#የልደትሽ_ቀን_ልደታችን_ነው☝
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን (የግንቦት ልደታ) የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም #የመመኪያችን_ዘውድ_የንጽሕናችንም_መሰረት ያላት #ወላዲተ_አምላክ_ድንግል_ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ነቢየ_እግዚአብሔር_ኢሳይያስ_ድንግል_ትጸንሳለች_ወንድ_ልጅም_ትወልዳለች ኢሳ 7፥14 ብሎ ትንቢት የተናገረላት ያቺ ድንግል በዚህች ዕለት ተወለደች፡፡ ይህች ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት #የወርቅ_ልብስ_ተጎናጽፋ_ንግሥቲቱ_በቀኝህ_ትቆማለች መዝ 44፥9 ብሎ የተናገረላት ንግሥት የተገኘችባት ዕለት ናት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በራዕዩ #ፀሐይን_የተጎናጸፈች_ጨረቃን_የተጫማች_አስራ_ሁለት_የክዋክብት_አክሊል_በራሷ_ላይ_ያላት ራዕ 12፥1 ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ናት፡፡የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#የድንግል_ማርያም_ልደት_በነቢያት_አንደበት
••●◉ ✞ ◉●••
#መሠረታቲሃ_ውስተ_አድባር_ቅዱሳን_መሠረቶችዋ_በተቀደሱ_ተራሮች_ናቸው፡፡መዝ 86፥1
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ክቡር ዳዊት ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሥርወ ልደት አስቀድሞ በመንፈስ ቅዱስ #መሠረታቲሃ_ውስተ_አድባር_ቅዱሳን_መሠረቶችዋ_በተቀደሱ_ተራሮች_ናቸው በማለት ትንቢት ተናግሯል፡፡ #የተቀደሱ_ተራሮች ያለውም የእመቤታችን ሥርወ ልደት ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ክህነት ከሆኑት ከተቀደሱት ከኢያቄምና ከሐና የመሆኑን ነገር ሲያመለክት ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህንን ትንቢትና እውነተኛውን የእመቤታችንን የትውልድ ሀረግ አስማምታ ቤተክርስቲያን9 #የእመቤታችን_ማርያም_ትውልዷ_ባባቷ_በኩል_ከንጉሡ_ከዳዊት_ወገን_ነው_በናቷም_በኩል_ከካህኑ_ከአሮን_ወገን_ነው_የአባቷ_ስም_ኢያቄም_ነው_የእናቷም_ስም_ሐና_ነው፡፡ብላ ታስተምራለች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ቁጥሩ ከዐበይት ነቢያት ወገን የሆነው ነቢዩ ኢሳይያስም ጥበብንና እውቀትን በሚገልጽ ስለሚመጣውም ነገር ትንቢትን በሚያናግር በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት ከነገደ ዕሴይ እንደሚሆንና እርሷም ጽጌ (አበባ) የተባለ አካላዊ ቃል ክርስቶስን በሕቱም ድንግልና እንደምትወልድ ተገልጾለት #ትወፅእ_በትር_እምሥርወ_ዕሴይ_ወየዐርግ_ጽጌ_እምኔሃ_ከዕሴይ_ሥር_በትር_ትወጣለች_አበባም_ከእርሷ_ይወጣል፡፡ኢሳ 11፥1
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ይህች በትርም ከእሴይ ዘር የተገኘችው በዚህች ዕለት ነውና ልደቷን በታላቅ ድምቀት እናከብራለን፡፡ይህንን መሰረት በማድረግ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም #መልካሟ_ርግብ_ማርያም_ሆይ_ደስ_ይበልሽ_ከእሴይ_ሥር_የተገኘሽ_መዓዛሽ_ያማረ_አበባ_አንቺ_ነሽ በማለት በውዳሴ አመስግኗታል፡፡#በአባቶችሽ_ፈንታ_ልጆች_ተወለዱልሽ መዝ 131፥13) የተባለልን የአባቶቻችን ልጆች እኛም እንዲሁ እያልን እናመሰግናታለን፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡በሊባኖስ ስለመሆኑ አስቀድሞ ጠቢቡሰሎሞን #ንዒ_እምሊባኖስ_መርዓት_ንዒ_እምሊባኖስ_ንዒወተወፅኢ_እምቅድመ_ሃይማኖት_እምርእሰ_ሳኔር_ወኤርሞን_አምግበበ_አናብስት_ወእምአድባረ_አናምርት_ሙሽራዬ_ሆይ_ከሊባኖስ_ከእኔ_ጋር_ነዪ_ከሊባኖስ_ከእኔ_ጋር_ነዪ_ከአማና_ራስ_ከሳኔር_ከኤርሞን_ራስ_ከአንበሶች_መኖሪያ_ከነብሮችም_ተራራ_ተመልከች መኃ 4፡፥8 በማለት ተናግሮ ነበር፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉የዚህ ትንቢት ምስጢርም #የእመቤታችን መካነ ልደት የሊባኖስ ተራራ ስለመሆኑ የሚያጠይቅ እንደሆነ ምስክርነታቸው የታመነ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ያስረዳሉ፡፡ ትንቢቱም ሲፈጸም ቅድስት ድንግል ማርያም ግንቦት 1 ቀን በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ #አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ _እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን የተናገረው ቃልም መፈጸሙን ሲገልጽ #የአናብስት_ልጅ_አልኩሽ_ሰሎሞን_እንዲህ_ሲል_እንደተናገረ፡- #ሙሽራዪት_ሆይ_ከሊባኖስ_ተራራ_ነዪ_ከአንበሶች_ጒድጓድ_ወጥተሽ_ነዪ_ከምርጥ_ነገድነት_የተነሣ_ከሚመካ_ወገን_የመወለድሽ_ዜና_እጅግ_ግሩም_ነው በማለት_አመስጥሮታል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉#እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ይቀጥላል...............
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን (የግንቦት ልደታ) የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም #የመመኪያችን_ዘውድ_የንጽሕናችንም_መሰረት ያላት #ወላዲተ_አምላክ_ድንግል_ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ነቢየ_እግዚአብሔር_ኢሳይያስ_ድንግል_ትጸንሳለች_ወንድ_ልጅም_ትወልዳለች ኢሳ 7፥14 ብሎ ትንቢት የተናገረላት ያቺ ድንግል በዚህች ዕለት ተወለደች፡፡ ይህች ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት #የወርቅ_ልብስ_ተጎናጽፋ_ንግሥቲቱ_በቀኝህ_ትቆማለች መዝ 44፥9 ብሎ የተናገረላት ንግሥት የተገኘችባት ዕለት ናት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በራዕዩ #ፀሐይን_የተጎናጸፈች_ጨረቃን_የተጫማች_አስራ_ሁለት_የክዋክብት_አክሊል_በራሷ_ላይ_ያላት ራዕ 12፥1 ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ናት፡፡የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#የድንግል_ማርያም_ልደት_በነቢያት_አንደበት
••●◉ ✞ ◉●••
#መሠረታቲሃ_ውስተ_አድባር_ቅዱሳን_መሠረቶችዋ_በተቀደሱ_ተራሮች_ናቸው፡፡መዝ 86፥1
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ክቡር ዳዊት ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሥርወ ልደት አስቀድሞ በመንፈስ ቅዱስ #መሠረታቲሃ_ውስተ_አድባር_ቅዱሳን_መሠረቶችዋ_በተቀደሱ_ተራሮች_ናቸው በማለት ትንቢት ተናግሯል፡፡ #የተቀደሱ_ተራሮች ያለውም የእመቤታችን ሥርወ ልደት ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ክህነት ከሆኑት ከተቀደሱት ከኢያቄምና ከሐና የመሆኑን ነገር ሲያመለክት ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህንን ትንቢትና እውነተኛውን የእመቤታችንን የትውልድ ሀረግ አስማምታ ቤተክርስቲያን9 #የእመቤታችን_ማርያም_ትውልዷ_ባባቷ_በኩል_ከንጉሡ_ከዳዊት_ወገን_ነው_በናቷም_በኩል_ከካህኑ_ከአሮን_ወገን_ነው_የአባቷ_ስም_ኢያቄም_ነው_የእናቷም_ስም_ሐና_ነው፡፡ብላ ታስተምራለች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ቁጥሩ ከዐበይት ነቢያት ወገን የሆነው ነቢዩ ኢሳይያስም ጥበብንና እውቀትን በሚገልጽ ስለሚመጣውም ነገር ትንቢትን በሚያናግር በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት ከነገደ ዕሴይ እንደሚሆንና እርሷም ጽጌ (አበባ) የተባለ አካላዊ ቃል ክርስቶስን በሕቱም ድንግልና እንደምትወልድ ተገልጾለት #ትወፅእ_በትር_እምሥርወ_ዕሴይ_ወየዐርግ_ጽጌ_እምኔሃ_ከዕሴይ_ሥር_በትር_ትወጣለች_አበባም_ከእርሷ_ይወጣል፡፡ኢሳ 11፥1
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ይህች በትርም ከእሴይ ዘር የተገኘችው በዚህች ዕለት ነውና ልደቷን በታላቅ ድምቀት እናከብራለን፡፡ይህንን መሰረት በማድረግ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም #መልካሟ_ርግብ_ማርያም_ሆይ_ደስ_ይበልሽ_ከእሴይ_ሥር_የተገኘሽ_መዓዛሽ_ያማረ_አበባ_አንቺ_ነሽ በማለት በውዳሴ አመስግኗታል፡፡#በአባቶችሽ_ፈንታ_ልጆች_ተወለዱልሽ መዝ 131፥13) የተባለልን የአባቶቻችን ልጆች እኛም እንዲሁ እያልን እናመሰግናታለን፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡በሊባኖስ ስለመሆኑ አስቀድሞ ጠቢቡሰሎሞን #ንዒ_እምሊባኖስ_መርዓት_ንዒ_እምሊባኖስ_ንዒወተወፅኢ_እምቅድመ_ሃይማኖት_እምርእሰ_ሳኔር_ወኤርሞን_አምግበበ_አናብስት_ወእምአድባረ_አናምርት_ሙሽራዬ_ሆይ_ከሊባኖስ_ከእኔ_ጋር_ነዪ_ከሊባኖስ_ከእኔ_ጋር_ነዪ_ከአማና_ራስ_ከሳኔር_ከኤርሞን_ራስ_ከአንበሶች_መኖሪያ_ከነብሮችም_ተራራ_ተመልከች መኃ 4፡፥8 በማለት ተናግሮ ነበር፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉የዚህ ትንቢት ምስጢርም #የእመቤታችን መካነ ልደት የሊባኖስ ተራራ ስለመሆኑ የሚያጠይቅ እንደሆነ ምስክርነታቸው የታመነ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ያስረዳሉ፡፡ ትንቢቱም ሲፈጸም ቅድስት ድንግል ማርያም ግንቦት 1 ቀን በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ #አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋሥጫ _እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን የተናገረው ቃልም መፈጸሙን ሲገልጽ #የአናብስት_ልጅ_አልኩሽ_ሰሎሞን_እንዲህ_ሲል_እንደተናገረ፡- #ሙሽራዪት_ሆይ_ከሊባኖስ_ተራራ_ነዪ_ከአንበሶች_ጒድጓድ_ወጥተሽ_ነዪ_ከምርጥ_ነገድነት_የተነሣ_ከሚመካ_ወገን_የመወለድሽ_ዜና_እጅግ_ግሩም_ነው በማለት_አመስጥሮታል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉#እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ይቀጥላል...............
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#ረከብኩ_ስእለትዬ_ረከብኩ_ተምኔትዬ
••●◉ ✞ ◉●••
የድንግል ማርያም ልደት በራዕይና በምሳሌ
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ከትንቢቱ በተጨማሪም #የእመቤታችን_የቅድስት_ድንግል_ማርያም ልደት በራዕይና በምሳሌም አስቀድሞ የተገለጸ ነበር፡፡ከእነዚህም መካከል ከእርሷ ሰባት ትውልድ አስቀድሞ ለነበሩት ደጋግ ሰዎች እንዲሁም ለእናትና ለአባቷ የተገለጹት ምሳሌዎች በቅዱሳት መጻሕፍት በሰፊው ሰፍረው ይገኛሉ፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በቅድስና የሚኖሩ ነገር ግን መካን የነበሩት ቴክታና ጴጥርቃ #ነጭ_እንቦሳ_ከበረታቸው_ስትወጣ_እንቦሳይቱ_እንቦሳ_እየወለደች_እስከ_ስድስት_ስትደርስ_ስድስተኛዪቱ_ጨረቃን_ጨረቃዋም_ፀሐይን_ስትወልድ አይተው በሀገራቸው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈች ሊቅ) አለና ሂደው ነገሩት፡፡ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ፡፡የፀሐይ ነገር ግን አልተገለጸልኝም፤እንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል አላቸው፡፡እነርሱም ጊዜ ይተርጉመው ብለውት ሄዱ፡፡ከዚህ በኋላ ልጅ ወለዱ፡፡ስሟንም #ረከብኩ_ስእለትዬ_ረከብኩ_ተምኔትዬ_የተሳልኩትን_አገኘሁ_የተመኘሁትን_አገኘሁ ሲሉ #ሄኤሜን አሏት፡፡ሄኤሜን ዴርዴን፤ዴርዴ ቶናን፤ቶና ሲካርን፤ሲካር ሄርሜላን፤ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ሐና ለአካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳ ለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት፡፡ከኢያቄምና ከሐናም በጨረቃ የተመሰለች ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ኢያቄምና_ሐና መካን ስለነበሩ እግዚአብሔር ልጅ ይሰጣቸው ዘንድ ጸልየው፤ሲሰጣቸውም መልሰው ለእርሱ እንደሚሰጡ ስዕለትን ተስለው ነበር፡፡ጸሎታቸው ሲደርስ ለሐና በሕልም ተገልጾላት ለባለቤቷ ለኢያቄም #ብእሴሃ_አነኑ_ርኢኩ_በሕልምየ_ርግብ_ጸዐዳ_መጽአት_ኀቤየ_ወነበረት_ዲበ_ርእስየ_ወቦአት_ውስተ_እዝንየ_ወኀደረት_ውስተ_ከርሥየ_ነጭ_ርግብ_መጥታ_በራሴ_ላይ_ተቀምጣ_ከራሴ_ላይ_ወርዳ_በጆሮዬ_ገብቶ_በማሕፀኔ_ስትተኛ_አየሁ ብላዋለች፡፡የዚህ ራእይ ምስጢርም ርግብ የተባለች #እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም ስትሆን፤ፀዓዳ (ነጭ) መሆኗ ንጽሕናዋ፣ቅድስናዋ፣ዘላለማዊ ድንግልናዋ ነው፡፡ነጭ ርግብ መጥታ በራ ላይ ተቀምጣ ከራሴ ላይ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማሕፀኔ ስትተኛ አየሁ ማለቷ ብሥራተ ገብርኤልን በጆሮዋ ሰምታ በግብረ መንፈስ ቅዱስ አምላክን የምትፀንሰውን ንጽሕት ርግብ የተባለችውን እመቤታችንን የምትወልድ መሆኗን ሲያጠይቅ ነው::
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ኢያቄምም በሕልሙ ያየውን ለባለቤቱ ለሐና #እንዘ_ይትረኀዉ_ሰብዐቱ_ሰማያት_ዖፍ_ጸዐዳ_መጽአ_ኀቤየ_ወነበረ_ዲበ_ርእስየ_ሰባቱ_ሰማያት_እንደ_መጋረጃ_ተገልጠው_ከላይኛው_ሰማይ_ነጭ_ዖፍ_ወርዶ_በራሴ_ላይ_ሲቀመጥ_አየሁ ብሎ በሕልሙ የተገለጸለትን ነግሯታል፡፡የዚህም ራዕይ ምስጢር ዖፍ የተባለው አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ነጭነቱ ንጽሐ ባሕርዩ ነው፡፡ኢያቄም #ከላይ_ወርዶ_በራሴ_ላይ_ሲቀመጥ_አየሁ ማለቱ የኢያቄምን ባሕርይ ባሕርይ እንደሚያደርግ የሚያጠይቅ ሲሆን ሰባቱ ሰማያት የተባሉ የጌታችን ልዩ ባህርይው፣ምልአቱ፣ስፍሃቱ፣ርቀቱ ፣ልእልናው፣ዕበዩና መንግስቱ ናቸው:፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#የድንግል_ማርያም_ልደት_በሐዲስ_ኪዳን_ሊቃውንት
••●◉ ✞ ◉●••
👉የሐዲስ ኪዳን ሊቃውንትም ትንቢተ ነቢያትንና ወንጌልን በማጣጣም #የእመቤታችን_የቅድስት_ድንግል_ማርያምን ልደት አመስጥረው አስተምረዋል፤ አመስግነዋል፤ ተቃኝተዋልም፡፡የእርሷን ልደት እጅግ ብዙ ሊቃውንት በስፋትና በጥልቀት ያመሰጠሩት ሲሆን ለምሳሌ ያህል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ሊቅ_ቅዱስ_ያሬድ_ስለእመቤታችን ልደት #ማርያምሰ_ተኀቱ_እምትካት_ውስተ_ከርሱ_ለአዳም_ከመ_ባሕርይ_ጸዓዳ_ማርያምስ_ከጥንት_ጀምሮ_በአዳም_ባሕርይ_ውስጥ_እንደ_ነጭ_ዕንቁ_ታበራለች በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።በተጨማሪም ስለ ሥርወ ልደቷ #እንተ_በምድር_ሥረዊሃ_ወበሰማይ_አዕጹቂሃ…#ሐረገ_ወይን_ሥሮቿ_በምድር_ጫፎቿም_በሰማይ_ያሉ…#የወይን_ሐረግ በማለት የተወለደችው በምድር ከነበሩት ኢያቄምና ሐና መሆኑን የወለደችው ግን ሰማያዊውን ንጉሥ እንደሆነ በማመስጠር ዘምሯል፡፡በዚህም ሰውና እግዚአብሔርን ያገናኘች መሰላል መሆኗል ገልጾ አስተምሯል፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉የብህንሳው ሊቀ ጳጳስ #አባ_ሕርያቆስም በቅዳሴ ማርያም7 #ኦ_ድንግል_አኮ_በፍትወተ_ደነስ_ዘተፀነስኪ_አላ_በሩካቤ_ዘበሕግ_እምሐና_ወኢያቄም_ተወለድኪ_ድንግል_ሆይ_በኃጢአት_ፍትወት_የተፀነስሽ_አይደለም_በሕግ_በሆነ_ሩካቤ_ከሐናና_ከኢያቄም_ተወለድሽ_እንጂበማለት፣ የድንግል ማርያም ጽንሰትና ልደት እንዴት እንደነበር በድርሰቱ አስፍሮታል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ትውልድ ሁሉ #ብፅዕት የሚላት የሁላችን እናት ድንግል ማርያም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ነሐሴ 7 ቀን ተፀንሳ ከዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በኋላ ግንቦት 1 ቀን ተወልዳለች፡፡ እርስዋም ስትፀነስ ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ ከጥንተ አብሶ (original Sin) ጠብቋታል፤ አበሳው አልነካትም፡፡ይህንንም ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በኃጢአት በተከበበ፣ መርገም በሞላበት ዓለም ውስጥ ከኃጢአት ከበደል ርቃ (ተለይታ) እንደ ጌዲዮን ጸምር በንጽህና የጠገኘች ንጽህት ዘር መሆኗን ሲያስረዳ #የሠራዊት_ጌታ_እግዚአብሔር_ዘርን_ባያስቀርልን_ኖሮ_እንደ_ሰዶም_በሆንን_እንደ_ገሞራም_በመሰልን_ነበር (ኢሳ 1፥19) በማለት ተናግሯል፡፡እንዲሁም ጠቢቡ ሰሎሞን ንጽህናዋን በትንቢት መነጽር አይቶ #ወዳጄ ሆይ_ሁለንተናሽ_ውብ_ነው_ምንም_ነውር_የለብሽም_ሙሽሪት_ሆይ_ከሊባኖስ_ነዪ (መኃ 4፥7-16) በማለት በንጽህና በቅድስና ያጌጠች፣መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ ያልነካት፣የድህነታችን ምክንያት፣የንጽህናችን መሰረት የሰው ባህርይ ከእግዚአብሔር ጋር እንዲዋሀድ ምክንያት የሆነች ንጽሕት የሰርግ ቤት ድንግል ማርያም በሊባኖስ የመወለዷን ነገር አስቀድሞ ነግሮናል፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉የቀርጤሱ #ቅዱስ_እንድርያስ የከበረ ስለሆነው #ስለ_እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ልደት ታላቅነት #ይህ_በዓል_በሐዲስና_በብሉይ_ኪዳን_መካከል_መገኛ_ሆነ፡፡#ምሳሌዎቹ_በእዉነታ_አሮጌው_በአዲስ_ቃል_ኪዳን_ተተኩ_ፍጥረት_ሁሉ_በደስታ_ይዘምራል_የዚህን_ቀንም_ደስታ_ይካፈላል_ይህ_መቅደሱን_የሰራበት_ዕለት_ነው_ይህ_ዕለት_ትልቅ_ሕንፃ_የታነጸበትና_ፍጡር_የፈጣሪ_ማደሪያ_ለመሆን_የተዘጋጀበት_ዕለት_ነው፡፡በማለት ገልጾታል፡፡በእውነት የእርሷ ልደት የልዑል ማደሪያው መቅደስ የተሰራበት ዕለት ነውና ሁላችን እናከብረዋለን፡፡በዚህም ዕለት #ዮም_ፍስሐ_ኮነ_በእንተ_ልደታ_ለማርያም_እነሆ_ዛሬ_በእመቤታችን_ልደት_ደስታ_ሆነ እያልን እንዘምራለን።ይህችን የልዑል ማደሪያ እናቷ ሐናና አባቷ ኢያቄምም በእጅጉ ተደስተው በተወለደች በስምንተኛ ቀኗ ስሟን #ማርያም ብለው ሰይመዋታል ።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ይቀጥላል .....
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
••●◉ ✞ ◉●••
የድንግል ማርያም ልደት በራዕይና በምሳሌ
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ከትንቢቱ በተጨማሪም #የእመቤታችን_የቅድስት_ድንግል_ማርያም ልደት በራዕይና በምሳሌም አስቀድሞ የተገለጸ ነበር፡፡ከእነዚህም መካከል ከእርሷ ሰባት ትውልድ አስቀድሞ ለነበሩት ደጋግ ሰዎች እንዲሁም ለእናትና ለአባቷ የተገለጹት ምሳሌዎች በቅዱሳት መጻሕፍት በሰፊው ሰፍረው ይገኛሉ፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በቅድስና የሚኖሩ ነገር ግን መካን የነበሩት ቴክታና ጴጥርቃ #ነጭ_እንቦሳ_ከበረታቸው_ስትወጣ_እንቦሳይቱ_እንቦሳ_እየወለደች_እስከ_ስድስት_ስትደርስ_ስድስተኛዪቱ_ጨረቃን_ጨረቃዋም_ፀሐይን_ስትወልድ አይተው በሀገራቸው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈች ሊቅ) አለና ሂደው ነገሩት፡፡ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ፡፡የፀሐይ ነገር ግን አልተገለጸልኝም፤እንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል አላቸው፡፡እነርሱም ጊዜ ይተርጉመው ብለውት ሄዱ፡፡ከዚህ በኋላ ልጅ ወለዱ፡፡ስሟንም #ረከብኩ_ስእለትዬ_ረከብኩ_ተምኔትዬ_የተሳልኩትን_አገኘሁ_የተመኘሁትን_አገኘሁ ሲሉ #ሄኤሜን አሏት፡፡ሄኤሜን ዴርዴን፤ዴርዴ ቶናን፤ቶና ሲካርን፤ሲካር ሄርሜላን፤ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ሐና ለአካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳ ለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት፡፡ከኢያቄምና ከሐናም በጨረቃ የተመሰለች ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ኢያቄምና_ሐና መካን ስለነበሩ እግዚአብሔር ልጅ ይሰጣቸው ዘንድ ጸልየው፤ሲሰጣቸውም መልሰው ለእርሱ እንደሚሰጡ ስዕለትን ተስለው ነበር፡፡ጸሎታቸው ሲደርስ ለሐና በሕልም ተገልጾላት ለባለቤቷ ለኢያቄም #ብእሴሃ_አነኑ_ርኢኩ_በሕልምየ_ርግብ_ጸዐዳ_መጽአት_ኀቤየ_ወነበረት_ዲበ_ርእስየ_ወቦአት_ውስተ_እዝንየ_ወኀደረት_ውስተ_ከርሥየ_ነጭ_ርግብ_መጥታ_በራሴ_ላይ_ተቀምጣ_ከራሴ_ላይ_ወርዳ_በጆሮዬ_ገብቶ_በማሕፀኔ_ስትተኛ_አየሁ ብላዋለች፡፡የዚህ ራእይ ምስጢርም ርግብ የተባለች #እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም ስትሆን፤ፀዓዳ (ነጭ) መሆኗ ንጽሕናዋ፣ቅድስናዋ፣ዘላለማዊ ድንግልናዋ ነው፡፡ነጭ ርግብ መጥታ በራ ላይ ተቀምጣ ከራሴ ላይ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማሕፀኔ ስትተኛ አየሁ ማለቷ ብሥራተ ገብርኤልን በጆሮዋ ሰምታ በግብረ መንፈስ ቅዱስ አምላክን የምትፀንሰውን ንጽሕት ርግብ የተባለችውን እመቤታችንን የምትወልድ መሆኗን ሲያጠይቅ ነው::
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ኢያቄምም በሕልሙ ያየውን ለባለቤቱ ለሐና #እንዘ_ይትረኀዉ_ሰብዐቱ_ሰማያት_ዖፍ_ጸዐዳ_መጽአ_ኀቤየ_ወነበረ_ዲበ_ርእስየ_ሰባቱ_ሰማያት_እንደ_መጋረጃ_ተገልጠው_ከላይኛው_ሰማይ_ነጭ_ዖፍ_ወርዶ_በራሴ_ላይ_ሲቀመጥ_አየሁ ብሎ በሕልሙ የተገለጸለትን ነግሯታል፡፡የዚህም ራዕይ ምስጢር ዖፍ የተባለው አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ነጭነቱ ንጽሐ ባሕርዩ ነው፡፡ኢያቄም #ከላይ_ወርዶ_በራሴ_ላይ_ሲቀመጥ_አየሁ ማለቱ የኢያቄምን ባሕርይ ባሕርይ እንደሚያደርግ የሚያጠይቅ ሲሆን ሰባቱ ሰማያት የተባሉ የጌታችን ልዩ ባህርይው፣ምልአቱ፣ስፍሃቱ፣ርቀቱ ፣ልእልናው፣ዕበዩና መንግስቱ ናቸው:፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#የድንግል_ማርያም_ልደት_በሐዲስ_ኪዳን_ሊቃውንት
••●◉ ✞ ◉●••
👉የሐዲስ ኪዳን ሊቃውንትም ትንቢተ ነቢያትንና ወንጌልን በማጣጣም #የእመቤታችን_የቅድስት_ድንግል_ማርያምን ልደት አመስጥረው አስተምረዋል፤ አመስግነዋል፤ ተቃኝተዋልም፡፡የእርሷን ልደት እጅግ ብዙ ሊቃውንት በስፋትና በጥልቀት ያመሰጠሩት ሲሆን ለምሳሌ ያህል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉#ሊቅ_ቅዱስ_ያሬድ_ስለእመቤታችን ልደት #ማርያምሰ_ተኀቱ_እምትካት_ውስተ_ከርሱ_ለአዳም_ከመ_ባሕርይ_ጸዓዳ_ማርያምስ_ከጥንት_ጀምሮ_በአዳም_ባሕርይ_ውስጥ_እንደ_ነጭ_ዕንቁ_ታበራለች በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።በተጨማሪም ስለ ሥርወ ልደቷ #እንተ_በምድር_ሥረዊሃ_ወበሰማይ_አዕጹቂሃ…#ሐረገ_ወይን_ሥሮቿ_በምድር_ጫፎቿም_በሰማይ_ያሉ…#የወይን_ሐረግ በማለት የተወለደችው በምድር ከነበሩት ኢያቄምና ሐና መሆኑን የወለደችው ግን ሰማያዊውን ንጉሥ እንደሆነ በማመስጠር ዘምሯል፡፡በዚህም ሰውና እግዚአብሔርን ያገናኘች መሰላል መሆኗል ገልጾ አስተምሯል፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉የብህንሳው ሊቀ ጳጳስ #አባ_ሕርያቆስም በቅዳሴ ማርያም7 #ኦ_ድንግል_አኮ_በፍትወተ_ደነስ_ዘተፀነስኪ_አላ_በሩካቤ_ዘበሕግ_እምሐና_ወኢያቄም_ተወለድኪ_ድንግል_ሆይ_በኃጢአት_ፍትወት_የተፀነስሽ_አይደለም_በሕግ_በሆነ_ሩካቤ_ከሐናና_ከኢያቄም_ተወለድሽ_እንጂበማለት፣ የድንግል ማርያም ጽንሰትና ልደት እንዴት እንደነበር በድርሰቱ አስፍሮታል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ትውልድ ሁሉ #ብፅዕት የሚላት የሁላችን እናት ድንግል ማርያም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ነሐሴ 7 ቀን ተፀንሳ ከዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በኋላ ግንቦት 1 ቀን ተወልዳለች፡፡ እርስዋም ስትፀነስ ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ ከጥንተ አብሶ (original Sin) ጠብቋታል፤ አበሳው አልነካትም፡፡ይህንንም ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በኃጢአት በተከበበ፣ መርገም በሞላበት ዓለም ውስጥ ከኃጢአት ከበደል ርቃ (ተለይታ) እንደ ጌዲዮን ጸምር በንጽህና የጠገኘች ንጽህት ዘር መሆኗን ሲያስረዳ #የሠራዊት_ጌታ_እግዚአብሔር_ዘርን_ባያስቀርልን_ኖሮ_እንደ_ሰዶም_በሆንን_እንደ_ገሞራም_በመሰልን_ነበር (ኢሳ 1፥19) በማለት ተናግሯል፡፡እንዲሁም ጠቢቡ ሰሎሞን ንጽህናዋን በትንቢት መነጽር አይቶ #ወዳጄ ሆይ_ሁለንተናሽ_ውብ_ነው_ምንም_ነውር_የለብሽም_ሙሽሪት_ሆይ_ከሊባኖስ_ነዪ (መኃ 4፥7-16) በማለት በንጽህና በቅድስና ያጌጠች፣መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ ያልነካት፣የድህነታችን ምክንያት፣የንጽህናችን መሰረት የሰው ባህርይ ከእግዚአብሔር ጋር እንዲዋሀድ ምክንያት የሆነች ንጽሕት የሰርግ ቤት ድንግል ማርያም በሊባኖስ የመወለዷን ነገር አስቀድሞ ነግሮናል፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉የቀርጤሱ #ቅዱስ_እንድርያስ የከበረ ስለሆነው #ስለ_እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ልደት ታላቅነት #ይህ_በዓል_በሐዲስና_በብሉይ_ኪዳን_መካከል_መገኛ_ሆነ፡፡#ምሳሌዎቹ_በእዉነታ_አሮጌው_በአዲስ_ቃል_ኪዳን_ተተኩ_ፍጥረት_ሁሉ_በደስታ_ይዘምራል_የዚህን_ቀንም_ደስታ_ይካፈላል_ይህ_መቅደሱን_የሰራበት_ዕለት_ነው_ይህ_ዕለት_ትልቅ_ሕንፃ_የታነጸበትና_ፍጡር_የፈጣሪ_ማደሪያ_ለመሆን_የተዘጋጀበት_ዕለት_ነው፡፡በማለት ገልጾታል፡፡በእውነት የእርሷ ልደት የልዑል ማደሪያው መቅደስ የተሰራበት ዕለት ነውና ሁላችን እናከብረዋለን፡፡በዚህም ዕለት #ዮም_ፍስሐ_ኮነ_በእንተ_ልደታ_ለማርያም_እነሆ_ዛሬ_በእመቤታችን_ልደት_ደስታ_ሆነ እያልን እንዘምራለን።ይህችን የልዑል ማደሪያ እናቷ ሐናና አባቷ ኢያቄምም በእጅጉ ተደስተው በተወለደች በስምንተኛ ቀኗ ስሟን #ማርያም ብለው ሰይመዋታል ።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ይቀጥላል .....
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይጠብቅ🙏
#share #share #share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#ዮም_ፍስሐ_ኮነ_በእንተ_ልደታ_ለማርያም
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ልደቷ ልደታችን ስደቷ ስደታችን ትንሣኤዋ ትንሣኤያችን እናትነቷ ሁለመናችን የሆነው ሰዓሊተ ምሕረት እመ አምላክ የጥበብ መዝገብ ለ፳፻፳፯ኛ ዓመት የልደት በዓሏ እንዳደረሰችን ሁሉ ፳፻፳፰ኛ ዓመት የልደት በዓሏን በአካል ተሰባስበን እንድናከብር የእናትነት ፍቅሯ አይለየን፡፡ አሜን✞
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🙏እንኳን ለአመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በአል በሰላም አደረሰን🙏
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🙏#አንቺ_ከተወለድሽ_ጀምሮ_ፈጽሞ_ዕረፍት_አላገኘም፡፡#ባንቺ_ታመመ_በልጅሽም_ተጨነቀ_ባንድ_ልጅሽ_መስቀል_ሥቃይ_አገኘው_ስለዚህ_ከፍጡራን_ወገኖች_ሁሉ_ይልቅ_ሰይጣን_አንቺን_ይጠላል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
አርጋኖን ዘሰሉስ (አባጊዮርጊስ)
••●◉ ✞ ◉●••
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ልደቷ ልደታችን ስደቷ ስደታችን ትንሣኤዋ ትንሣኤያችን እናትነቷ ሁለመናችን የሆነው ሰዓሊተ ምሕረት እመ አምላክ የጥበብ መዝገብ ለ፳፻፳፯ኛ ዓመት የልደት በዓሏ እንዳደረሰችን ሁሉ ፳፻፳፰ኛ ዓመት የልደት በዓሏን በአካል ተሰባስበን እንድናከብር የእናትነት ፍቅሯ አይለየን፡፡ አሜን✞
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🙏እንኳን ለአመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በአል በሰላም አደረሰን🙏
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🙏#አንቺ_ከተወለድሽ_ጀምሮ_ፈጽሞ_ዕረፍት_አላገኘም፡፡#ባንቺ_ታመመ_በልጅሽም_ተጨነቀ_ባንድ_ልጅሽ_መስቀል_ሥቃይ_አገኘው_ስለዚህ_ከፍጡራን_ወገኖች_ሁሉ_ይልቅ_ሰይጣን_አንቺን_ይጠላል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
አርጋኖን ዘሰሉስ (አባጊዮርጊስ)
••●◉ ✞ ◉●••
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
#ምልጃ_በእናት_ቅድስት_ቤተ_ክርስቲያን_አስተምህሮት
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉ተወዳጆች ሆይ በመጀመሪያ ለምልጃ #3 አካላት ያስፈልጋሉ ።
✔#1ኛ_የሚማለድለት (እኛ)
✔#2ኛ_የሚማልድ (ቅዱሳን መላዕክትና ሰዎች )
✔#3ኛ_የሚማለደው ( #እግዚአብሔር ) ነው ።
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉ይህም ሐዋርያው #ትፈወሱም_ዘንድ_እያንዳንዱ_ስለ_ሌላው_ይፀልይ_የጻድቅ_ሰው_ጸሎት_በሥራዋ_እጅግ_ኃይል_ታደርጋለች።ያዕ 5፥16 ባለው ተረጋግጧል።ቅዱሳንም ራሳቸው ሌሎች ሰዎች እንዲጸልዩላቸው ጠይቀዋል።#ስለኛ_ጸልዩ (2ኛ ተሰ 3፥1 )።ለዕብራውያንም #ጸልዩልን_በነገር_ሁሉ_በመልካም_ሁሉ_እንድንኖር (ዕብ13:18)
••●◉ ✞ ◉●••
👉በመጽሐፍ ቅዱስ አንዱ ለሌላው እንዲጸልይ የተጠየቀበት ሁኔታ ብዙ ነው ።ታድያ ቅዱሳን እንድንጸልይላቸው እኛን ከጠየቁን እኛ ደግሞ እነርሱ ስለኛ እንዲጸልዩልን አንጠይቃቸውምን❓ ገና በዚህ ዓለም በመንፈሳዊ ጦርነት ሳሉ ለመከራ የተጋለጡትን ቅዱሳንን እንዲጸልዩልን ከጠየቅን ተጋድሏቸውን የፈፀሙና በገነት ከክርስቶስ ጋር ያሉትን እንዲጸልዩልን አንለምናቸውምን ❓
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሌላው #እግዚአብሔር_ሰዎች_የቅዱሳንን_ምልጃ_እንዲጠይቁ_ፈቅዷል ። እግዚአብሔር እራሱ የቅዱሳንን ምልጃ ጠይቋል ተቀብሏልም ። እንዲሁም ምልጃ እንዲቀርብ ሰዎችን ወደ ቅዱሳን ልኳል ። እስቲ ለዚህ ማስረጃ እናቅርብ ።
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉#አባታችን_አብርሃም_ሣራን_እህቴ_ነች_ስላለ_ንጉሱ_አቤቤሜሌክ_ሣራን_ወደ_ቤተ_መንግስት_ወሰዳት_ጌታም_ወደ_አቤሜሌክ_በህልም_መጣ_በሞትም_አስፈራራው_አሁንም_የሰውዬውን_ሚስት_መልስ_ነብይ_ነውና_ስላንተም_ይፀልያል_ትድናለህም_ባትመልሳት_ግን_አንተ_እንድትሞት_ለአንተ_የሆነውም_ሁሉ_እንዲሞት_በእርግጥ_እወቅ (ዘፍ 20፥7)።አቤሜሌክን #እግዚአብሔር ሣራን እንደመለሰ ወዲያውኑ ሊምረው ይችል ነበር ።ነገር ግን ይቅር ይባልና በሕይወት ይኖር ዘንድ #እግዚአብሔር_የአብርሃምን ምልጃ ጠየቀ ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በእግዚአብሔር_ቴማናዊውን_ኤልፋዝን_እንደ_ባሪያዬ_በአንተ_በሁለቱ_ባለንጀሮችህ_ላይ_ነድዶአል_አሁን_እንግዲህ_7_ወይፈኖችና_7_አውራ_በጎች_ይዛችሁ_ወደ_ባሪያዬ_ወደ_ኢዮብ_ዘንድ_ሂዱ_የሚቃጠልንም_መስዋዕት_ስለራሳችሁ_አሳርጉ_ባሪያዬም_ኢዮብ_ስለእናንተ_ይጸልያል_እኔም_እንደ_ስንፍናችሁ_እንዳላደርግባችሁ_ፊቱን_እቀበላለው(ኢዮ 42፥7)።ከላይ ባየናቸው በሁለቱም ሁኔታዎች #እግዚአብሔር ራሱ ለበደለኛ ሰዎች ተናገረ። ሆኖም ራሱ በቀጥታ ይቅርታን አላደረገም ።ነገር ግን የቅዱሳንን ጸሎት ጠየቀ። ይህም ቅዱሳን በሰዎች ፊት ይከብሩ ዘንድ ነው ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ስለ_ሰዶም_የአብርሃም_ምልጃ አብርሃም ጉዳዩን ሳያውቀው እግዚአብሔር ሰዶምን ሊቀጣ ይችል ነበር ። አብርሃም በእግዚአብሔር ፈቃድ ጣልቃ አልገባም ። ነገር ግን ጌታ ለአብርሃም ስለ ሰዶም ምልጃን ያቀርብ ዘንድ ጉዳዩን ገለፀለት ። ምልጃውንም ተቀበለው ። አብርሃም በሰዎች ፊት ከፍ ከፍ ይል ዘንድና እኛም ስለቅዱሳን ክብር እንድንረዳ ይህ በመጽሐፍ ይጻፍ ዘንድ የእግዚአብሔር ፍቃድ ሆነ።ዘፍ18፥17
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በወርቅ_የሰሩትን_የጥጃ_ምስል_አምልከዋልና_እግዚአብሔር_ሕዝቡን_ሊያጠፋ_ወደደ_ይህንንም_ለነብዩ_ሙሴ_አሳወቀው_ስለ_ህዝቡ_ምልጃ_እንዲያቀርብ_ዕድል_ሰጠው_ከዚያም_ምልጃውን_ተቀበለው ። ልክ አብርሃም #እግዚአብሔርን_እንዲህ_ያለው_አድራጎት_ከአንተ_ይራቅ እንዳለው ፤ ሙሴም ... #እግዚአብሔር_በሕዝብህም_በክፋታቸው_ላይ_ራራ_አለ ...#እግዚአብሔርም_በሕዝቡ_ላይ_ሊያደርግ_ስላሰበው_ክፋት_ራራ (ዘፀ 32፥7)።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ተወዳጆች ሆይ እኛም ከብዙ በጥቂቱ ይህን አብነት አድርገን ቅዱሳን ጻድቃን ይጸልዩልንና ይማልዱን ዘንድ አጥብቀን እንጠይቃለን ።
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉ተወዳጆች ሆይ በመጀመሪያ ለምልጃ #3 አካላት ያስፈልጋሉ ።
✔#1ኛ_የሚማለድለት (እኛ)
✔#2ኛ_የሚማልድ (ቅዱሳን መላዕክትና ሰዎች )
✔#3ኛ_የሚማለደው ( #እግዚአብሔር ) ነው ።
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉ይህም ሐዋርያው #ትፈወሱም_ዘንድ_እያንዳንዱ_ስለ_ሌላው_ይፀልይ_የጻድቅ_ሰው_ጸሎት_በሥራዋ_እጅግ_ኃይል_ታደርጋለች።ያዕ 5፥16 ባለው ተረጋግጧል።ቅዱሳንም ራሳቸው ሌሎች ሰዎች እንዲጸልዩላቸው ጠይቀዋል።#ስለኛ_ጸልዩ (2ኛ ተሰ 3፥1 )።ለዕብራውያንም #ጸልዩልን_በነገር_ሁሉ_በመልካም_ሁሉ_እንድንኖር (ዕብ13:18)
••●◉ ✞ ◉●••
👉በመጽሐፍ ቅዱስ አንዱ ለሌላው እንዲጸልይ የተጠየቀበት ሁኔታ ብዙ ነው ።ታድያ ቅዱሳን እንድንጸልይላቸው እኛን ከጠየቁን እኛ ደግሞ እነርሱ ስለኛ እንዲጸልዩልን አንጠይቃቸውምን❓ ገና በዚህ ዓለም በመንፈሳዊ ጦርነት ሳሉ ለመከራ የተጋለጡትን ቅዱሳንን እንዲጸልዩልን ከጠየቅን ተጋድሏቸውን የፈፀሙና በገነት ከክርስቶስ ጋር ያሉትን እንዲጸልዩልን አንለምናቸውምን ❓
••●◉ ✞ ◉●••
👉ሌላው #እግዚአብሔር_ሰዎች_የቅዱሳንን_ምልጃ_እንዲጠይቁ_ፈቅዷል ። እግዚአብሔር እራሱ የቅዱሳንን ምልጃ ጠይቋል ተቀብሏልም ። እንዲሁም ምልጃ እንዲቀርብ ሰዎችን ወደ ቅዱሳን ልኳል ። እስቲ ለዚህ ማስረጃ እናቅርብ ።
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👉#አባታችን_አብርሃም_ሣራን_እህቴ_ነች_ስላለ_ንጉሱ_አቤቤሜሌክ_ሣራን_ወደ_ቤተ_መንግስት_ወሰዳት_ጌታም_ወደ_አቤሜሌክ_በህልም_መጣ_በሞትም_አስፈራራው_አሁንም_የሰውዬውን_ሚስት_መልስ_ነብይ_ነውና_ስላንተም_ይፀልያል_ትድናለህም_ባትመልሳት_ግን_አንተ_እንድትሞት_ለአንተ_የሆነውም_ሁሉ_እንዲሞት_በእርግጥ_እወቅ (ዘፍ 20፥7)።አቤሜሌክን #እግዚአብሔር ሣራን እንደመለሰ ወዲያውኑ ሊምረው ይችል ነበር ።ነገር ግን ይቅር ይባልና በሕይወት ይኖር ዘንድ #እግዚአብሔር_የአብርሃምን ምልጃ ጠየቀ ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በእግዚአብሔር_ቴማናዊውን_ኤልፋዝን_እንደ_ባሪያዬ_በአንተ_በሁለቱ_ባለንጀሮችህ_ላይ_ነድዶአል_አሁን_እንግዲህ_7_ወይፈኖችና_7_አውራ_በጎች_ይዛችሁ_ወደ_ባሪያዬ_ወደ_ኢዮብ_ዘንድ_ሂዱ_የሚቃጠልንም_መስዋዕት_ስለራሳችሁ_አሳርጉ_ባሪያዬም_ኢዮብ_ስለእናንተ_ይጸልያል_እኔም_እንደ_ስንፍናችሁ_እንዳላደርግባችሁ_ፊቱን_እቀበላለው(ኢዮ 42፥7)።ከላይ ባየናቸው በሁለቱም ሁኔታዎች #እግዚአብሔር ራሱ ለበደለኛ ሰዎች ተናገረ። ሆኖም ራሱ በቀጥታ ይቅርታን አላደረገም ።ነገር ግን የቅዱሳንን ጸሎት ጠየቀ። ይህም ቅዱሳን በሰዎች ፊት ይከብሩ ዘንድ ነው ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉#ስለ_ሰዶም_የአብርሃም_ምልጃ አብርሃም ጉዳዩን ሳያውቀው እግዚአብሔር ሰዶምን ሊቀጣ ይችል ነበር ። አብርሃም በእግዚአብሔር ፈቃድ ጣልቃ አልገባም ። ነገር ግን ጌታ ለአብርሃም ስለ ሰዶም ምልጃን ያቀርብ ዘንድ ጉዳዩን ገለፀለት ። ምልጃውንም ተቀበለው ። አብርሃም በሰዎች ፊት ከፍ ከፍ ይል ዘንድና እኛም ስለቅዱሳን ክብር እንድንረዳ ይህ በመጽሐፍ ይጻፍ ዘንድ የእግዚአብሔር ፍቃድ ሆነ።ዘፍ18፥17
••●◉ ✞ ◉●••
👉#በወርቅ_የሰሩትን_የጥጃ_ምስል_አምልከዋልና_እግዚአብሔር_ሕዝቡን_ሊያጠፋ_ወደደ_ይህንንም_ለነብዩ_ሙሴ_አሳወቀው_ስለ_ህዝቡ_ምልጃ_እንዲያቀርብ_ዕድል_ሰጠው_ከዚያም_ምልጃውን_ተቀበለው ። ልክ አብርሃም #እግዚአብሔርን_እንዲህ_ያለው_አድራጎት_ከአንተ_ይራቅ እንዳለው ፤ ሙሴም ... #እግዚአብሔር_በሕዝብህም_በክፋታቸው_ላይ_ራራ_አለ ...#እግዚአብሔርም_በሕዝቡ_ላይ_ሊያደርግ_ስላሰበው_ክፋት_ራራ (ዘፀ 32፥7)።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉ተወዳጆች ሆይ እኛም ከብዙ በጥቂቱ ይህን አብነት አድርገን ቅዱሳን ጻድቃን ይጸልዩልንና ይማልዱን ዘንድ አጥብቀን እንጠይቃለን ።
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Forwarded from Adu
Sile kidusan ena melaekt amaljinet bitnegrun .kedm yetetsafewun ayichalew techemari silefelku new
👉#የቅዱሳን_መላእክት_አማላጅነት
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ቅዱሳን መላእክት ንጹህ ክቡርና ዘወትር #የእግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸው:: ዘወትር #በእግዚእብሔር ፊት ይቆማሉ የሰዎችን ጸሎትና ልመና፥ምስጋናና ውዳሴ ወደ #እግዚአብሔር ሲያደርሱ ብስራት፥ ምህረትና ቸርነት ወደ እኛ ዘንድ ያመጣሉ:: እንዲሁም ቁጣና መአት ለወንበዴዎችና ለአመጸኞች ይሰጣሉ::
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#የእግዚአብሔር_ልጆች_(መላእክት)#በእግዚአብሔር_ፊት_ለመቆም_መጡ_ሰይጣንም_ደግሞ_በመካከላቸው_መጣ ይለናል (ኢዮ1 6)፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ለመቆም ሲል ለመለመን፣ ለማማለድ ማለት ነው፡፡ አብሮአቸውም ሰይጣን መምጣቱን ልብ በል፡፡ሰይጣን የመጣው ለምን ነበር❓ ጻድቁ ኢዮብን ለመፈተን ፈቃድ ያገኝ ዘንድ ፈጣሪውን ለመለመን አልነበረምን ❓የመላእክትም አመጣጥ ፈጣሪቸውን ስለሰው ለመለመን እንጂ ለሌላ አልነበረም፡፡ ይህን ሲገልጥ #ለመቆም_መጡ ይለናል፡፡ መቆም መለመን፣ ማማለድ ማለት ነውና፡፡ መቆም ማለት መጸለይ፣ ማማለድ የሚል ፍቺ እንዳለው ካስጨበጡ በኋላ ይህንን ቃል በመጠቀም የመላእክትን አማላጅነት ማስረዳት ቀላል ይሆናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉#እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው_መልአኩ_ገብርኤል_ነኝ ሉቃ 1፥19 በማለት ተናግሯል፡፡ይህም በቅዱስ ወንጌል የተጻፈ ኃይለ ቃል ሲሆን አብዛኞቻንን እናውቀዋለን፡፡ ልዩ የሚሆነው ግን የቃሉን ትክክለኛ አገባባዊ ትርጉም ባለማወቃችን ምክንያት መልአኩ ይህን ባለ ጊዜ #እኔ_አማላጅ_ነኝ እንዳለን አድርገን አለመረዳታችን ነው፡፡ #መቆም ማለት ማማለድ የሚል ትርጉም ካለው #በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆም ማለት ደግሞ #የማማልድ ማለትነው መሆኑ አይጠረጠርም፡፡ ስለዚህ #ቅዱስ_ገብርኤል አማላጅነቱን ራሱ ግልጽ በሆነ መንገድ ነግሮናል ማለት ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዚህ ስፍራ #ቅዱስ_ገብርኤል አማላጅ ነኝ ማለቱን ካላመንን #እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው ማለቱን ምን ብለን እንረዳዋለን❓ #የእግዚአብሔር ፊቱ ወደ ሁሉም አቅጣጫ ነው እንጂ እንደፍጡር ወደ አንድ ገጽ የተወሰነ አይደለም፡፡ #መላእክት ደግሞ በተፍጥሯቸው እንደ ሰው ልጅ የሚታጠፍና የሚዘረጋ እግረ ሥጋ ስለሌላቸው አይቀመጡም፤ አይተኙምም፡፡ ታዲያ አማላጃችሁ ነኝ ማለቱ ካልሆነ በቀር መልአኩ #እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው ሲል ምን ማለቱ ነው ❓መልአኩ #እግዚአብሔርን እንደ ምድራዊ ንጉሥ ራሱን ደግሞ እንደ ንጉሥ ወታደር ቆጥሮ በንጉሡ ፊት ቀጥ ብዬ የምውል ዘበኛ ነኝ ማለቱ ነውን❓ በፍጹም አይደለም፡፡ #በእግዚአብሔር ቤት ደጅ አፍ መቆምና በእግዚአብሔር ፊት መቆም ሁለት የተለያዩ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ሚሥጢራቸውም እንዲሁ የተለያየ ነው፡፡ (ራእ 21፥12፤ ዘፍ 3፥24) ይልቅ ሊሆን የሚችለው እኔ በፊቱ ባለሟልነት ያለኝ ሁሉ ጊዜ ስለ እናንተ የማማልድ ነኝ የሚል ሆኖ እናገኘዋለን፡፡መልአኩ #በእግዚአብሔር ፊት የሚቆመው ለምንድን ነው❓ ለማመስገን ነው እንዳንል ይህንን ሐሳብ ለካህኑ ለዘካርያስ መንገር ለምን አስፈለገው❓ የሚል ጥያቄ ያስነሣል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ትርጉሙ እንዲህ ቢሆን ወደ ካህኑ ወደ ዘካርያስ ከመጣበት ጉዳይ ጋር ንግግሩ ምንም ግንኙነት አይኖረውምና ይህን መናገር አያስፈልገውም፡፡ ከዚህ ይልቅ እኔ ሰዎችን ሁሉ ለማማለድ #በእግዚአብሔር የምቆም ባለሟልነት ያለኝ መልአክ በመሆኔ የለመንከው ልመና መድረሱን የምሥራች ልነግርህ ብመጣ ቃሌን እንዴት ትጠራጠራለህ❓ ለማለት❓#እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው_መልአኩ_ገብርኤል_ነኝ በማለት መልአኩ ይህን ተናገረ ብንል ከሁሉ በላይ የሚያስኬድና ለአእምሮ የሚመች ትክክለኛ ትርጓሜ ነው፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በተመሳሳይ መልኩ ስለ ቅዱስ ሚካኤልም በትንቢተ ዳንኤል ላይ እንዲህ ተጽፏል፡፡
#በዚያ_ወራት_ስለ_ሕዝብ_ልጆች_የሚቆመው_ታላቁ_አለቃ_ሚካኤል_ይነሣል ይላል።ዳን 12፥1
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዚህ ጥቅስ ቅዱስ ሚካኤል #ስለ_ሕዝብ_ልጆች_የሚቆመው ተብሏል፡፡እረ ለመሆኑ ቅዱስ ሚካኤል ስለ ሰዎች #በእግዚአብሔር ፊት #የሚቆመው ለምንድር ነው❓ ለማማለድ አይደለምን❓ ይህን ካልተቀበልን ቃሉን ምን ብለን እንተረጉመዋለን ❓ለማመስገን ይቆማል እንዳንል ቃሉ የሚለው #ስለ_ሕዝብ_ልጆች_የሚቆመው ነው፡፡ ስለ እኛ ጥብቅና ይቆማል እንዳንል ወደ ባሰ ስሕተት ይወስደናል፡፡ ሚካኤል #በእግዚአብሔር ፊት ጥብቅና አይቆምምና፡፡ እግዚአብሔርም በጠበቃ የሚሟገቱት አምላክ አይደለምና፡፡ ጥብቅና ይቆማል ከማለት ይልቅ ትክክለኛውና የሚስማማው ወደ ፈጣሪ ሊለምንልን ወይም እኛን ለማማለድ ይቆማል የሚለው ትርጓሜ ነው፡፡ አስቀድሞ እንደተመለከትነው #መቆም የሚለው ቃል ማማለድ የሚል ትርጉም አለውና፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህ ለምሳሌ ያህል ተጠቀሰ እንጂ በፈጣሪ ፊት እልፍ አእላፋት መላእክት ለምልጃ ይቆማሉ፡፡ቅዱስ ዳንኤል #ሺህ_ጊዜ_ሺህ_ያገለግሉት_ነበር_እልፍ_አእላፋትም_በፊቱ_ቆመው_ነበር በማለት የገለጸው ይህንን እውነት ነው፡፡ዳን 7፥9-11
••●◉ ✞ ◉●••
👉ከዚህ በላይ ከብሉይ ስለ ቅዱስ ሚካኤል ከሐዲስ ደግሞ ስለ ቅዱስ ገብርኤል የተጻፉት ለማስረጃነት ተጠቅሰዋል፡፡
══════◄✣••✥••✣►══════
👉የተማሩትንና ያነበቡትን በልብ ለመክተብ መላልሶ ማንበብና ማጥናት እንደሚያስፈልግ እሙን ነው፡፡ ይህን ለማድረግ ብትሻ የቅዱስ ገብርኤል ዝክረ በዓል ወር በገባ በአሥራ ዘጠኝ እንደሚውል ታውቃለህ፡፡ ስለ እርሱም የተጠቀሰው በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 1፥19 መሆኑን ልብ በልና ጥቅሱ ከወርኃዊ በዓሉ ጋር ያለውን ዝምድና መርምር፡፡ ማለትም ቁጥር 19 ላይ መጻፉን አስተውል፡፡ ስለ ቅዱስ ሚካኤልም እንዲሁ አድርግ፡፡ ጥቅሱ በትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 12 ላይ ይገኛል፡፡
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉ቅዱሳን መላእክት ንጹህ ክቡርና ዘወትር #የእግዚአብሔር አገልጋዮች ናቸው:: ዘወትር #በእግዚእብሔር ፊት ይቆማሉ የሰዎችን ጸሎትና ልመና፥ምስጋናና ውዳሴ ወደ #እግዚአብሔር ሲያደርሱ ብስራት፥ ምህረትና ቸርነት ወደ እኛ ዘንድ ያመጣሉ:: እንዲሁም ቁጣና መአት ለወንበዴዎችና ለአመጸኞች ይሰጣሉ::
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#የእግዚአብሔር_ልጆች_(መላእክት)#በእግዚአብሔር_ፊት_ለመቆም_መጡ_ሰይጣንም_ደግሞ_በመካከላቸው_መጣ ይለናል (ኢዮ1 6)፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
#ለመቆም ሲል ለመለመን፣ ለማማለድ ማለት ነው፡፡ አብሮአቸውም ሰይጣን መምጣቱን ልብ በል፡፡ሰይጣን የመጣው ለምን ነበር❓ ጻድቁ ኢዮብን ለመፈተን ፈቃድ ያገኝ ዘንድ ፈጣሪውን ለመለመን አልነበረምን ❓የመላእክትም አመጣጥ ፈጣሪቸውን ስለሰው ለመለመን እንጂ ለሌላ አልነበረም፡፡ ይህን ሲገልጥ #ለመቆም_መጡ ይለናል፡፡ መቆም መለመን፣ ማማለድ ማለት ነውና፡፡ መቆም ማለት መጸለይ፣ ማማለድ የሚል ፍቺ እንዳለው ካስጨበጡ በኋላ ይህንን ቃል በመጠቀም የመላእክትን አማላጅነት ማስረዳት ቀላል ይሆናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉#እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው_መልአኩ_ገብርኤል_ነኝ ሉቃ 1፥19 በማለት ተናግሯል፡፡ይህም በቅዱስ ወንጌል የተጻፈ ኃይለ ቃል ሲሆን አብዛኞቻንን እናውቀዋለን፡፡ ልዩ የሚሆነው ግን የቃሉን ትክክለኛ አገባባዊ ትርጉም ባለማወቃችን ምክንያት መልአኩ ይህን ባለ ጊዜ #እኔ_አማላጅ_ነኝ እንዳለን አድርገን አለመረዳታችን ነው፡፡ #መቆም ማለት ማማለድ የሚል ትርጉም ካለው #በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆም ማለት ደግሞ #የማማልድ ማለትነው መሆኑ አይጠረጠርም፡፡ ስለዚህ #ቅዱስ_ገብርኤል አማላጅነቱን ራሱ ግልጽ በሆነ መንገድ ነግሮናል ማለት ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዚህ ስፍራ #ቅዱስ_ገብርኤል አማላጅ ነኝ ማለቱን ካላመንን #እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው ማለቱን ምን ብለን እንረዳዋለን❓ #የእግዚአብሔር ፊቱ ወደ ሁሉም አቅጣጫ ነው እንጂ እንደፍጡር ወደ አንድ ገጽ የተወሰነ አይደለም፡፡ #መላእክት ደግሞ በተፍጥሯቸው እንደ ሰው ልጅ የሚታጠፍና የሚዘረጋ እግረ ሥጋ ስለሌላቸው አይቀመጡም፤ አይተኙምም፡፡ ታዲያ አማላጃችሁ ነኝ ማለቱ ካልሆነ በቀር መልአኩ #እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው ሲል ምን ማለቱ ነው ❓መልአኩ #እግዚአብሔርን እንደ ምድራዊ ንጉሥ ራሱን ደግሞ እንደ ንጉሥ ወታደር ቆጥሮ በንጉሡ ፊት ቀጥ ብዬ የምውል ዘበኛ ነኝ ማለቱ ነውን❓ በፍጹም አይደለም፡፡ #በእግዚአብሔር ቤት ደጅ አፍ መቆምና በእግዚአብሔር ፊት መቆም ሁለት የተለያዩ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ሚሥጢራቸውም እንዲሁ የተለያየ ነው፡፡ (ራእ 21፥12፤ ዘፍ 3፥24) ይልቅ ሊሆን የሚችለው እኔ በፊቱ ባለሟልነት ያለኝ ሁሉ ጊዜ ስለ እናንተ የማማልድ ነኝ የሚል ሆኖ እናገኘዋለን፡፡መልአኩ #በእግዚአብሔር ፊት የሚቆመው ለምንድን ነው❓ ለማመስገን ነው እንዳንል ይህንን ሐሳብ ለካህኑ ለዘካርያስ መንገር ለምን አስፈለገው❓ የሚል ጥያቄ ያስነሣል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ትርጉሙ እንዲህ ቢሆን ወደ ካህኑ ወደ ዘካርያስ ከመጣበት ጉዳይ ጋር ንግግሩ ምንም ግንኙነት አይኖረውምና ይህን መናገር አያስፈልገውም፡፡ ከዚህ ይልቅ እኔ ሰዎችን ሁሉ ለማማለድ #በእግዚአብሔር የምቆም ባለሟልነት ያለኝ መልአክ በመሆኔ የለመንከው ልመና መድረሱን የምሥራች ልነግርህ ብመጣ ቃሌን እንዴት ትጠራጠራለህ❓ ለማለት❓#እኔ_በእግዚአብሔር_ፊት_የምቆመው_መልአኩ_ገብርኤል_ነኝ በማለት መልአኩ ይህን ተናገረ ብንል ከሁሉ በላይ የሚያስኬድና ለአእምሮ የሚመች ትክክለኛ ትርጓሜ ነው፡፡
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
👉በተመሳሳይ መልኩ ስለ ቅዱስ ሚካኤልም በትንቢተ ዳንኤል ላይ እንዲህ ተጽፏል፡፡
#በዚያ_ወራት_ስለ_ሕዝብ_ልጆች_የሚቆመው_ታላቁ_አለቃ_ሚካኤል_ይነሣል ይላል።ዳን 12፥1
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዚህ ጥቅስ ቅዱስ ሚካኤል #ስለ_ሕዝብ_ልጆች_የሚቆመው ተብሏል፡፡እረ ለመሆኑ ቅዱስ ሚካኤል ስለ ሰዎች #በእግዚአብሔር ፊት #የሚቆመው ለምንድር ነው❓ ለማማለድ አይደለምን❓ ይህን ካልተቀበልን ቃሉን ምን ብለን እንተረጉመዋለን ❓ለማመስገን ይቆማል እንዳንል ቃሉ የሚለው #ስለ_ሕዝብ_ልጆች_የሚቆመው ነው፡፡ ስለ እኛ ጥብቅና ይቆማል እንዳንል ወደ ባሰ ስሕተት ይወስደናል፡፡ ሚካኤል #በእግዚአብሔር ፊት ጥብቅና አይቆምምና፡፡ እግዚአብሔርም በጠበቃ የሚሟገቱት አምላክ አይደለምና፡፡ ጥብቅና ይቆማል ከማለት ይልቅ ትክክለኛውና የሚስማማው ወደ ፈጣሪ ሊለምንልን ወይም እኛን ለማማለድ ይቆማል የሚለው ትርጓሜ ነው፡፡ አስቀድሞ እንደተመለከትነው #መቆም የሚለው ቃል ማማለድ የሚል ትርጉም አለውና፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህ ለምሳሌ ያህል ተጠቀሰ እንጂ በፈጣሪ ፊት እልፍ አእላፋት መላእክት ለምልጃ ይቆማሉ፡፡ቅዱስ ዳንኤል #ሺህ_ጊዜ_ሺህ_ያገለግሉት_ነበር_እልፍ_አእላፋትም_በፊቱ_ቆመው_ነበር በማለት የገለጸው ይህንን እውነት ነው፡፡ዳን 7፥9-11
••●◉ ✞ ◉●••
👉ከዚህ በላይ ከብሉይ ስለ ቅዱስ ሚካኤል ከሐዲስ ደግሞ ስለ ቅዱስ ገብርኤል የተጻፉት ለማስረጃነት ተጠቅሰዋል፡፡
══════◄✣••✥••✣►══════
👉የተማሩትንና ያነበቡትን በልብ ለመክተብ መላልሶ ማንበብና ማጥናት እንደሚያስፈልግ እሙን ነው፡፡ ይህን ለማድረግ ብትሻ የቅዱስ ገብርኤል ዝክረ በዓል ወር በገባ በአሥራ ዘጠኝ እንደሚውል ታውቃለህ፡፡ ስለ እርሱም የተጠቀሰው በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 1፥19 መሆኑን ልብ በልና ጥቅሱ ከወርኃዊ በዓሉ ጋር ያለውን ዝምድና መርምር፡፡ ማለትም ቁጥር 19 ላይ መጻፉን አስተውል፡፡ ስለ ቅዱስ ሚካኤልም እንዲሁ አድርግ፡፡ ጥቅሱ በትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 12 ላይ ይገኛል፡፡
══════◄✣••✥••✣►══════
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ። 🙏
#share #share
✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨✝✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
🗣🗣🗣በሩ ኢየሱስ ነው💯
👉እኛም እናምናለን፤ ቁልፉን የሰጠው ግን ለቅዱስ ጴጥሮስ ነው‼️ እኔ መንገድና እውነትም በሕይወትም ነኝ በእኔ በቀር ወደአብ የሚመጣ የለም። (ዮሐ 14:6)
✍🏻በዚህ ዓረፍተ ነገር ውስጥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ አማላጅ ነኝ የሚል ቃል አልተናገረም። ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስም ቢሆን አልጻፈልንም።
👉ምንም እንኳን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ አማላጅ ነኝ ብሎ ባይናገርም ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ባይጽፍልንም ጌታችን "ጌታችን በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም" ማለቱ በእኔ አማላጅነት ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ለማለት ፈልጎ ነው ተብሎ ተገምቶ ከሆነ ግምታዊ ትርጉም ሃይማኖት አይሆንም።
✍🏻አብ ከሳበው በቀር ወደ እኔ የሚመጣ የለም" (ዮሐ. 6:44) ተብሎ ስለተጻፈ 'በአብ አማላጅነት በቀር ወደ ወልድ የሚመጣ የለም' የሚል ትርጉም እንደማይሰጠን ሁሉ "በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም" የሚለው ጥቅስም 'በወልድ አማላጅነት ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም' የሚል ትርጉም አይሰጠንም።
🗣በተመሳሳይ መልኩ መንፈስ ቅዱስ ካደረበት በቀር ኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ ገዢ ነው ብሎ ማመን የሚችል የለም (1ኛ ቆሮ 12፥) ተብሎ ስለተጻፈ መንፈስ ቅዱስም አማላጅ ነው አንልም።በአንጻሩ ግን ከእነዚህ ጥቅሶች የቤተ ክርስቲያን ተቀዋዋሚዎች መረዳት የነበረበት የሥላሴን የአካል ሦስትነት የፈቃድ አንድነት ነበር።በተጨማሪም በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ መካከል ያለውን አለመበላለጥ ለሕሊና ሚዛንነት በሚመች ንጽጽር ለመገንዘብ እንዲረዳን የሚከተሉት ጥቅሶችን እንመልከት።
📖እግዚአብሔር" [ አብ ] ለህዝቡ "ኃይልን" ይሰጣቸዋል" (መዝ. 28:11) 📖ኃይልን" በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።" (ፊል. 4:13) 📖መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ግን "ኃይልን" ትቀበላላችሁ" (ሐዋ. 1:8) 📖አብ ሙታንን አደሚያስነሳ "ሕይወትንም" እንደሚሰጣቸው...... " (ዮሐ. 5:21) 📖እንዲሁ ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው"ሕይወትን" ይሰጣል" (ዮሐ. 5:21) 📖የእግዚአብሔር አብ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ "ሕይወትን" ይሰጠዋል።(ሮሜ 8:11)
🖍እንግዲህ በትክክል ለሚያስብ ሰው እነዚህ ሁሉ ጥቅሶች የሚያስረዱት የወልድ አምላክነት እንጂ አማላጅነት አይደለም። ሰዎች በምን አስበው ወልድ አማላጅ ነው ለማለት እንደደፈሩ የሚያሳዝንና የሚያስገርም ነው። እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቸው።
✍🏻የዘመናችን መናፍቃን ሳይገባቸው እንደ መነሻ አድርገው ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬም ይማልዳል ለማለት ከመጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ በየፌርማታው በየካፌው እሪ እያሉ የሚጠቅሱት ሌላው ጥቅስ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ክርስቶስ ኢየሱስ ዘሞተ ወተንሥአ እሙታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀስ በእንቲአነ፤ የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሣው በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
👉ኢየሱስ ክርስቶስን አማላጅ የሚሉ ያልተማሩ እንዲያውም በስም ብቻ ክርስቲያን የተባሉ ናቸው። ይህንን የሚናገሩትን ክርስቲያን አይባሉም፤ እነዚህ አማላጅ ነው ሲሉ ፈራጅ ማነው❓ ቢሏቸው መልስ አያገኙም ሑሩ እምኔየ፤ ከእኔ ወግዱ" ከሚባሉት ናቸው። (ማቴ. 25:41)
✍🏻በነገራችን ላይ እንደ ቤተ ክርስቲያን ተቀዋዋሚዎች የጥበት አተረጓጎም ይማልድልናል ማለት ያስታርቀናል ማለት ነው ብለን ብናስብ ኖሮ ይህንን ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስም ሲናገሩት እንመለከታለን
📖እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይናገር መቃተት ይ...ማ...ል.ድ..ል...ና..ል፤ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይ..ማ..ል..ዳ..ል..ና (ሮሜ8:26) 📖( አብ) አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እ...የ...ማ...ለ...ድ...ሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር። (ት.ኤርሚያስ 7:25) 📖የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሳው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የ...ሚ...ማ...ል...ደ..ው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። (ሮሜ 8:34)
✍🏻እንግዲ አሁን ይማልድልናል ማለት አማላጅ ነው ብላችሁ ካመናቹ አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስ ይህን ቃል ተናግረዋል እና ማን ነው ፈራጅ ❓
👉አብ ይፈርዳል እንዳይሉ...⚠️
👉እኛም እናምናለን፤ ቁልፉን የሰጠው ግን ለቅዱስ ጴጥሮስ ነው‼️ እኔ መንገድና እውነትም በሕይወትም ነኝ በእኔ በቀር ወደአብ የሚመጣ የለም። (ዮሐ 14:6)
✍🏻በዚህ ዓረፍተ ነገር ውስጥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ አማላጅ ነኝ የሚል ቃል አልተናገረም። ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስም ቢሆን አልጻፈልንም።
👉ምንም እንኳን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ አማላጅ ነኝ ብሎ ባይናገርም ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ባይጽፍልንም ጌታችን "ጌታችን በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም" ማለቱ በእኔ አማላጅነት ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ለማለት ፈልጎ ነው ተብሎ ተገምቶ ከሆነ ግምታዊ ትርጉም ሃይማኖት አይሆንም።
✍🏻አብ ከሳበው በቀር ወደ እኔ የሚመጣ የለም" (ዮሐ. 6:44) ተብሎ ስለተጻፈ 'በአብ አማላጅነት በቀር ወደ ወልድ የሚመጣ የለም' የሚል ትርጉም እንደማይሰጠን ሁሉ "በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም" የሚለው ጥቅስም 'በወልድ አማላጅነት ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም' የሚል ትርጉም አይሰጠንም።
🗣በተመሳሳይ መልኩ መንፈስ ቅዱስ ካደረበት በቀር ኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ ገዢ ነው ብሎ ማመን የሚችል የለም (1ኛ ቆሮ 12፥) ተብሎ ስለተጻፈ መንፈስ ቅዱስም አማላጅ ነው አንልም።በአንጻሩ ግን ከእነዚህ ጥቅሶች የቤተ ክርስቲያን ተቀዋዋሚዎች መረዳት የነበረበት የሥላሴን የአካል ሦስትነት የፈቃድ አንድነት ነበር።በተጨማሪም በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ መካከል ያለውን አለመበላለጥ ለሕሊና ሚዛንነት በሚመች ንጽጽር ለመገንዘብ እንዲረዳን የሚከተሉት ጥቅሶችን እንመልከት።
📖እግዚአብሔር" [ አብ ] ለህዝቡ "ኃይልን" ይሰጣቸዋል" (መዝ. 28:11) 📖ኃይልን" በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።" (ፊል. 4:13) 📖መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ግን "ኃይልን" ትቀበላላችሁ" (ሐዋ. 1:8) 📖አብ ሙታንን አደሚያስነሳ "ሕይወትንም" እንደሚሰጣቸው...... " (ዮሐ. 5:21) 📖እንዲሁ ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው"ሕይወትን" ይሰጣል" (ዮሐ. 5:21) 📖የእግዚአብሔር አብ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ "ሕይወትን" ይሰጠዋል።(ሮሜ 8:11)
🖍እንግዲህ በትክክል ለሚያስብ ሰው እነዚህ ሁሉ ጥቅሶች የሚያስረዱት የወልድ አምላክነት እንጂ አማላጅነት አይደለም። ሰዎች በምን አስበው ወልድ አማላጅ ነው ለማለት እንደደፈሩ የሚያሳዝንና የሚያስገርም ነው። እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቸው።
✍🏻የዘመናችን መናፍቃን ሳይገባቸው እንደ መነሻ አድርገው ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬም ይማልዳል ለማለት ከመጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ በየፌርማታው በየካፌው እሪ እያሉ የሚጠቅሱት ሌላው ጥቅስ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ክርስቶስ ኢየሱስ ዘሞተ ወተንሥአ እሙታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀስ በእንቲአነ፤ የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሣው በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
👉ኢየሱስ ክርስቶስን አማላጅ የሚሉ ያልተማሩ እንዲያውም በስም ብቻ ክርስቲያን የተባሉ ናቸው። ይህንን የሚናገሩትን ክርስቲያን አይባሉም፤ እነዚህ አማላጅ ነው ሲሉ ፈራጅ ማነው❓ ቢሏቸው መልስ አያገኙም ሑሩ እምኔየ፤ ከእኔ ወግዱ" ከሚባሉት ናቸው። (ማቴ. 25:41)
✍🏻በነገራችን ላይ እንደ ቤተ ክርስቲያን ተቀዋዋሚዎች የጥበት አተረጓጎም ይማልድልናል ማለት ያስታርቀናል ማለት ነው ብለን ብናስብ ኖሮ ይህንን ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስም ሲናገሩት እንመለከታለን
📖እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይናገር መቃተት ይ...ማ...ል.ድ..ል...ና..ል፤ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይ..ማ..ል..ዳ..ል..ና (ሮሜ8:26) 📖( አብ) አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እ...የ...ማ...ለ...ድ...ሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር። (ት.ኤርሚያስ 7:25) 📖የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሳው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የ...ሚ...ማ...ል...ደ..ው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። (ሮሜ 8:34)
✍🏻እንግዲ አሁን ይማልድልናል ማለት አማላጅ ነው ብላችሁ ካመናቹ አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስ ይህን ቃል ተናግረዋል እና ማን ነው ፈራጅ ❓
👉አብ ይፈርዳል እንዳይሉ...⚠️
Telegram
የገኃነም ደጆች አይችሏትም❗️
መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የዋጃት ቤዛም የሆናት ቅድስት ቤተ ክርስትያንን ከአጽራረ ቤተ ክርስትያን ለመጠበቅ የራሱን ድርሻ ለመወጣት የሚተጋ ቻናል ነው።
✥✥✥✥✥join @Geb19 ✥✥✥✥✥
👇ለአስተያየትዎ
📧 contact me @efr21 or @GEB19bot
ልብ እንበል
ልብ በሉ እናታች እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ🛌
✥✥✥✥✥join @Geb19 ✥✥✥✥✥
👇ለአስተያየትዎ
📧 contact me @efr21 or @GEB19bot
ልብ እንበል
ልብ በሉ እናታች እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ🛌
እስመ አብሰ ኤይኮንን መነሂ አላ ኩሉ ኩነኔሁ አወፈዬ ለወልዱ፤ አብስ በማንም አይፈርደም ፍርድን ሁሉ ማስተማሩንም ይህን ሁሉ በልጁ (በወልድ) ሕልውና ሁኖ ሠራ እንጂ አብ አይፈርድም ይልባቸዋል። (ዮሐ.5:23)
👉ወልድ ይፈርዳል እንዳይሉ⚠️
ጭራስ የወልድማ የጎዳና ላይ መፈክራቸው ነው። ኢየሱስ አማላጄ ነው እያሉ ሎቱ ስብሀት
👉መንፈስ ቅዱስ ይፈርዳል እንዳይሉ⚠️
መንፈስ ቅዱስ ስጋ አልለበሰም። ሥጋ የለበሰው በኋላ ሰማይና ምድርን ለማሳለፍ የሚመጣው በክበበ ትስብእት የታየው የወልድ አካል ነው። የመንፈስ ቅዱስ አካል ደግሞ ለእኛ አይገለጥልንምና። ስለዚህ ፈራጁን አማላጅ ማለት የክህደት ክህደት ነው። ወይም የሐዋርያትን ትምህርት አልቀበልም ማለት ነው።
✍🏻እሺ ክብር ይግባውና ክርስቶስ አማላጅ ሊሆን ይቅርና ጭራሽ የማይታሰብ እንደሆነ አሳያችሁን ታድያ ቅዱሳን ያማልዳሉ የሚለው ተረታችሁ ከየት አመጣችሁት ካሉ የቤተ ክርስቲያናችን ተቀዋዋሚዎች መጽሐፍ ቅዱስን ከፍተን የእኛ ተረት ሳይሆን የእግዚአብሔር ፍቃድ መሆኑን ፈትፍተን እንዲህ እናጎርሳታለን።አማላጅነት የሚለው ቃል ትርጉሙ ምንድን ነው? የተባለ እንደሆነ ም...ል..ጃ የሚለው ለወዳጆቹ ለፍጡራን ዘሐነጸ ለከ መርጡለከ እምሕርለከ፥ ቤተክርስቲያን የሰራልህን እምርልሀለሁ
👉ዘአስተየ ጽዋዓ ማይ መሪር በስመ ረድዕየ አማን እብለክሙ ኢየኃጉል አስበ፤ በደቀ መዝሙሩ ስም ስለ አምላከ ቅዱሳን ብሎ የሰጠውን ቃል ኪዳን ነው (ማቴ 10፥40)
♥️ #በቅዱሳን_ስም_መጸለይ_ለምን_አስፈለገ❓
⚠️ለምን እራሳችን በቀጥታ አንጸልይም፤ኢየሱስ ብቻ አይበቃንም ወይ? አማላጅ መፈለግ መንገድ ማብዛት አይሆንም ወይ❓
አይሆንም‼️
ለምን❓ ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ስለማይል። አራት ነጥብ። እኛ ደሞ መጽሐፍ ቅዱስን ስለምንከተል! ለምሳሌ ምን ብሎ❓
👉ልዑል እግዚአብሔር የቅዱሳንን አማላጅነት ይወድዳል። "ጻድቅ ስለኃጥአን ቤት ያስባል እንዲል (ምሳ 21፥12 ✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
👉ወልድ ይፈርዳል እንዳይሉ⚠️
ጭራስ የወልድማ የጎዳና ላይ መፈክራቸው ነው። ኢየሱስ አማላጄ ነው እያሉ ሎቱ ስብሀት
👉መንፈስ ቅዱስ ይፈርዳል እንዳይሉ⚠️
መንፈስ ቅዱስ ስጋ አልለበሰም። ሥጋ የለበሰው በኋላ ሰማይና ምድርን ለማሳለፍ የሚመጣው በክበበ ትስብእት የታየው የወልድ አካል ነው። የመንፈስ ቅዱስ አካል ደግሞ ለእኛ አይገለጥልንምና። ስለዚህ ፈራጁን አማላጅ ማለት የክህደት ክህደት ነው። ወይም የሐዋርያትን ትምህርት አልቀበልም ማለት ነው።
✍🏻እሺ ክብር ይግባውና ክርስቶስ አማላጅ ሊሆን ይቅርና ጭራሽ የማይታሰብ እንደሆነ አሳያችሁን ታድያ ቅዱሳን ያማልዳሉ የሚለው ተረታችሁ ከየት አመጣችሁት ካሉ የቤተ ክርስቲያናችን ተቀዋዋሚዎች መጽሐፍ ቅዱስን ከፍተን የእኛ ተረት ሳይሆን የእግዚአብሔር ፍቃድ መሆኑን ፈትፍተን እንዲህ እናጎርሳታለን።አማላጅነት የሚለው ቃል ትርጉሙ ምንድን ነው? የተባለ እንደሆነ ም...ል..ጃ የሚለው ለወዳጆቹ ለፍጡራን ዘሐነጸ ለከ መርጡለከ እምሕርለከ፥ ቤተክርስቲያን የሰራልህን እምርልሀለሁ
👉ዘአስተየ ጽዋዓ ማይ መሪር በስመ ረድዕየ አማን እብለክሙ ኢየኃጉል አስበ፤ በደቀ መዝሙሩ ስም ስለ አምላከ ቅዱሳን ብሎ የሰጠውን ቃል ኪዳን ነው (ማቴ 10፥40)
♥️ #በቅዱሳን_ስም_መጸለይ_ለምን_አስፈለገ❓
⚠️ለምን እራሳችን በቀጥታ አንጸልይም፤ኢየሱስ ብቻ አይበቃንም ወይ? አማላጅ መፈለግ መንገድ ማብዛት አይሆንም ወይ❓
አይሆንም‼️
ለምን❓ ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ስለማይል። አራት ነጥብ። እኛ ደሞ መጽሐፍ ቅዱስን ስለምንከተል! ለምሳሌ ምን ብሎ❓
👉ልዑል እግዚአብሔር የቅዱሳንን አማላጅነት ይወድዳል። "ጻድቅ ስለኃጥአን ቤት ያስባል እንዲል (ምሳ 21፥12 ✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
Telegram
የገኃነም ደጆች አይችሏትም❗️
መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የዋጃት ቤዛም የሆናት ቅድስት ቤተ ክርስትያንን ከአጽራረ ቤተ ክርስትያን ለመጠበቅ የራሱን ድርሻ ለመወጣት የሚተጋ ቻናል ነው።
✥✥✥✥✥join @Geb19 ✥✥✥✥✥
👇ለአስተያየትዎ
📧 contact me @efr21 or @GEB19bot
ልብ እንበል
ልብ በሉ እናታች እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ🛌
✥✥✥✥✥join @Geb19 ✥✥✥✥✥
👇ለአስተያየትዎ
📧 contact me @efr21 or @GEB19bot
ልብ እንበል
ልብ በሉ እናታች እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ🛌
#ከኪሩቤል_ይልቅ_በለጥሽ_ከሱራፌልም_ይልቅ_ከፍ_ከፍ_አልሽ_ከትጉሃን_የሰማያት_መላእክት_ኹሉ_ይልቅ_ክብርሽ_ይበልጣል_እነሆ_የድንግልናሽ_ምስጋናም_ለዘለዓለሙ__በበየጊዜው_ዓለም_ኹሉ_አንቺ_የተመሰገንሽ_ነሽ_አይፈጸምም_በየዘመናቱም_ትከብሪያለሽነው_ንፅህት_ነሽ_በየሰዓቱም_ኹሉ_አንቺ_የተጋረደ_የጠራሽ_ነሽ።
••●◉ ✞ ◉●••
#በየቦታውኹሉ_አንቺ_የተመረጥሽ_ነሽ_በአንደበትም_ኹሉ_አንቺ_የተባረክሽ_ነሽ_ደም_ግባትሽንም_የሚበልጠው_የለም_ኹለንተናሽ_ያማረ_ነው።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ - አርጋኖ
══════◄✣••✥••✣►══════
#ከሴቶች_ይልቅ_ተለይተሽ_የተባረክሽ__የተወደድሽ_ተባልሽ_ከተለዩ_የተለየሽ_በውስጧም_የኪዳን_የሕግ_ጽላት_ያለባት_የምትባይ_ሁለተኛ_ክፍል_አንቺ_ነሽ_ዳኑም_በእግዚአብሔር_ጣቶች_የተጻ_ዓስሩ_ቃላት_ናቸው።
••●◉ ✞ ◉●••
ካለመለወጥ ሰው የሆነ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደገኛ ስሙን መጀመሪያ ስሙን አስቀድሞ በየውጣ ነገረን ለአዲስ ኪዳንም አስታራቂ ሆነ። በከበረ ደሙ ፈሳሽነት ወይም መፍሰስ ያመኑትንና ንፁሃን የሆኑትን ወገኖች አነጻቸው።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉 #የእሁድ_ውዳሴ_ማርያም
══════◄✣••✥••✣►══════
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
••●◉ ✞ ◉●••
#በየቦታውኹሉ_አንቺ_የተመረጥሽ_ነሽ_በአንደበትም_ኹሉ_አንቺ_የተባረክሽ_ነሽ_ደም_ግባትሽንም_የሚበልጠው_የለም_ኹለንተናሽ_ያማረ_ነው።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ - አርጋኖ
══════◄✣••✥••✣►══════
#ከሴቶች_ይልቅ_ተለይተሽ_የተባረክሽ__የተወደድሽ_ተባልሽ_ከተለዩ_የተለየሽ_በውስጧም_የኪዳን_የሕግ_ጽላት_ያለባት_የምትባይ_ሁለተኛ_ክፍል_አንቺ_ነሽ_ዳኑም_በእግዚአብሔር_ጣቶች_የተጻ_ዓስሩ_ቃላት_ናቸው።
••●◉ ✞ ◉●••
ካለመለወጥ ሰው የሆነ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደገኛ ስሙን መጀመሪያ ስሙን አስቀድሞ በየውጣ ነገረን ለአዲስ ኪዳንም አስታራቂ ሆነ። በከበረ ደሙ ፈሳሽነት ወይም መፍሰስ ያመኑትንና ንፁሃን የሆኑትን ወገኖች አነጻቸው።
══════◄✣••✥••✣►══════
👉 #የእሁድ_ውዳሴ_ማርያም
══════◄✣••✥••✣►══════
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
👉ተወዳጆች ባጋጠመን #ችግር ከአገልግሎት ርቀን ብንቆይም ከዛሬ ጀምሮ በተጠናከረ መልኩ #አገልግሎት የምንጀምር ሲሆን @geb19bot ላይ ጥያቄዎን እንዲጠይቁ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ለረጅም ጊዜ ታግሳችሁ ከቻናላችን ላልወጣችሁ ውድ ቤተሰቦቻችን ፈጣሪ ክብረት ይስጥልን🙏
••●◉ ✞ ◉●••
#አንድ_ጌታ_አንድ_ሀይማኖት_አንዲት_ጥምቀት ኤፌ 4፥4-5
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ለሚጠይቁዋችሁ_ሁሉ_መልስ_ለመስጠት_ዘወትር_የተዘጋጃችሁ_ሁኑ_ነገር_ግን_በፍርሃትና_በየዋህነት_ይሁን።1ኛ ጴጥ፫፥፲፭
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
••●◉ ✞ ◉●••
👉ለረጅም ጊዜ ታግሳችሁ ከቻናላችን ላልወጣችሁ ውድ ቤተሰቦቻችን ፈጣሪ ክብረት ይስጥልን🙏
••●◉ ✞ ◉●••
#አንድ_ጌታ_አንድ_ሀይማኖት_አንዲት_ጥምቀት ኤፌ 4፥4-5
••●◉ ✞ ◉●••
👉 #ለሚጠይቁዋችሁ_ሁሉ_መልስ_ለመስጠት_ዘወትር_የተዘጋጃችሁ_ሁኑ_ነገር_ግን_በፍርሃትና_በየዋህነት_ይሁን።1ኛ ጴጥ፫፥፲፭
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
#በመንፈስ_ድሆች_የሆኑ_ብፁዓን_ናቸው
••●◉ ✞ ◉●••
👉በመንፈስ ድሀ መሆን ማለት፥ በራሳችን የምንደገፍበት አንዳች ነገር እንደሌለ ተረድተን #በእግዚአብሔር ላይ ማረፍ ነው። በመንፈስ ድሀ መሆን፥በዓለም የምናገኘው ነገር አይደለም። ዓለም ዋጋ አትሰጠውም ። ዓለም የምትቀበለው ዓለም የምትደሰትበት አይደለም። በመንፈስ ደሀ የሆነ ሰውን ዓለም ብታይ፥ ትቀልድበታለች። ትሳለቅበታለች። ከዚያ ይልቅ ዓለም ምትመክረን ባለን አቅም የሌለንን እንሆን ዘንድ ነው። የዓለም እሴቶች ማስመሰል፥ መታበይ ፥በእኛ መፎካከር ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዚህ ዘመን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ትልቁ ችግር፥ ክርስቶስ ያስተማረንን በእርሱ መደገፍን ትተን የዓለምን መንገድ የዓለምን እሴት (value) ማስገባታች ነው ። ሁላችንም የሌለንን ነገር እንዳለን ማስመሰል ነው የምንሞክረው። በሌሎች ላይ ጣት መጠቆም የሚቀናን፥ በሌሎች ላይ በመፍርድ እኛን ማጽድቅ የምንችል ስለሚመስለን ነው። የሌለውን የቅድስና ሕይወት በሌሎች ጥፋተኝነት የምንናገኝ ይመስለናል። ከሌላው የተሻልኩ ነኝ የሚል ስሜት ስለሚሰማን።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህ ዓይነቱ አካሄዳችን የንስሐ ሕይወት እንዳይኖረን ያደርጋል። ብዙ ሰዎች የንስሐ ሕይወት የማይኖራቸው፥ ራሳቸውን በእግዚአብሔር ፊት ከማቅረብ ይልቅ ከሌላው ሰው የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው በማሰባቸው ነው። በሌሎች ሕይወት ላይ ጊዜያችንን ስናጠፋ፥ ከእኛ ሕይወት ይልቅ የሌሎች ጥፋት ጎልቶ ይታየናል። ተሳዳቢ መንፈሳዊ ሰው በዘመናችን የበዛው ለዚህ ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ቤተ ክርስቲያን የሆነችው እንዲህ ነበር። የሌላትን ነበር ለመሆን ትሞክር የነበረው። «ሀብታም ነኝና የሎዶቅያባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥ ባለ ጠጋ እንድትሆን በእሳት የነጠረውን ወርቅ፥ ተጐናጽፈህም የራቁትነትህ ኃፍረት እንዳይገለጥ ነጭ ልብስን፥ እንድታይም ዓይኖችህን የምትኳለውን ኵል ከእኔ ትገዛ ዘንድ እመክርሃለሁ። እኔ የምወዳቸውን ሁሉ እገሥጻቸዋለሁ እቀጣቸውማለሁ፤ እንግዲህ ቅና ንስሐም ግባ።» ራዕ ፫፥፲፯_፲፱።
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
••●◉ ✞ ◉●••
👉በመንፈስ ድሀ መሆን ማለት፥ በራሳችን የምንደገፍበት አንዳች ነገር እንደሌለ ተረድተን #በእግዚአብሔር ላይ ማረፍ ነው። በመንፈስ ድሀ መሆን፥በዓለም የምናገኘው ነገር አይደለም። ዓለም ዋጋ አትሰጠውም ። ዓለም የምትቀበለው ዓለም የምትደሰትበት አይደለም። በመንፈስ ደሀ የሆነ ሰውን ዓለም ብታይ፥ ትቀልድበታለች። ትሳለቅበታለች። ከዚያ ይልቅ ዓለም ምትመክረን ባለን አቅም የሌለንን እንሆን ዘንድ ነው። የዓለም እሴቶች ማስመሰል፥ መታበይ ፥በእኛ መፎካከር ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
👉በዚህ ዘመን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ትልቁ ችግር፥ ክርስቶስ ያስተማረንን በእርሱ መደገፍን ትተን የዓለምን መንገድ የዓለምን እሴት (value) ማስገባታች ነው ። ሁላችንም የሌለንን ነገር እንዳለን ማስመሰል ነው የምንሞክረው። በሌሎች ላይ ጣት መጠቆም የሚቀናን፥ በሌሎች ላይ በመፍርድ እኛን ማጽድቅ የምንችል ስለሚመስለን ነው። የሌለውን የቅድስና ሕይወት በሌሎች ጥፋተኝነት የምንናገኝ ይመስለናል። ከሌላው የተሻልኩ ነኝ የሚል ስሜት ስለሚሰማን።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ይህ ዓይነቱ አካሄዳችን የንስሐ ሕይወት እንዳይኖረን ያደርጋል። ብዙ ሰዎች የንስሐ ሕይወት የማይኖራቸው፥ ራሳቸውን በእግዚአብሔር ፊት ከማቅረብ ይልቅ ከሌላው ሰው የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው በማሰባቸው ነው። በሌሎች ሕይወት ላይ ጊዜያችንን ስናጠፋ፥ ከእኛ ሕይወት ይልቅ የሌሎች ጥፋት ጎልቶ ይታየናል። ተሳዳቢ መንፈሳዊ ሰው በዘመናችን የበዛው ለዚህ ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
👉ቤተ ክርስቲያን የሆነችው እንዲህ ነበር። የሌላትን ነበር ለመሆን ትሞክር የነበረው። «ሀብታም ነኝና የሎዶቅያባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥ ባለ ጠጋ እንድትሆን በእሳት የነጠረውን ወርቅ፥ ተጐናጽፈህም የራቁትነትህ ኃፍረት እንዳይገለጥ ነጭ ልብስን፥ እንድታይም ዓይኖችህን የምትኳለውን ኵል ከእኔ ትገዛ ዘንድ እመክርሃለሁ። እኔ የምወዳቸውን ሁሉ እገሥጻቸዋለሁ እቀጣቸውማለሁ፤ እንግዲህ ቅና ንስሐም ግባ።» ራዕ ፫፥፲፯_፲፱።
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
#የምስጋና_ደወል 🙏🙏🙏
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️#ከእግዚአብሔር ያለ ማቋረጥ እየተቀበልህ ነውና ያለማቋረጥ መስጠት አለብህ ። #እግዚአብሔር ላንተ ሌሊቱን ማንጋት አልረሳምና አንተም ምስጋናውን አትርሳ ። የበኵር ልጅህን ፣ የበኵር ደመወዝህን ፣ የበኵር ሰዓትህን ፣ የበኵር ቀንህን #ለእግዚአብሔር ስጥ ። እንደ ግመል ቂመኛ ሆነህ መልካምነትህን አታበላሸው ፣ እንደ ነበር ቍጠኛ ሆነህ የሚወድህን አታርቀው ፣ እንደ ዔሊ ዘገምተኛ ሁነህ ሥራህን አታዘግየው ። ከወር ወጪህ ውስጥ የመጽሐፍ ወጪ ከሌለበት በትክክል እየኖርህ አይደለም ። ሥጋን አጥግቦ መንፈስን ማስራብ ፣ ሥራን ቀላል አድርጎ ሕይወትን ማክበድ የዘመኑ መገለጫ ነው ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️የዘለቅኸው መጽሐፍና የከረመ ወዳጅ ጣዕሙ ወደ ኋላ ነው ። እውነቱን የሚነግርህ ከሰው ይልቅ ጊዜ ነው ። የወንድምህን ደካማ ጎን ስታገኝ #እግዚአብሔር እንድትሸከምለት የሰጠህ አደራ ይህ ነው ። የመናገር እንጂ የመስማት ፍላጎት ከሌለህ የወደቅህ ቀን አትነሣም ። አንዳንድ አለማወቅ የማወቅን ያህል ሰላም ይሰጣል ። የመረጥከው ሲከፋብህ #እግዚአብሔር የመረጠልህ አለና ተስፋ አድርግ ። እውነተኛ ስሜት ከመለፍለፍ ይልቅ በዝምታ ውስጥ ተቀብሯል ። ከሥልጣን ዕድሜ የልብስ ዕድሜ ይረዝማል ። ጨዋነት መራራት እንጂ አልሰማሁም አላየሁም ብሎ መኖር አይደለም ። በስሜት ከሚያወራህ ሰው ጋር በፍቅርም ቢሆን ንግግርህን አትቀጥል ። ስሜታዊ ስትናገር ከሀዲ ፣ ዝም ስትል መናፍቅ ፣ እንጸልይ ስትል ፈሪ ፣ እንነሣ ስትል ውሸታም ይልሃል ። ስሜት አዲስ እርግዝና ነውና የሚያምረውን በትክክል አያውቅም ። ሁሉ የማይጥመውን ሰው ለማስደሰት አትሞክር ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ክፉዎች መልካሞች የሚሉአቸው የማይሰሙ የማይለሙ ሰዎችን ነው ። ወረኞችም ዱዳዎችን/ዝምተኞችን/ ይናፍቃሉ ። አመንዝሮችም የሚሆንባትን የማትሰማ ሚስትን ይሻሉ ። ደስታህን #በእግዚአብሔር ላይ ብቻ መሥርት ። ሰውን መመዘን እንጂ መቍጠር አድካሚ ነው ። ዋሾች የሚጮኹት እውነተኛ ለመምሰል ነው ። አስመሳዮች የሚያውቋቸውን ሰዎች አይወዱም ። አደን ለውሸት ይመቻል ፣ አብሮ የሄደ የለምና ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ገንዘብህ ባለበት ልብህ አለና መንፈስህ ሰማያዊ እንዲሆን ሀብትህን #ለእግዚአብሔር ሥራ አውለው ። ዘውድ አስቀምጠው የመነኑ ሰዎችን ባየንባት ዓለም ፣ ቆብ አውልቀው ዘውድ የለመኑ ማየት የሚገርም ነው ። ዓለማውያን መንፈሳዊ ሲሆኑ መንፈሳውያን ደግሞ ዓለማዊ ሲሆኑ ፣ ሽማግሌዎች እንደ ልጆች ፣ ልጆችም እንደ አረጋውያን ሲያስቡ ማየት አስገራሚ ነው ። አይሁድ የሰንበት መዘጋጃ ቀን አላቸው ፣ ለዘላለማዊ ዕረፍም መዘጋጀት የክርስቲያን ወጉ ነው ። ለመስማት የከበደን ጥፋት ለማየት ስለቀለለን #እግዚአብሔር ይቅር ይበለን ።
══════◄✣••✥••✣►══════
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️#ከእግዚአብሔር ያለ ማቋረጥ እየተቀበልህ ነውና ያለማቋረጥ መስጠት አለብህ ። #እግዚአብሔር ላንተ ሌሊቱን ማንጋት አልረሳምና አንተም ምስጋናውን አትርሳ ። የበኵር ልጅህን ፣ የበኵር ደመወዝህን ፣ የበኵር ሰዓትህን ፣ የበኵር ቀንህን #ለእግዚአብሔር ስጥ ። እንደ ግመል ቂመኛ ሆነህ መልካምነትህን አታበላሸው ፣ እንደ ነበር ቍጠኛ ሆነህ የሚወድህን አታርቀው ፣ እንደ ዔሊ ዘገምተኛ ሁነህ ሥራህን አታዘግየው ። ከወር ወጪህ ውስጥ የመጽሐፍ ወጪ ከሌለበት በትክክል እየኖርህ አይደለም ። ሥጋን አጥግቦ መንፈስን ማስራብ ፣ ሥራን ቀላል አድርጎ ሕይወትን ማክበድ የዘመኑ መገለጫ ነው ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️የዘለቅኸው መጽሐፍና የከረመ ወዳጅ ጣዕሙ ወደ ኋላ ነው ። እውነቱን የሚነግርህ ከሰው ይልቅ ጊዜ ነው ። የወንድምህን ደካማ ጎን ስታገኝ #እግዚአብሔር እንድትሸከምለት የሰጠህ አደራ ይህ ነው ። የመናገር እንጂ የመስማት ፍላጎት ከሌለህ የወደቅህ ቀን አትነሣም ። አንዳንድ አለማወቅ የማወቅን ያህል ሰላም ይሰጣል ። የመረጥከው ሲከፋብህ #እግዚአብሔር የመረጠልህ አለና ተስፋ አድርግ ። እውነተኛ ስሜት ከመለፍለፍ ይልቅ በዝምታ ውስጥ ተቀብሯል ። ከሥልጣን ዕድሜ የልብስ ዕድሜ ይረዝማል ። ጨዋነት መራራት እንጂ አልሰማሁም አላየሁም ብሎ መኖር አይደለም ። በስሜት ከሚያወራህ ሰው ጋር በፍቅርም ቢሆን ንግግርህን አትቀጥል ። ስሜታዊ ስትናገር ከሀዲ ፣ ዝም ስትል መናፍቅ ፣ እንጸልይ ስትል ፈሪ ፣ እንነሣ ስትል ውሸታም ይልሃል ። ስሜት አዲስ እርግዝና ነውና የሚያምረውን በትክክል አያውቅም ። ሁሉ የማይጥመውን ሰው ለማስደሰት አትሞክር ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ክፉዎች መልካሞች የሚሉአቸው የማይሰሙ የማይለሙ ሰዎችን ነው ። ወረኞችም ዱዳዎችን/ዝምተኞችን/ ይናፍቃሉ ። አመንዝሮችም የሚሆንባትን የማትሰማ ሚስትን ይሻሉ ። ደስታህን #በእግዚአብሔር ላይ ብቻ መሥርት ። ሰውን መመዘን እንጂ መቍጠር አድካሚ ነው ። ዋሾች የሚጮኹት እውነተኛ ለመምሰል ነው ። አስመሳዮች የሚያውቋቸውን ሰዎች አይወዱም ። አደን ለውሸት ይመቻል ፣ አብሮ የሄደ የለምና ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ወዳጄ_ሆይ !
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ገንዘብህ ባለበት ልብህ አለና መንፈስህ ሰማያዊ እንዲሆን ሀብትህን #ለእግዚአብሔር ሥራ አውለው ። ዘውድ አስቀምጠው የመነኑ ሰዎችን ባየንባት ዓለም ፣ ቆብ አውልቀው ዘውድ የለመኑ ማየት የሚገርም ነው ። ዓለማውያን መንፈሳዊ ሲሆኑ መንፈሳውያን ደግሞ ዓለማዊ ሲሆኑ ፣ ሽማግሌዎች እንደ ልጆች ፣ ልጆችም እንደ አረጋውያን ሲያስቡ ማየት አስገራሚ ነው ። አይሁድ የሰንበት መዘጋጃ ቀን አላቸው ፣ ለዘላለማዊ ዕረፍም መዘጋጀት የክርስቲያን ወጉ ነው ። ለመስማት የከበደን ጥፋት ለማየት ስለቀለለን #እግዚአብሔር ይቅር ይበለን ።
══════◄✣••✥••✣►══════
✨✝️✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
ክብረ መላዕክት!
የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ‹‹ክብር›› የሚለውን ኃይለቃል ሲተረጉም ‹‹ጌትነትንና፣ ከፍተኝነትንና ብርሃንነትን፣ ዋጋንና ጥቅምን አጠቃሎ ይዟል›› ይለናል፡፡ ክብር እግዚአብሔር ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ቅዱሳን መላእክትን በተመለከተ ግን ‹‹ከፍተኛነትን፣ ብርሃንነትን፣ ዋጋና ጥቅምን አጠቃሎ ይዟል›› የሚለው ሐረግ በቀጥታ ይመለከተታቸዋልና፦
••●◉ ✞ ◉●••
ክብራቸው፡- የእግዚአብሔር ሠራዊት በመሆናቸው፡፡
‹‹እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ፣ የጌታክብርም በዙሪያቸው አበራ›› (ሉቃ. 2÷9) እንዲል፡፡ ‹‹አክባሪ ከአከበረ፣ ንጉሥ ካስገበረ›› እንዲሉ የአክባሪው ጌታ ክብር በላያቸው ሲያርፍ ቅዱሳን መላእክትን እንደሚገባ መጠንያላከበረ የእግዚአብሔር ክብር ያልገባው ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
# ከፍታቸው፡- ሰማያውያን መሆናቸው፡፡የቅዱሳን መላእክት ከፍታቸው እግዚአብሔር፣ መኖሪያቸውም በከፍታ (በሰማይ) በመሆኑ ከፍ ከፍ ያሉናቸው፡፡
••●◉ ✞ ◉●•
# ብርሃንነታቸው፡- በሥነ – ተፈጥሮአቸው፡፡የመላእክት ብርሃናዊነት ብሩህ አእምሮ፣ ብሩህ ተፈጥሮመሆናቸውን ያሳያል፡፡ ቅዱሳን መላእክት በተገለጡበትሥፍራ ጨለማ፣ እነርሱ በገለጡበት ልቦና ድንቁርና የለም፡፡ለበለዓም የቀና መንገድ፣ ለዕዝራ የዕውቀት ጽዋ፣ ለዳንኤልየጥበብ ፍቺ፣ ለቆርኖሌዎስ የመዳን ሚጥስር ጉዞ፣ለአባታችን ለኃብተ ማርያም የመጻሕፍት ትርጉም…..የሆነላቸው በመላእክት ብርሃናዊ አጋዥነት ነው (ዘኁ. 22÷35፤ ትን. ዳን. 9÷21፤ ሐዋ. 1ዐ÷3፤ ገድለ አቡነኃብተማርያም)፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
# ዋጋና ጥቅማቸው፡- በአገልግሎታቸው ይታወቃል፡፡ዋጋና ጥቅማቸው አገልግሎታቸው ነው፡፡ ዋናአገልግሎታቸው እግዚአብሔርን ማመስገን ነው (ኢሳ. 6÷1-3፤ ራዕ. 5÷11)፡፡ ምሥጋናቸው እረፍታቸው፣ እረፍታቸውምሥጋናቸው በመሆኑ ሲያመሰግኑት ‹‹ቀንና ሌሊትአያርፉም (አያቋርጡም)›› (ራዕ. 4÷8)፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
••●◉ ✞ ◉●••
ሌላው አገልግሎታቸው ደግሞ ጸሎትና ምልጃ ነው!!
መጽሐፍ ቅዱስ ክርስቲያኖች በሚያደርጉት መንፈሳዊ ጉዞ ላይ የመላእክት ጸሎት እና እርዳታ ያለውን ጉልህ ድርሻ ወለል አድርጎ ያሳየናል፡፡ ጌታ የመላእክትን የምስጋናቸውን ብቻ ሳይሆን የልመናቸውን ድምጽ ይወዳል፡፡ ይህንንም በጥልቀት ለመረዳት የብሉይም ሆነ የአዲስ ኪዳን ጽሑፋትን ማንበብ አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ትንቢተ ዳንኤል ስለ ቅዱስ ሚካኤል ‹‹በዚያ ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል›› ይለናል (ትን. ዳን. 12÷1)፡፡ መቆም፡ – ጸሎት፣ልመና በመሆኑ ‹‹ስለሕዝብህ ልጆች›› የሚል ሐረግ እናገኛለን፡፡ በወንጌል እንደተጻፈ የሐዋርያት ሕይወት እንዲዝል፣ እንደ ስንዴም እንዲበጠር ሰይጣን ለክፋቱ ጌታን ከለመነ እንደ መገበሪያ ስንዴ እንድንነጻ ደግሞ ለደግነታቸው መላእክት እንዴት አይለምኑም? ይለምናሉ፣ ይጸልያሉ እንጂ!
••●◉ ✞ ◉●••
የእውነት መልአክ ቅዱስ ገብርኤልም ‹‹እኔ በእግዚአብሔርፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ›› ብሏል፡፡ (ሉቃ. 1÷19)፡፡ ቅዱስ ገብርኤልን ያህል መልአክ ቆሞ ካልማለደ ዛሬ የገብርኤልን ጸሎት ማን ይተማመን ነበር? መቆም መጸለይነው፡፡ ጸሎትም የመላእክት ሥራ (አገልግሎት) ነው፡፡ እንኳን መልአክ ነጋዴ በአቅሙ ‹‹ያለ ሥራ መቆም ክልክል ነው›› ይላል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
በዮሐንስ ራዕይ ተጽፎ እንደምናነበው ሰባቱ ታላላቅ (ሊቃነ)መላእክት በእግዚአብሔር ፊት ይቆማሉ (ይጸልያሉ) (ራዕ. 8÷1)፡፡ በእግዚአብሔር ፊት መቆማቸው የአገልግሎታቸው አንዱ ክፍል ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#ሥልጣናቸው
••●◉ ✞ ◉●••
ሹመት ኃላፊነት ሲሆን ሥልጣን ኃላፊነታችንን የምንወጣበትኃይል ነው፡፡ ቅዱሳን መላእክት ‹‹አለቅነት›› ወይም‹‹ሥልጣን›› እንዳላቸው መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽአስቀምጧል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
‹‹ደፋሮችና ኩሩዎች ሆነው ሥልጣን ያላቸውን ሲሳደቡ አይንቀጠቀጡም፣ ዳሩ.ግን መላእክት በኃይልና በብርታት ከእነርሱ ይልቅ ምንም ቢበልጡም በጌታ ፊት በእነርሱ ላይ የስድብን ፍርድ አያመጡም›› ይላል (2ኛ ጴጥ. 2÷11)፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
መላእክት የስድብን ፍርድ ቢመልሱ ዛሬ ተሳዳቢ አይኖርም ነበር፡፡ የእነርሱ ሥልጣን ግን ከቁጣ ትዕግስትን፣ ከፍርድ ምህረትን፣ ከግደል ይቅር በልን፣ ከአጥፋ መልስን ያስቀድማል፡፡ ለዚህም ነው ‹‹የስድብን ፍርድ አያመጡም››የተባለው፡፡ ደፋሮቹና ኩሩዎቹ ግን መላእክቱ ፍርድን ሳያመጡባቸው እራሳቸው ላይ ፍርድን ያመጣሉ፡፡ በመሆኑም ቅዱስ ጴጥሮስ በመቀጠል ‹‹በማያውቁት ነገር እየተሳደቡ በጥፋታቸው ይጠፋሉ፣ የአመጻቸውንም ደመወዝ ይቀበላሉ›› ብሏል (ቁ. 12)፡፡
በመላእክት ጸሎት የማይድን አመጽ፣የማይሰበር ኩራት ምንኛ ከባድ ነው?
••●◉ ✞ ◉●••
የቅዱስ ሚካኤል ሥልጣን
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በእስራኤል ፊት ስለላከው መልአኩ ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ መስክሯል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
‹‹በመንገድህ ይጠብቅህ ዘንድ፣ ወደ አዘጋጀሁትም ሥፍራ ያገባህ ዘንድ እነሆ እኔ መልአክን በፊትህ እሰዳለሁ፤ በፊቱ ተጠንቀቁ፣ ቃሉንም አድምጡ ፣ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኀጢአት ብትሰሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት›› (ዘጸ 23÷2ዐ-21)፡፡ ይቅር ማለት ወይም አለማለት የእግዚአብሔር ገንዘብ ሲሆን ጌታ ራሱ ‹‹በፊቱ ተጠንቀቁ፣ ቃሉን አድምጡ፣ ኃጢአት ብትሰሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት›› እያለ ለመልአኩ የሰጠውን ሥልጣን አከበረ፡፡አክባሪው በአከበረው፣ ሿሚ ሥልጣን በሰጠው ይተማመናል፡፡ ለምን? የሚል ቢኖር ግን እግዚአብሔር በሥራው ስህተት የለውምና ይግባኝ አይጠየቅም!
••●◉ ✞ ◉●••
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ‹‹ክብር›› የሚለውን ኃይለቃል ሲተረጉም ‹‹ጌትነትንና፣ ከፍተኝነትንና ብርሃንነትን፣ ዋጋንና ጥቅምን አጠቃሎ ይዟል›› ይለናል፡፡ ክብር እግዚአብሔር ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ቅዱሳን መላእክትን በተመለከተ ግን ‹‹ከፍተኛነትን፣ ብርሃንነትን፣ ዋጋና ጥቅምን አጠቃሎ ይዟል›› የሚለው ሐረግ በቀጥታ ይመለከተታቸዋልና፦
••●◉ ✞ ◉●••
ክብራቸው፡- የእግዚአብሔር ሠራዊት በመሆናቸው፡፡
‹‹እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ፣ የጌታክብርም በዙሪያቸው አበራ›› (ሉቃ. 2÷9) እንዲል፡፡ ‹‹አክባሪ ከአከበረ፣ ንጉሥ ካስገበረ›› እንዲሉ የአክባሪው ጌታ ክብር በላያቸው ሲያርፍ ቅዱሳን መላእክትን እንደሚገባ መጠንያላከበረ የእግዚአብሔር ክብር ያልገባው ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
# ከፍታቸው፡- ሰማያውያን መሆናቸው፡፡የቅዱሳን መላእክት ከፍታቸው እግዚአብሔር፣ መኖሪያቸውም በከፍታ (በሰማይ) በመሆኑ ከፍ ከፍ ያሉናቸው፡፡
••●◉ ✞ ◉●•
# ብርሃንነታቸው፡- በሥነ – ተፈጥሮአቸው፡፡የመላእክት ብርሃናዊነት ብሩህ አእምሮ፣ ብሩህ ተፈጥሮመሆናቸውን ያሳያል፡፡ ቅዱሳን መላእክት በተገለጡበትሥፍራ ጨለማ፣ እነርሱ በገለጡበት ልቦና ድንቁርና የለም፡፡ለበለዓም የቀና መንገድ፣ ለዕዝራ የዕውቀት ጽዋ፣ ለዳንኤልየጥበብ ፍቺ፣ ለቆርኖሌዎስ የመዳን ሚጥስር ጉዞ፣ለአባታችን ለኃብተ ማርያም የመጻሕፍት ትርጉም…..የሆነላቸው በመላእክት ብርሃናዊ አጋዥነት ነው (ዘኁ. 22÷35፤ ትን. ዳን. 9÷21፤ ሐዋ. 1ዐ÷3፤ ገድለ አቡነኃብተማርያም)፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
# ዋጋና ጥቅማቸው፡- በአገልግሎታቸው ይታወቃል፡፡ዋጋና ጥቅማቸው አገልግሎታቸው ነው፡፡ ዋናአገልግሎታቸው እግዚአብሔርን ማመስገን ነው (ኢሳ. 6÷1-3፤ ራዕ. 5÷11)፡፡ ምሥጋናቸው እረፍታቸው፣ እረፍታቸውምሥጋናቸው በመሆኑ ሲያመሰግኑት ‹‹ቀንና ሌሊትአያርፉም (አያቋርጡም)›› (ራዕ. 4÷8)፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ቀጥሎ ያለው አገልግሎታቸው ‹‹መዳንን ይወርሱ ዘንድላላቸው መላክ ›› ነው (ዕብ. 1÷14)፡፡ ከአዳም ውድቀት በፊት የመላእክት አገልግሎት ፀሎትና ምሥጋና ብቻ ነበር፡፡ ዛሬ ግን የቆመውን ሲያበረቱ፣ የወደቀውን ሲያነሱ፣ ንስሐ በገባውም ሲደሰቱ ከሰው ልጆች ጋር ልዩ ፍቅር፣ ፍጹም ሕብረት አላቸው።
(ትን.ዳን 1ዐ÷11፣ መዝ 9ዐ÷12፣
••●◉ ✞ ◉●••
የተሟላ መልእክተኛ አድርሶ ተመላሽ ብቻ ሳይሆን አድርሶ መላሽ ነው፡፡ ቅዱሳን መላእክት በአገልግሎት የተሟሉ በመሆናቸው ከእግዚአብሔር ዘንድ ለመልእክት፣ ለእርዳታ የሚላኩ ብቻ ያይደሉ የእኛንም ጸሎት፣ ስእለት፣እንደሚያሳርጉ የማኑሄ መስዋእት እና የዮሐንስ ራዕይ መስክረውታል (መሳ 13÷2ዐ፤ ራዕ 8÷4)፡፡••●◉ ✞ ◉●••
ሌላው አገልግሎታቸው ደግሞ ጸሎትና ምልጃ ነው!!
መጽሐፍ ቅዱስ ክርስቲያኖች በሚያደርጉት መንፈሳዊ ጉዞ ላይ የመላእክት ጸሎት እና እርዳታ ያለውን ጉልህ ድርሻ ወለል አድርጎ ያሳየናል፡፡ ጌታ የመላእክትን የምስጋናቸውን ብቻ ሳይሆን የልመናቸውን ድምጽ ይወዳል፡፡ ይህንንም በጥልቀት ለመረዳት የብሉይም ሆነ የአዲስ ኪዳን ጽሑፋትን ማንበብ አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ትንቢተ ዳንኤል ስለ ቅዱስ ሚካኤል ‹‹በዚያ ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል›› ይለናል (ትን. ዳን. 12÷1)፡፡ መቆም፡ – ጸሎት፣ልመና በመሆኑ ‹‹ስለሕዝብህ ልጆች›› የሚል ሐረግ እናገኛለን፡፡ በወንጌል እንደተጻፈ የሐዋርያት ሕይወት እንዲዝል፣ እንደ ስንዴም እንዲበጠር ሰይጣን ለክፋቱ ጌታን ከለመነ እንደ መገበሪያ ስንዴ እንድንነጻ ደግሞ ለደግነታቸው መላእክት እንዴት አይለምኑም? ይለምናሉ፣ ይጸልያሉ እንጂ!
••●◉ ✞ ◉●••
የእውነት መልአክ ቅዱስ ገብርኤልም ‹‹እኔ በእግዚአብሔርፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ›› ብሏል፡፡ (ሉቃ. 1÷19)፡፡ ቅዱስ ገብርኤልን ያህል መልአክ ቆሞ ካልማለደ ዛሬ የገብርኤልን ጸሎት ማን ይተማመን ነበር? መቆም መጸለይነው፡፡ ጸሎትም የመላእክት ሥራ (አገልግሎት) ነው፡፡ እንኳን መልአክ ነጋዴ በአቅሙ ‹‹ያለ ሥራ መቆም ክልክል ነው›› ይላል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
በዮሐንስ ራዕይ ተጽፎ እንደምናነበው ሰባቱ ታላላቅ (ሊቃነ)መላእክት በእግዚአብሔር ፊት ይቆማሉ (ይጸልያሉ) (ራዕ. 8÷1)፡፡ በእግዚአብሔር ፊት መቆማቸው የአገልግሎታቸው አንዱ ክፍል ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
#ሥልጣናቸው
••●◉ ✞ ◉●••
ሹመት ኃላፊነት ሲሆን ሥልጣን ኃላፊነታችንን የምንወጣበትኃይል ነው፡፡ ቅዱሳን መላእክት ‹‹አለቅነት›› ወይም‹‹ሥልጣን›› እንዳላቸው መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽአስቀምጧል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
‹‹ደፋሮችና ኩሩዎች ሆነው ሥልጣን ያላቸውን ሲሳደቡ አይንቀጠቀጡም፣ ዳሩ.ግን መላእክት በኃይልና በብርታት ከእነርሱ ይልቅ ምንም ቢበልጡም በጌታ ፊት በእነርሱ ላይ የስድብን ፍርድ አያመጡም›› ይላል (2ኛ ጴጥ. 2÷11)፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
መላእክት የስድብን ፍርድ ቢመልሱ ዛሬ ተሳዳቢ አይኖርም ነበር፡፡ የእነርሱ ሥልጣን ግን ከቁጣ ትዕግስትን፣ ከፍርድ ምህረትን፣ ከግደል ይቅር በልን፣ ከአጥፋ መልስን ያስቀድማል፡፡ ለዚህም ነው ‹‹የስድብን ፍርድ አያመጡም››የተባለው፡፡ ደፋሮቹና ኩሩዎቹ ግን መላእክቱ ፍርድን ሳያመጡባቸው እራሳቸው ላይ ፍርድን ያመጣሉ፡፡ በመሆኑም ቅዱስ ጴጥሮስ በመቀጠል ‹‹በማያውቁት ነገር እየተሳደቡ በጥፋታቸው ይጠፋሉ፣ የአመጻቸውንም ደመወዝ ይቀበላሉ›› ብሏል (ቁ. 12)፡፡
በመላእክት ጸሎት የማይድን አመጽ፣የማይሰበር ኩራት ምንኛ ከባድ ነው?
••●◉ ✞ ◉●••
የቅዱስ ሚካኤል ሥልጣን
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በእስራኤል ፊት ስለላከው መልአኩ ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ መስክሯል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
‹‹በመንገድህ ይጠብቅህ ዘንድ፣ ወደ አዘጋጀሁትም ሥፍራ ያገባህ ዘንድ እነሆ እኔ መልአክን በፊትህ እሰዳለሁ፤ በፊቱ ተጠንቀቁ፣ ቃሉንም አድምጡ ፣ ስሜም በእርሱ ስለሆነ ኀጢአት ብትሰሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት›› (ዘጸ 23÷2ዐ-21)፡፡ ይቅር ማለት ወይም አለማለት የእግዚአብሔር ገንዘብ ሲሆን ጌታ ራሱ ‹‹በፊቱ ተጠንቀቁ፣ ቃሉን አድምጡ፣ ኃጢአት ብትሰሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት›› እያለ ለመልአኩ የሰጠውን ሥልጣን አከበረ፡፡አክባሪው በአከበረው፣ ሿሚ ሥልጣን በሰጠው ይተማመናል፡፡ ለምን? የሚል ቢኖር ግን እግዚአብሔር በሥራው ስህተት የለውምና ይግባኝ አይጠየቅም!
••●◉ ✞ ◉●••
🙏ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን ።
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
🔊🔊🔊ጾመ ነቢያት (የገና ጾም)🔊
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
ኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ጾመ ነቢያት በየዓመቱ ከኅዳር ፲፭ ቀን ጀምሮ እስከ በዓለ ልደት ዋዜማ ድረስ የሚጾም፤ #ከሰባቱ አጽዋማት መካከል አንደኛው ጾም ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️እግዚአብሔር አምላክ ዓለምን ለማዳን ሲል የሰውን ሥጋ ስለ መልበሱ፤ ወደ ግብጽ ስለ መሰደዱ፤ በባሕረ ዮርዳኖስ ስለ መጠመቁ፤ በትምህርቱ ብርሃንነት ጨለማውን ዓለም ስለ ማብራቱ፤ ለሰው ልጆች ድኅነት ልዩ ልዩ መከራን ስለ መቀበሉ፤ ስለ መሰቀሉ፣ ስለ ሞቱ፣ ትንሣኤው፣ ዕርገቱና ዳግም ምጽአቱ በየዘመናቱ የተነሡ ቅዱሳን ነቢያት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው ትንቢት ተናግረዋል፤ ትንቢቱ ደርሶ፣ ተፈጽሞ ለመመልከትም ‹‹አንሥእ ኃይለከ ፈኑ እዴከ፤ ኃይልህን አንሣ፤ እጅህን ላክ›› እያሉ በጾም በጸሎት ተወስነው አምላክ ሰው የሚኾንበትን ጊዜ በቀናት፣ በሳምንታት፣ በወራትና በዓመታት እያሰሉ ሲጠባበቁ ቆይተዋል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ይህ ጾም #የእግዚአብሔርን ሰው መኾን ሲጠባበቁ የኖሩት የነቢያት ትንቢትና ጸሎት በጌታችን መወለድ ፍጻሜ ያገኘበት ወቅት በመኾኑ #ጾመ_ነቢያት (የነቢያት ጾም) እየተባለ ይጠራል፡፡ ለአዳም የተነገረው የድኅት ተስፋ ስለ ተፈጸመበትም #ጾመ_አዳም (የአዳም ጾም) ይባላል፡፡ ስለ #እግዚአብሔር ሰው መኾን በስፋት ትምህርተ ወንጌል የሚሰጥበት ወቅት በመኾኑም #ጾመ_ስብከት (የስብከት ጾም)፤ የጾሙ መጨረሻ (መፍቻ) በዓለ ልደት በመኾኑ ደግሞ #ጾመ_ልደት (የልደት ጾም) በመባል ይታወቃል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️እንደዚሁም ጾመ ሐዋርያት ይባላል፡፡ ቅዱሳን ሐዋርያት በዓለ ትንሣኤን ዐቢይ ጾምን ጾመን እናከብረዋለን፤ በዓለ ልደትንስ ምን አድርገን እናከብረዋለን? በማለት ነቢያት የጾሙትን ከልደተ ክርሰቶስ በፊት ያለውን ጾም ጾመዋልና፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ደቀ መዛሙርቱ ሥጋውን ሊቀብሩ ሲሉም ስለ ተሰወረባቸው የሐዋርያውን ሥጋ ይመልስላቸው ዘንድ ሱባዔ ይዘው፣ በጾም በጸሎት ተወስነው በለመኑት ጊዜ #እግዚአብሔር ልመናቸውን ተቀብሎ በ፫ኛው ቀን መልሶላቸው ሥጋውን (አስከሬኑን) በክብር አሳርፈውታል፡፡ ደቀ መዛሙርቱ የሐዋርያውን ሥጋ ካገኙ በኋላ እስከ ጌታችን ልደት ድረስ ጾመዋል፡፡ ስለዚህም ጾመ ነቢያት #ጾመ_ፊልጶስ እየተባለ ይጠራል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ከዚሁ ዅሉ ጋርም ወልደ አምላክ ክርስቶስን በግብረ መንፈስ ቅዱስ እንደምትፀንሰው እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ካበሠራት በኋላ እመቤታችን ‹‹ሰማይና ምድር የማይወስኑትን አምላክ ፀንሼ ምን ሠርቼ እወልደዋለሁ?›› በማለት ጌታችንን ከመውለዷ አስቀድማ ጾማዋለችና ይህ ጾም ‹‹ጾመ ማርያም›› በመባልም: ይታወቃል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️በአጠቃላይ በዚህ በገና ጾም ነቢያትም ሐዋርያትም ጾመው በረከት አግኝተውበታል፡፡ እኛ ምእመናንም እንደ እነርሱ በረከትን እናገኝ ዘንድ ይህንን ጾም መጾም እንደሚገባን የቤተ ክርስቲያን አባቶች ሥርዐት ሠርተውልናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️በዚህም መሠረት የነቢያት፣ የሐዋርያት፣ የጻድቃንና የሰማዕታት አምላክ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ ከቅዱሳን ነቢያትና ሐዋርያት በረከት እንዲያሳትፈን፤ መንግሥቱንም እንዲያወርሰን ዅላችንም በዚህ በጾመ ነቢያት ወቅት በጾም በጸሎት ተወስነን እግዚአብሔርን ልንማጸነው ይገባል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ምንጭ፡- ፍትሐ ነገሥት ንባቡና ትርጓሜው፣ አንቀጽ ፲፭፡፡
ጾምና ምጽዋት፣ ዲያቆን ቃኘው ወልዴ፤ ገጽ ፵፯ -፶፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊🔊🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
ኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ጾመ ነቢያት በየዓመቱ ከኅዳር ፲፭ ቀን ጀምሮ እስከ በዓለ ልደት ዋዜማ ድረስ የሚጾም፤ #ከሰባቱ አጽዋማት መካከል አንደኛው ጾም ነው፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️እግዚአብሔር አምላክ ዓለምን ለማዳን ሲል የሰውን ሥጋ ስለ መልበሱ፤ ወደ ግብጽ ስለ መሰደዱ፤ በባሕረ ዮርዳኖስ ስለ መጠመቁ፤ በትምህርቱ ብርሃንነት ጨለማውን ዓለም ስለ ማብራቱ፤ ለሰው ልጆች ድኅነት ልዩ ልዩ መከራን ስለ መቀበሉ፤ ስለ መሰቀሉ፣ ስለ ሞቱ፣ ትንሣኤው፣ ዕርገቱና ዳግም ምጽአቱ በየዘመናቱ የተነሡ ቅዱሳን ነቢያት በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው ትንቢት ተናግረዋል፤ ትንቢቱ ደርሶ፣ ተፈጽሞ ለመመልከትም ‹‹አንሥእ ኃይለከ ፈኑ እዴከ፤ ኃይልህን አንሣ፤ እጅህን ላክ›› እያሉ በጾም በጸሎት ተወስነው አምላክ ሰው የሚኾንበትን ጊዜ በቀናት፣ በሳምንታት፣ በወራትና በዓመታት እያሰሉ ሲጠባበቁ ቆይተዋል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ይህ ጾም #የእግዚአብሔርን ሰው መኾን ሲጠባበቁ የኖሩት የነቢያት ትንቢትና ጸሎት በጌታችን መወለድ ፍጻሜ ያገኘበት ወቅት በመኾኑ #ጾመ_ነቢያት (የነቢያት ጾም) እየተባለ ይጠራል፡፡ ለአዳም የተነገረው የድኅት ተስፋ ስለ ተፈጸመበትም #ጾመ_አዳም (የአዳም ጾም) ይባላል፡፡ ስለ #እግዚአብሔር ሰው መኾን በስፋት ትምህርተ ወንጌል የሚሰጥበት ወቅት በመኾኑም #ጾመ_ስብከት (የስብከት ጾም)፤ የጾሙ መጨረሻ (መፍቻ) በዓለ ልደት በመኾኑ ደግሞ #ጾመ_ልደት (የልደት ጾም) በመባል ይታወቃል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️እንደዚሁም ጾመ ሐዋርያት ይባላል፡፡ ቅዱሳን ሐዋርያት በዓለ ትንሣኤን ዐቢይ ጾምን ጾመን እናከብረዋለን፤ በዓለ ልደትንስ ምን አድርገን እናከብረዋለን? በማለት ነቢያት የጾሙትን ከልደተ ክርሰቶስ በፊት ያለውን ጾም ጾመዋልና፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️
በተመሳሳይ መልኩ ይህ ጾም #ጾመ_ፊልጶስ (የፊልጶስ ጾም)›› ተብሎ ይጠራል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ፊልጶስ በአፍራቅያና አውራጃዋ ዅሉ እየተዘዋወረ በጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ወንጌልን በማስተማር፣ ድንቅ ድንቅ ተአምራትን በማድረግ ብዙዎችን ወደ አሚነ #እግዚአብሔር ሲመልስ ቆይቶ ትምህርቱን በማይቀበሉ የአፍራቅያ ሰዎች አማካይነት በሰማዕትነት ዐርፏል፡፡ ••●◉ ✞ ◉●••
✍️ደቀ መዛሙርቱ ሥጋውን ሊቀብሩ ሲሉም ስለ ተሰወረባቸው የሐዋርያውን ሥጋ ይመልስላቸው ዘንድ ሱባዔ ይዘው፣ በጾም በጸሎት ተወስነው በለመኑት ጊዜ #እግዚአብሔር ልመናቸውን ተቀብሎ በ፫ኛው ቀን መልሶላቸው ሥጋውን (አስከሬኑን) በክብር አሳርፈውታል፡፡ ደቀ መዛሙርቱ የሐዋርያውን ሥጋ ካገኙ በኋላ እስከ ጌታችን ልደት ድረስ ጾመዋል፡፡ ስለዚህም ጾመ ነቢያት #ጾመ_ፊልጶስ እየተባለ ይጠራል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ከዚሁ ዅሉ ጋርም ወልደ አምላክ ክርስቶስን በግብረ መንፈስ ቅዱስ እንደምትፀንሰው እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ካበሠራት በኋላ እመቤታችን ‹‹ሰማይና ምድር የማይወስኑትን አምላክ ፀንሼ ምን ሠርቼ እወልደዋለሁ?›› በማለት ጌታችንን ከመውለዷ አስቀድማ ጾማዋለችና ይህ ጾም ‹‹ጾመ ማርያም›› በመባልም: ይታወቃል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️በአጠቃላይ በዚህ በገና ጾም ነቢያትም ሐዋርያትም ጾመው በረከት አግኝተውበታል፡፡ እኛ ምእመናንም እንደ እነርሱ በረከትን እናገኝ ዘንድ ይህንን ጾም መጾም እንደሚገባን የቤተ ክርስቲያን አባቶች ሥርዐት ሠርተውልናል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️በዚህም መሠረት የነቢያት፣ የሐዋርያት፣ የጻድቃንና የሰማዕታት አምላክ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ ከቅዱሳን ነቢያትና ሐዋርያት በረከት እንዲያሳትፈን፤ መንግሥቱንም እንዲያወርሰን ዅላችንም በዚህ በጾመ ነቢያት ወቅት በጾም በጸሎት ተወስነን እግዚአብሔርን ልንማጸነው ይገባል፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
ምንጭ፡- ፍትሐ ነገሥት ንባቡና ትርጓሜው፣ አንቀጽ ፲፭፡፡
ጾምና ምጽዋት፣ ዲያቆን ቃኘው ወልዴ፤ ገጽ ፵፯ -፶፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊🔊🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
#ክርስቲያናዊ_አለባበስ
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
✍️ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፡፡ዘዳ 22÷5
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ስለ አለባበስ መነጋገር ያስፈለገን እውነተኛ ክርስቲያን በአነጋገሩ፣ በአረማመዱ፣ በአመጋገቡ፣ በአለባበሱ፣ ብቻ በሁሉ ነገሩ የተለየ መሆን ስላለበት ነው ይኸውም ሁሉን በአግባብና በሥርዓት ስለማድረግ ነው እህቶቻችን ላይ ማተኮር ያስፈለገው ደግሞ በአብዛኛው በዚህ ረገድ ትችት የሚበዛው እነሱ ላይ ስለሆነ ነው፡፡
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
✍️እነሆ ውድድሩ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረና እየከፋ ነው ለመልካም ነገር መወዳደር ባልከፋ ነገር ግን በከተማችን በተለይም በዋና ዋና መንገዶች ላይ የምናየው የእህቶቻችን አለባበስ አንዷ ከሌላዋ ልቃና በልጣ ለመታየት የሚደረግ ግብግብ እንደሆነ መገመት አያዳግትም፡፡ በእርግጥ እህቶቻችን በዚህ እንደማይስማሙ እናውቃለን አብዛኞቹም ስለተመቸኝና የምወደው አይነት አለባበስ ስለሆነ ነው እንዲህ የምለብሰው ይሉናል ይሁን እንጂ እውነታው ሌላ ይመስላል ምክንያቱም:-
✔️ብርድልብስ ለብሰን እንኳን በማንቋቋመው የብርድ ወቅት ሰውነትን በቅጡ የማይሸፍን ብጣሽ ጨርቅ ጣል አድርጎ መውጣት እንዴት ያለ ምቾት ነው❓
✔️እጅግ አስጨናቂ ሙቀት ባለበት ሰዓት ሰውነት ላይ ተጣብቆ ሌላ ጭንቀት የሚፈጥር አለባበስ እንደምን ብሎ ያስደስታል❓
••●◉ ✞ ◉●••
✍️
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ማንኛዋም ሴት የሰውነቷን ቅርፅ የሚያሳይ ወይም ክፍትፍት ልብስ ለብሳ መሄዷ የሁሉንም ወንዶች ስሜት መፈታተኗ እርግጥ ከመሆኑም በላይ በመንፈሳዊ ህይወት ደካማ የሆኑትን ደግሞ ለኃጢያት አጋልጦ ይሰጣል፡፡ እዚህ ላይ የተሳሳተው በራሱ ደካማነት ነው ብሎ ምክንያት መስጠት አይቻልም እግዚአብሔር የሚጠይቀው በማን ተሰናከለ የሚለውን ጭምር ነውና
••●◉ ✞ ◉●••
✍️በክርስትና ደግሞ ሰውን ማሰናከል እጅግ የከፋ ኃጢያት ነው፡- ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባህር መስጠም ይሻለው ነበር፡፡ማቴ 18÷6
••●◉ ✞ ◉●••
✍️አንዳንድ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ሰራሽ እንጂ ምን ለበስሽ አይለኝም ይላሉ እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል “እንግዳ ልብስ የሚለብሱትንም ሁሉ እቀጣለው፡፡” ትን.ሶፎ 1÷18 እንግዲህ የሴቶቹን እንቀበል ወይስ የእግዚአብሔርን ምርጫው ያንቺው ነው እህቴ መጽሐፍ ግን እንዲህ ይላል፡- “ከስው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል፡፡” የሐዋ 5÷29 በሴቶችና በወንዶች መካከል የአለባበስ ልዩነት ሊኖር ይገባል “ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፡፡” ዘዳ 22÷5
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ታዲያ ቀሚስን የወንድ ሱሪን የሴት ማን አደረገው❓ይህ የሰነፍና ለስህተታቸው ምክንያትን የሚሹ ሴቶች የሚያነሱት ጥያቄ ነው፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የእግዚአብሔርን ቃል አውቀን ልንፈፅመው እንጂ በቃሉ ላይ የምንፍቅና ጥያቄ እናነሳ ዘንድ ተገቢ አይደለም ግን ደግሞ ተፈጥሯችንን ብቻ በማየት ህሊናችን እራሱ ቢናገር ሱሪ የሴት ነውን❓ ቀሚስስ የወንድ ነው እንዴ “ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁምን❓ 1ኛ ቆሮ. 11፡14 “ዳሩ ግን ማንም ሊከራከር ቢፈቅድ እኛ ወይም የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት እንዲህ ያለ ልማድ የለንም፡፡” 1ኛ ቆሮ 11÷16
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለው ስህተት መሆኑን መናገር እንጂ መከራከር አያስፈልግም ክርስትና በምርጫ ነውና፡፡ “በፊትህ እሳትና ውሃን አኑሬአለው ወደ ወደድከው እጅህ ክተት፡፡” ሲራ 15÷15 እዚህ ላይ ግን ቀሚስ ሲባል ከውስጥ ሱሪ የማይሻለውን ብጣሽ ጨርቅ እንዲሁም ቁመቱ ረዥም ሆኖ ከሰውነት ጋር የሚጣበቀውን አይነት አለባበስ ማለት እንዳልሆነ ልብ እንበል፡፡ እህቶቻችን ሆይ ማስተዋልን ትላበሱ ዘንድ እንለምናችኋለን መሰልጠንና መሰይጠንም ትለዩ ዘንድ ይሁን ሰውነትሽ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ነውና ሁሉን በአግባብና በሥርዓት አድርጊለት፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ደግሞም ክርስትና ራስ ወዳድነትን አብዝታ ትጠላለች ምንም ነገር ስናደርግ ስለ ሌላው ሰው ልናስብ ያስፈልገናል እኛስ ሰውን ወደ ዝሙት ሊያመራው ስለሚችል አለባበሳችን እጅግ ተጨነቅን ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ ወንድማችንን ስለማሰናከል ምን አለ “መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም፡፡” 1ኛ ቆሮ 8÷13
••●◉ ✞ ◉●••
✍️
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ለሁላችንም አስተዋይ ልቦና ይስጠን፡፡ አሜን‼️ሁላችን ምግባር ያለው እምነት እንዲኖረን እግዚአብሔር ይርዳን፡፡ አሜን!!! ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቀደመችው እውነተኛይቱ መንገድ‼️ ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር! የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን❗
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊🔊🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
✍️ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፡፡ዘዳ 22÷5
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ስለ አለባበስ መነጋገር ያስፈለገን እውነተኛ ክርስቲያን በአነጋገሩ፣ በአረማመዱ፣ በአመጋገቡ፣ በአለባበሱ፣ ብቻ በሁሉ ነገሩ የተለየ መሆን ስላለበት ነው ይኸውም ሁሉን በአግባብና በሥርዓት ስለማድረግ ነው እህቶቻችን ላይ ማተኮር ያስፈለገው ደግሞ በአብዛኛው በዚህ ረገድ ትችት የሚበዛው እነሱ ላይ ስለሆነ ነው፡፡
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
✍️እነሆ ውድድሩ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረና እየከፋ ነው ለመልካም ነገር መወዳደር ባልከፋ ነገር ግን በከተማችን በተለይም በዋና ዋና መንገዶች ላይ የምናየው የእህቶቻችን አለባበስ አንዷ ከሌላዋ ልቃና በልጣ ለመታየት የሚደረግ ግብግብ እንደሆነ መገመት አያዳግትም፡፡ በእርግጥ እህቶቻችን በዚህ እንደማይስማሙ እናውቃለን አብዛኞቹም ስለተመቸኝና የምወደው አይነት አለባበስ ስለሆነ ነው እንዲህ የምለብሰው ይሉናል ይሁን እንጂ እውነታው ሌላ ይመስላል ምክንያቱም:-
✔️ብርድልብስ ለብሰን እንኳን በማንቋቋመው የብርድ ወቅት ሰውነትን በቅጡ የማይሸፍን ብጣሽ ጨርቅ ጣል አድርጎ መውጣት እንዴት ያለ ምቾት ነው❓
✔️እጅግ አስጨናቂ ሙቀት ባለበት ሰዓት ሰውነት ላይ ተጣብቆ ሌላ ጭንቀት የሚፈጥር አለባበስ እንደምን ብሎ ያስደስታል❓
••●◉ ✞ ◉●••
✍️
ዓላማችን ምንም ይሁን እሱ ላይ የመከራከር ፍላጎት የለንም ነገር ግን አለባበሳችንን እንደ ክርስቲያን እንፈትሸው ዘንድ ይገባልና ይህ ተፃፈ መሰልጠን ወይስ መሰይጠን❓ አብዛኞቹ ሴቶች ይህን ተግባር ስልጣኔ እንጂ ስህተት ነው ብለው አያምኑም፡፡ ለነዚህ ሴቶች ከኃይማኖት ብቻ ሳይሆን ከባህላችን ጭምር ያፈነገጠውን የምዕራባውያን አለባበስ መልበስ ዘመናዊነት ነው፡፡ ላንቺስ❓ መጽሐፍ ቅዱስስ ምን ይላል❓••●◉ ✞ ◉●••
✍️ማንኛዋም ሴት የሰውነቷን ቅርፅ የሚያሳይ ወይም ክፍትፍት ልብስ ለብሳ መሄዷ የሁሉንም ወንዶች ስሜት መፈታተኗ እርግጥ ከመሆኑም በላይ በመንፈሳዊ ህይወት ደካማ የሆኑትን ደግሞ ለኃጢያት አጋልጦ ይሰጣል፡፡ እዚህ ላይ የተሳሳተው በራሱ ደካማነት ነው ብሎ ምክንያት መስጠት አይቻልም እግዚአብሔር የሚጠይቀው በማን ተሰናከለ የሚለውን ጭምር ነውና
••●◉ ✞ ◉●••
✍️በክርስትና ደግሞ ሰውን ማሰናከል እጅግ የከፋ ኃጢያት ነው፡- ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባህር መስጠም ይሻለው ነበር፡፡ማቴ 18÷6
••●◉ ✞ ◉●••
✍️አንዳንድ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ሰራሽ እንጂ ምን ለበስሽ አይለኝም ይላሉ እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል “እንግዳ ልብስ የሚለብሱትንም ሁሉ እቀጣለው፡፡” ትን.ሶፎ 1÷18 እንግዲህ የሴቶቹን እንቀበል ወይስ የእግዚአብሔርን ምርጫው ያንቺው ነው እህቴ መጽሐፍ ግን እንዲህ ይላል፡- “ከስው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል፡፡” የሐዋ 5÷29 በሴቶችና በወንዶች መካከል የአለባበስ ልዩነት ሊኖር ይገባል “ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፡፡” ዘዳ 22÷5
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ታዲያ ቀሚስን የወንድ ሱሪን የሴት ማን አደረገው❓ይህ የሰነፍና ለስህተታቸው ምክንያትን የሚሹ ሴቶች የሚያነሱት ጥያቄ ነው፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የእግዚአብሔርን ቃል አውቀን ልንፈፅመው እንጂ በቃሉ ላይ የምንፍቅና ጥያቄ እናነሳ ዘንድ ተገቢ አይደለም ግን ደግሞ ተፈጥሯችንን ብቻ በማየት ህሊናችን እራሱ ቢናገር ሱሪ የሴት ነውን❓ ቀሚስስ የወንድ ነው እንዴ “ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁምን❓ 1ኛ ቆሮ. 11፡14 “ዳሩ ግን ማንም ሊከራከር ቢፈቅድ እኛ ወይም የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት እንዲህ ያለ ልማድ የለንም፡፡” 1ኛ ቆሮ 11÷16
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለው ስህተት መሆኑን መናገር እንጂ መከራከር አያስፈልግም ክርስትና በምርጫ ነውና፡፡ “በፊትህ እሳትና ውሃን አኑሬአለው ወደ ወደድከው እጅህ ክተት፡፡” ሲራ 15÷15 እዚህ ላይ ግን ቀሚስ ሲባል ከውስጥ ሱሪ የማይሻለውን ብጣሽ ጨርቅ እንዲሁም ቁመቱ ረዥም ሆኖ ከሰውነት ጋር የሚጣበቀውን አይነት አለባበስ ማለት እንዳልሆነ ልብ እንበል፡፡ እህቶቻችን ሆይ ማስተዋልን ትላበሱ ዘንድ እንለምናችኋለን መሰልጠንና መሰይጠንም ትለዩ ዘንድ ይሁን ሰውነትሽ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ነውና ሁሉን በአግባብና በሥርዓት አድርጊለት፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
✍️ደግሞም ክርስትና ራስ ወዳድነትን አብዝታ ትጠላለች ምንም ነገር ስናደርግ ስለ ሌላው ሰው ልናስብ ያስፈልገናል እኛስ ሰውን ወደ ዝሙት ሊያመራው ስለሚችል አለባበሳችን እጅግ ተጨነቅን ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ ወንድማችንን ስለማሰናከል ምን አለ “መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም፡፡” 1ኛ ቆሮ 8÷13
••●◉ ✞ ◉●••
✍️
እንግዲህ ክርስትና እዚህ ድረስ ነው ስለራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለ ወንድሞችና እህቶቻችን የምናስብባት ለእነሱም መሰናከያ እንዳንሆን እየተጠነቀቅን ሁሉን በአግባብና በሥርዓት የምናደርግባት፤ እምነታችንን በምግባር የምንገልጽባት ናት፡፡ “በእውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ነብር ዝንጉርጉርነቱን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን፡፡ ትን ኤር 13÷27 እህቴ ሆይ አንቺም ኤርሚያስ እንዳለው ኢትዮጵያዊነትሽን ጠብቂ የምዕራባውያን በዓል ከሆነው አለባበስም ሆነ የምንዝር ጌጥ ራስሽን አርቀሽ በሚያኮራው ኢትየጵያዊ ባህላችን ትዋቢ ዘንድ እግዚአብሔር ይርዳሽ ፡፡••●◉ ✞ ◉●••
✍️ለሁላችንም አስተዋይ ልቦና ይስጠን፡፡ አሜን‼️ሁላችን ምግባር ያለው እምነት እንዲኖረን እግዚአብሔር ይርዳን፡፡ አሜን!!! ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቀደመችው እውነተኛይቱ መንገድ‼️ ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር! የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን❗
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊🔊🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
👉ኦርቶዶክሶች ስትፀልዩ አባታችን ሆይ ካላቹ በኋላ እመቤታችን ብላቹ እምትፀልዩት ፀሎት ፍፁም ከመፅሐፍ ቅዱስ ውጪ ነው ስለዚህ መፀለይ የለበትም ለሚሉን ሁሉ፡፡
••●◉ ✞ ◉●••
🙏እንግዲህ እኛም ተዋህዶ እንዳስተማረችን የተወደደች እናታችንን እንዲህ እያልን ከቃሉ ሳንወጣ በፀሎታችን እንጠራታለን እንዲህም እንላለን
••●◉ ✞ ◉●••
✍እመቤታችን ንፅህት ቅድስት ድንግል ማቴ1÷23
••●◉ ✞ ◉●••
✍#ማሪያም_ሆይ 2ቆሮ 11÷2
••●◉ ✞ ◉●••
✍#
••●◉ ✞ ◉●••
✍#በሀሳብሽ_ድንግል_ነሽ 2ቆሮ 11÷2
••●◉ ✞ ◉●••
✍በስጋሽም ድንግል ነሽ ማቴ1፥23፣ህዝ 44፥2
••●◉ ✞ ◉●••
✍ያሸናፊ የልዑል እግዚአብሔር እናት ሆይ ሉቃ1፥35
••●◉ ✞ ◉●••
✍ሰላምታ ላንች ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንች የተባረክሽ ነሽ ሉቃ 1፥28፣ሉቃ 1፥32
••●◉ ✞ ◉●••
✍የማህፀንሽ ፍሬ
የተባረከ ነው ሉቃ 1፥32
••●◉ ✞ ◉●••
✍ፀጋን የተመላሽ ቅድስት ሆይ ደስ ይበልሽ ልኡል እግዚአብሄር ካንች ጋር ነውና ሉቃ1፥28-30
••●◉ ✞ ◉●••
✍#ከተወደደው_ከልጅሽ_ከጌታችን_ከመዳህኒታችን_ከኢየሱስ_ክርስቶስ_ዘንድ_ይቅርታና_ምህረትን_ለምኝልን።1ኛ ቆሮ 5፥20
••●◉ ✞ ◉●••
✍በፅድቅ ስራ የኖሩት ይለምኑ ዘንድ ተሰጥቷቸዋልና ሃጢአታችንም ያስተሰርይ ዘንድ ለዘላለሙ አሜን።
••●◉ ✞ ◉●••
👉
••●◉ ✞ ◉●••
🙏ነገር ግን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ተዋህዶን ሊተቹ የሚነሱትን
እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቸው፡🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
••●◉ ✞ ◉●••
🙏እንግዲህ እኛም ተዋህዶ እንዳስተማረችን የተወደደች እናታችንን እንዲህ እያልን ከቃሉ ሳንወጣ በፀሎታችን እንጠራታለን እንዲህም እንላለን
••●◉ ✞ ◉●••
✍እመቤታችን ንፅህት ቅድስት ድንግል ማቴ1÷23
••●◉ ✞ ◉●••
✍#ማሪያም_ሆይ 2ቆሮ 11÷2
••●◉ ✞ ◉●••
✍#
በመልአኩ_በቅዱስ_ገብርኤል_ሰላምታ_ሰላም_እንልሻለን።ሉቃ 1፥28 ••●◉ ✞ ◉●••
✍#በሀሳብሽ_ድንግል_ነሽ 2ቆሮ 11÷2
••●◉ ✞ ◉●••
✍በስጋሽም ድንግል ነሽ ማቴ1፥23፣ህዝ 44፥2
••●◉ ✞ ◉●••
✍ያሸናፊ የልዑል እግዚአብሔር እናት ሆይ ሉቃ1፥35
••●◉ ✞ ◉●••
✍ሰላምታ ላንች ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንች የተባረክሽ ነሽ ሉቃ 1፥28፣ሉቃ 1፥32
••●◉ ✞ ◉●••
✍የማህፀንሽ ፍሬ
የተባረከ ነው ሉቃ 1፥32
••●◉ ✞ ◉●••
✍ፀጋን የተመላሽ ቅድስት ሆይ ደስ ይበልሽ ልኡል እግዚአብሄር ካንች ጋር ነውና ሉቃ1፥28-30
••●◉ ✞ ◉●••
✍#ከተወደደው_ከልጅሽ_ከጌታችን_ከመዳህኒታችን_ከኢየሱስ_ክርስቶስ_ዘንድ_ይቅርታና_ምህረትን_ለምኝልን።1ኛ ቆሮ 5፥20
••●◉ ✞ ◉●••
✍በፅድቅ ስራ የኖሩት ይለምኑ ዘንድ ተሰጥቷቸዋልና ሃጢአታችንም ያስተሰርይ ዘንድ ለዘላለሙ አሜን።
••●◉ ✞ ◉●••
👉
እኛም ይህን ከመፀለይ ቸል ብለን የእናታችንን ውለታ አንረሳም‼️••●◉ ✞ ◉●••
🙏ነገር ግን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ተዋህዶን ሊተቹ የሚነሱትን
እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቸው፡🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
✍አንድ ሰው መጥቶ እናንተ የምትለብሱትን አንዲት ቁራጭ ልብስ እንኳ ሳይሰጣችሁና ሰውነታችሁ በብርድና በዋዕየ ፀሐይ እየተቆራመደ ሳለ ቤታችሁን በወርቅና በተንቆጠቆጠ የመጋረጃ ዓይነት ቢያስጌጥላችሁ ምን ጥቅም አለው❓
••●◉ ✞ ◉●••
✍እኛስ ነፍሳችን ዕራቁቷን ሳለች ሥጋችንን ወርቅ ብናለብሰው በወርቅ ብናስተኛው ምን ትርጉም አለው❓ነፍሳችን በመሬት ላይ እየተንፏቀቀች ሳለ ሥጋችን በከበሩ ሠረገላዎችና የተለያዩ ማጓጓዣዎች ብትንፈላሰስ ምን ጥቅም አለው❓
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉ልጆቼ 🙏
✍#እውነተኛውን_ልብስ_ልበሱ_ብዬ_እመክራችኋለሁ_እዚህ_የሚቀረውን_ሳይኾን_ዘለዓማዊውን_ልብስ_ልበሱ_የሰርጉን_ልብስ_ልበሱ_።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✍እስኪ በየገዳማቱ ሒዱና ይህን ከቅዱሳን አበው ወእማት ተማሩ። እነዚህ ቅዱሳን በእልፍ ወትእልፊት ዕንቁ የተሽቆጠቆጠ ልብስ ብትሰጥዋቸው አይቀበሏችሁም። ለምን❓ እነርሱ ጋር ያለው ልብስ እናንተ ይዛችሁት ከሔዳችሁት ይልቅ በእጅጉ እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ❗️ይኸውም የነፍሳቸው ልብስ ማለቴ ነው።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✍ለእነርሱ ይዛችሁት የሔዳችሁት ልብስ ለአንድ ምድራዊ ንጉሥ ብትሰጡት እጅግ ያመሰግናችኋል። እነርሱ ግን ከዚህ ንጉሥ በላይ በከበረ ልብሱ ያጌጡ ናቸውና አይቀበሏችሁም።
••●◉ ✞ ◉●••
✍ወርቃቸውን ወደሚያስቀምጡበት መዝገብ (ልቡናቸው) ገብታችሁ ስታዩ'ማ ራሳችሁን ስታችሁ ትወድቃላችሁ ። የሀብታቸውን (ምግባር ትሩፋታቸውን) ብዛት የወርቃቸውን ንጻት እንዲህ ነው ተብሎ የሚነገር አይደለም ። እናንተም ከእነርሱ ተማሩና እውነተኛውን ልብስ ለመልበስ ተሽቀዳደሙ ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
ሰማዕትነት አያምልጣችሁ መጽሐፍ
══════◄✣••✥••✣►══════
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት_ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
••●◉ ✞ ◉●••
✍እኛስ ነፍሳችን ዕራቁቷን ሳለች ሥጋችንን ወርቅ ብናለብሰው በወርቅ ብናስተኛው ምን ትርጉም አለው❓ነፍሳችን በመሬት ላይ እየተንፏቀቀች ሳለ ሥጋችን በከበሩ ሠረገላዎችና የተለያዩ ማጓጓዣዎች ብትንፈላሰስ ምን ጥቅም አለው❓
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉ልጆቼ 🙏
✍#እውነተኛውን_ልብስ_ልበሱ_ብዬ_እመክራችኋለሁ_እዚህ_የሚቀረውን_ሳይኾን_ዘለዓማዊውን_ልብስ_ልበሱ_የሰርጉን_ልብስ_ልበሱ_።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✍እስኪ በየገዳማቱ ሒዱና ይህን ከቅዱሳን አበው ወእማት ተማሩ። እነዚህ ቅዱሳን በእልፍ ወትእልፊት ዕንቁ የተሽቆጠቆጠ ልብስ ብትሰጥዋቸው አይቀበሏችሁም። ለምን❓ እነርሱ ጋር ያለው ልብስ እናንተ ይዛችሁት ከሔዳችሁት ይልቅ በእጅጉ እንደሚበልጥ ስለሚያውቁ❗️ይኸውም የነፍሳቸው ልብስ ማለቴ ነው።
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
✍ለእነርሱ ይዛችሁት የሔዳችሁት ልብስ ለአንድ ምድራዊ ንጉሥ ብትሰጡት እጅግ ያመሰግናችኋል። እነርሱ ግን ከዚህ ንጉሥ በላይ በከበረ ልብሱ ያጌጡ ናቸውና አይቀበሏችሁም።
••●◉ ✞ ◉●••
✍ወርቃቸውን ወደሚያስቀምጡበት መዝገብ (ልቡናቸው) ገብታችሁ ስታዩ'ማ ራሳችሁን ስታችሁ ትወድቃላችሁ ። የሀብታቸውን (ምግባር ትሩፋታቸውን) ብዛት የወርቃቸውን ንጻት እንዲህ ነው ተብሎ የሚነገር አይደለም ። እናንተም ከእነርሱ ተማሩና እውነተኛውን ልብስ ለመልበስ ተሽቀዳደሙ ።
══════◄✣••✥••✣►══════
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
ሰማዕትነት አያምልጣችሁ መጽሐፍ
══════◄✣••✥••✣►══════
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት_ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪️
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪️
💒💒💒💒💒💒💒⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️
🙏ተወዳጆች ሆይ በተዘረዘሩት ማስፈንጠሪያ መሰረት ለጥያቄዎ መልስ ያግኙ🙏
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ስለ_መድኀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_አምላክነት
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/399
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ሰው_ከመጠመቁ_በፊት_ሀይማኖቱ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/348
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ክብረ_መላዕክት_በመፅሐፍ_ቅዱስ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/345
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#የእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_አማላጅነት_በመፅሐፍ_ቅዱስ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/217
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ስለ_ገድላት_በመፅሐፍ_ቅዱስ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/206
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#መድህን_አለም_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ፈራጅ_ወይስ_አማላጅ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/194
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#የበኩር_ልጇን_እስክትወልድ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/132
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ሌሎች_ልጆች_አሏት_ለሚሉ
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/464
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ንፅህት_አመ_ብርሀን_እጮኛ_ነበራት_ለሚሉ
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/464
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ስለ_አጋዐዝት_አለም_ቅድስት_ስላሴ
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/423
••●◉ ✞ ◉●••
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት_ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
✍መጠየቅ ከፈለጉ✍
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ስለ_መድኀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_አምላክነት
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/399
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ሰው_ከመጠመቁ_በፊት_ሀይማኖቱ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/348
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ክብረ_መላዕክት_በመፅሐፍ_ቅዱስ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/345
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#የእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_አማላጅነት_በመፅሐፍ_ቅዱስ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/217
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ስለ_ገድላት_በመፅሐፍ_ቅዱስ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/206
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#መድህን_አለም_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ፈራጅ_ወይስ_አማላጅ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/194
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#የበኩር_ልጇን_እስክትወልድ ❓
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/132
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ሌሎች_ልጆች_አሏት_ለሚሉ
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/464
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ንፅህት_አመ_ብርሀን_እጮኛ_ነበራት_ለሚሉ
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/464
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
👉#ስለ_አጋዐዝት_አለም_ቅድስት_ስላሴ
••●◉ ✞ ◉●••
https://www.tg-me.com/Geb19/423
••●◉ ✞ ◉●••
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏ወስብሐት_ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
✍መጠየቅ ከፈለጉ✍
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👍1
Forwarded from Deleted Account
Selam lenant yehun ye Dengel mariyam lejoch
And teyake nbergn 18/20edeme lay yale sew lemkureb mn maderg new yalbt yemitbekbts
And teyake nbergn 18/20edeme lay yale sew lemkureb mn maderg new yalbt yemitbekbts
✍ተወዳጆቸ በመጀመሪያ የቃሉን ትርጉም ተንትኖ ማየት ያስፈልጋል።
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
🗣
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣ይህም ምስጢር የሌሎች ምስጢራተ ቤተክርስቲያን መክብባቸውና መፈጸሚያቸው ነው፡፡ የሰው ልጆች ድኅነትን (የዘላለም ሕይወትን) የምናገኝበት፣ በክርስቶስ ቤዛነት ያገኘነውን ነፃነት በሥጋዊ ድካም በኃጢአት ስናሳድፈው ደግሞ ለዘለዓለም ሕያው ከሆነ መስዋዕት በመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እየተካፈልን፣ በድቅድቅ ጨለማ የተመሰለ ኃጢአትን ድል አድርገን ለሰርጉ ቤት ለመንግስተ ሰማያት የተገባን የምንሆንበት ምሥጢር ነው፡፡
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
ከምስጢረ ቁርባን ለመሳተፍ ምን ዝግጅት ያስፈልጋል❓ ተበሎ ለተጠየቀው
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🙏እንኳንስ ሥጋ ወደሙን የሚቀበል ክርስቲያን ይቅርና ወደ አንድ ምድራዊ ንጉሥ (ባለ ጸጋ) ግጨብዣ የተጠራ ሰው አቅሙ የፈቀደለትን ያህል ተዘጋጅቶ ነው የሚሄደው፡፡ ለሰማያዊው ንጉሥ ለኢየሱስ ክርስቶስ ግብዣማ አብልጠን ልንዘጋጅ ይገባል፡፡
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
📖ንጉሥ የተቀመጡትን ለማየት በገባ ጊዜ በዚያ የሰርግ ልብስ ያልለበሰ ሰው አየና ወዳጄ ሆይ የሰርግ ልብስ ሳትለብስ እንዴት ወደዚህ ገባህ አለው፤ እርሱም ዝም አለ።ማቴ 21÷16 ይለናልና እኛም ጥያቄው ምላሽ እንዳናጣ ልንዘጋጅ ያስፈልጋል፡፡
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣ስንዘጋጅም ወደ ልባችን የኃጢአት ሐሳብ እንዳያስገቡ አካለዊ ስሜቶቻችንን ሁሉ መግዛት፣ አካልን መታጠብና አቅም የፈቀደውን ንጹሕና ጽዱ (ነጭ) ልብስ መልበስ (ራዕ 6÷11)፣ ቁርባን በሚቀበሉበት ዋዜማ ቀለል ያለ ምግብ መመገብና ለ18 ሰዓታት ከምግበ ሥጋ መከልከል፣ በትዳር ለሚኖሩ ከቁርባን በፊት ለ3 ቀናት ከቁርባን በኋላ ለ2 ቀናት ከሩካቤ መከልከል፣ ለወንዶች ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ለሴቶች ደግሞ የወር አበባ (ወይም በማንኛውም ምክንያት የሚደማ/የሚፈስ፣ ቁስል) ያላገኛቸው፣ ሴቶች ወንድ ቢወልዱ 40 ቀን ሴት ቢወልዱ ደግሞ 80ቀን የሞላቸው፣ በሚቆርቡበት ዕለት ቅዳሴ ሲጀመር ጀምሮ ተገኝቶ ማስቀድስ ናቸው፡፡
••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••
#ሜላት_ተሰፍዬ ማድረግ የሚገቡን በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች ሲሆኑ አሟልተን መቁረብና አማናዊት ወደ ሆነችው የጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መንግስት እንድንገባ የዕርሱ መልካም ፍቃድ ይሁን❗️
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏#ወስብሐት_ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
🗣
ምስጢረ ቁርባን ከአምስቱ አዕማደ ምስጢራት አንዱ ነው፡፡ ሃይማኖታቸው የቀናና እውነተኛ የሃይማኖትን መንገድ ያቀኑ ቀደምት አበው (ሠለስቱ ምዕት) ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን እንተ ላዕለ ኩሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት (ከሁሉ በላይ በምትሆን የሐዋርያት ጉባዔ በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እናምናለን)” ብለው የሃይማኖትን ድንጋጌ ያስቀመጡት በቅድስት ቤተክርስቲያን ምስጢረ ምስጢራት (የምሥጢራት ሁሉ ማጽኛ ማኅተም) የተባለው ምስጢረ ቁርባን ስለሚፈጸምባት ነው፡፡✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣ይህም ምስጢር የሌሎች ምስጢራተ ቤተክርስቲያን መክብባቸውና መፈጸሚያቸው ነው፡፡ የሰው ልጆች ድኅነትን (የዘላለም ሕይወትን) የምናገኝበት፣ በክርስቶስ ቤዛነት ያገኘነውን ነፃነት በሥጋዊ ድካም በኃጢአት ስናሳድፈው ደግሞ ለዘለዓለም ሕያው ከሆነ መስዋዕት በመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እየተካፈልን፣ በድቅድቅ ጨለማ የተመሰለ ኃጢአትን ድል አድርገን ለሰርጉ ቤት ለመንግስተ ሰማያት የተገባን የምንሆንበት ምሥጢር ነው፡፡
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
ከምስጢረ ቁርባን ለመሳተፍ ምን ዝግጅት ያስፈልጋል❓ ተበሎ ለተጠየቀው
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🙏እንኳንስ ሥጋ ወደሙን የሚቀበል ክርስቲያን ይቅርና ወደ አንድ ምድራዊ ንጉሥ (ባለ ጸጋ) ግጨብዣ የተጠራ ሰው አቅሙ የፈቀደለትን ያህል ተዘጋጅቶ ነው የሚሄደው፡፡ ለሰማያዊው ንጉሥ ለኢየሱስ ክርስቶስ ግብዣማ አብልጠን ልንዘጋጅ ይገባል፡፡
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
📖ንጉሥ የተቀመጡትን ለማየት በገባ ጊዜ በዚያ የሰርግ ልብስ ያልለበሰ ሰው አየና ወዳጄ ሆይ የሰርግ ልብስ ሳትለብስ እንዴት ወደዚህ ገባህ አለው፤ እርሱም ዝም አለ።ማቴ 21÷16 ይለናልና እኛም ጥያቄው ምላሽ እንዳናጣ ልንዘጋጅ ያስፈልጋል፡፡
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣ስንዘጋጅም ወደ ልባችን የኃጢአት ሐሳብ እንዳያስገቡ አካለዊ ስሜቶቻችንን ሁሉ መግዛት፣ አካልን መታጠብና አቅም የፈቀደውን ንጹሕና ጽዱ (ነጭ) ልብስ መልበስ (ራዕ 6÷11)፣ ቁርባን በሚቀበሉበት ዋዜማ ቀለል ያለ ምግብ መመገብና ለ18 ሰዓታት ከምግበ ሥጋ መከልከል፣ በትዳር ለሚኖሩ ከቁርባን በፊት ለ3 ቀናት ከቁርባን በኋላ ለ2 ቀናት ከሩካቤ መከልከል፣ ለወንዶች ህልመ ሌሊት (ዝንየት) ለሴቶች ደግሞ የወር አበባ (ወይም በማንኛውም ምክንያት የሚደማ/የሚፈስ፣ ቁስል) ያላገኛቸው፣ ሴቶች ወንድ ቢወልዱ 40 ቀን ሴት ቢወልዱ ደግሞ 80ቀን የሞላቸው፣ በሚቆርቡበት ዕለት ቅዳሴ ሲጀመር ጀምሮ ተገኝቶ ማስቀድስ ናቸው፡፡
••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••
#ሜላት_ተሰፍዬ ማድረግ የሚገቡን በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች ሲሆኑ አሟልተን መቁረብና አማናዊት ወደ ሆነችው የጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መንግስት እንድንገባ የዕርሱ መልካም ፍቃድ ይሁን❗️
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ ። ለዘላለሙ አሜን 🙏🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏#ወስብሐት_ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
