸው ገዳሙን እናጠፋለን የሚል ነው " ብሎ፣ ሰሞኑንም ጥቃት ለመሰነዘር ያደረጉት ሙከራ ባለመሳካቱ የአሁኑን ጥቃት እንዳደረሱ አስረድቷል።
" ባለፈው ሳምንት የገዳሙን አካባቢ ህዝብ ሰብስበው ‘ወደ ገዳሙ ትመሩናላችሁ’ ብለው፤ አስገድደው ይዘዋቸው በዚህ በሂደት ላይ እያሉ መከላከያ ሠራዊት መጥቶ ከለላ አድርጎ ታጣቂዎቹ ወደ መጡበት ተመልሰው ነበር። በዚያ ቁጭት ነው ይህንን ድርጊት የፈጸሙት " ነው ያለው።
“ እናም እቅዳቸው በዚህ የሚገታ አይደለም ሁኔታው ስላልተመቻቸውና ስላልተሳካላቸው እንጂ ገዳሙን የማጥፋት እቅዳቸው ቋሚ ነው " ብሏል።
ሰሞኑን የተገደሉት አባት በደብረ ሊባኖስና በሌሎች የተለያዩ ገዳማት የኖሩ፣ ከዚያም በዝቋላ ገዳም ሲያገለግሉ ቆይተው ተፈቅዶላቸው ዋሻ የገቡ የበቁ አባት እንደነበሩ፤ በ2016 ዓ/ም አራት አባቶች በታጣቂዎች እንደተገደሉ አስታውሶ፣ "የአሁኑ ሟች ጋር በአጠቃላይ አምስት አባቶች ሰማዕትነት ተቀብለዋል” ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
//በፓሪስ እጅግ ጥዑም ስብከት// በር...
ፓሪስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን
✝ደስታ ምንድንው?✝
Size:-66.5MB
Length:-1:11:51
በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Size:-66.5MB
Length:-1:11:51
በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery