የአውሮፓ ኢኮኖሚ ውድቀት፡ በራስ ላይ የተጫነ አደጋ
አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን እና ፈረንሳይ የበጀት ጉድለት፣ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ እና የኢንዱስትሪ ውድቀት በመጋፈጥ የኪሳራ አዘቅት ላይ ይገኛሉ። ይህ በአብዛኛው የተከሰተው በሩሲያ ላይ በተጣሉ ማዕቀቦችን ጨምሮ በአጭር እይታ ፖሊሲዎች ምክንያት ነው።
አሃዞች እራሳቸውን ይናገራሉ።
አሜሪካ
🟠 የብሔራዊ ዕዳ፡ 36.22 ትሪሊዮን ዶላር አካባቢ
🟠 የፌዴራል በጀት ጉድለት፡ 1.9 ትሪሊዮን ዶላር (የኮንግረሱ የበጀት ቢሮ)
🟠 የኢኮኖሚ ዕድገት፡ በ2024 አራተኛ ሩብ ዓመት 2.3%
🟠 የኢኮኖሚ ውድቀት አደጋ፡ እስከ ህዳር 2025 ድረስ 29.4% ዕድል (የኒውዮርክ ፌዴራል ሪዘርቭ)
እንግሊዝ
🟠 የብሔራዊ ዕዳ፡ 2.91 ትሪሊዮን ዶላር አካባቢ
🟠 የዕዳ እና የሀገር ውስጥ ምርት ጥምርታ፡ በ2025 ወደ 104% ከፍ ሊል ይችላል
🟠 የኢኮኖሚ ዕድገት፡ በ2024 ዜሮ ዕድገት፣ በ2025 0.75% ዕድገት (የእንግሊዝ ባንክ)
ጀርመን
🟠 የመንግስት ዕዳ፡ 2.59 ትሪሊዮን ዶላር አካባቢ
🟠 የኢኮኖሚ አዝማሚያ፡ በ2024 የኢኮኖሚ ውድቀት፣ በ2025 መቀዛቀዝ (የኪኤል ተቋም)
🟠 የኢንዱስትሪ ምርት፡ በ2024 4.5% ቅናሽ
🟠 የማገገሚያ ትንበያዎች፡ ለ2025 ዜሮ ዕድገት (የጀርመን ኢንዱስትሪዎች ፌዴሬሽን)
ፈረንሳይ
🟠 የመንግስት ዕዳ፡ 3.43 ትሪሊዮን ዶላር (2024 ሶስተኛ ሩብ ዓመት)፣ ከሀገር ውስጥ ምርት 113.7%
🟠 የዕዳ ትንበያዎች፡ እስከ 2026 ድረስ ከሀገር ውስጥ ምርት 117% ሊደርስ ይችላል
🟠 የኢኮኖሚ መቀነስ፡ በ2024 አራተኛ ሩብ ዓመት -0.1%
ጣሊያን
🟠 የመንግስት ዕዳ፡ እስከ ህዳር 2024 ድረስ 3.12 ትሪሊዮን ዶላር
🟠 የኢኮኖሚ ዕድገት፡ በ2024 አራተኛ ሩብ ዓመት ዜሮ ዕድገት፣ በ2025 0.8% ዕድገት
🟠 የኢንዱስትሪ ምርት፡ በታህሳስ 2024 3.1% ቀንሷል
Sputnik
አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን እና ፈረንሳይ የበጀት ጉድለት፣ የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ እና የኢንዱስትሪ ውድቀት በመጋፈጥ የኪሳራ አዘቅት ላይ ይገኛሉ። ይህ በአብዛኛው የተከሰተው በሩሲያ ላይ በተጣሉ ማዕቀቦችን ጨምሮ በአጭር እይታ ፖሊሲዎች ምክንያት ነው።
አሃዞች እራሳቸውን ይናገራሉ።
አሜሪካ
🟠 የብሔራዊ ዕዳ፡ 36.22 ትሪሊዮን ዶላር አካባቢ
🟠 የፌዴራል በጀት ጉድለት፡ 1.9 ትሪሊዮን ዶላር (የኮንግረሱ የበጀት ቢሮ)
🟠 የኢኮኖሚ ዕድገት፡ በ2024 አራተኛ ሩብ ዓመት 2.3%
🟠 የኢኮኖሚ ውድቀት አደጋ፡ እስከ ህዳር 2025 ድረስ 29.4% ዕድል (የኒውዮርክ ፌዴራል ሪዘርቭ)
እንግሊዝ
🟠 የብሔራዊ ዕዳ፡ 2.91 ትሪሊዮን ዶላር አካባቢ
🟠 የዕዳ እና የሀገር ውስጥ ምርት ጥምርታ፡ በ2025 ወደ 104% ከፍ ሊል ይችላል
🟠 የኢኮኖሚ ዕድገት፡ በ2024 ዜሮ ዕድገት፣ በ2025 0.75% ዕድገት (የእንግሊዝ ባንክ)
ጀርመን
🟠 የመንግስት ዕዳ፡ 2.59 ትሪሊዮን ዶላር አካባቢ
🟠 የኢኮኖሚ አዝማሚያ፡ በ2024 የኢኮኖሚ ውድቀት፣ በ2025 መቀዛቀዝ (የኪኤል ተቋም)
🟠 የኢንዱስትሪ ምርት፡ በ2024 4.5% ቅናሽ
🟠 የማገገሚያ ትንበያዎች፡ ለ2025 ዜሮ ዕድገት (የጀርመን ኢንዱስትሪዎች ፌዴሬሽን)
ፈረንሳይ
🟠 የመንግስት ዕዳ፡ 3.43 ትሪሊዮን ዶላር (2024 ሶስተኛ ሩብ ዓመት)፣ ከሀገር ውስጥ ምርት 113.7%
🟠 የዕዳ ትንበያዎች፡ እስከ 2026 ድረስ ከሀገር ውስጥ ምርት 117% ሊደርስ ይችላል
🟠 የኢኮኖሚ መቀነስ፡ በ2024 አራተኛ ሩብ ዓመት -0.1%
ጣሊያን
🟠 የመንግስት ዕዳ፡ እስከ ህዳር 2024 ድረስ 3.12 ትሪሊዮን ዶላር
🟠 የኢኮኖሚ ዕድገት፡ በ2024 አራተኛ ሩብ ዓመት ዜሮ ዕድገት፣ በ2025 0.8% ዕድገት
🟠 የኢንዱስትሪ ምርት፡ በታህሳስ 2024 3.1% ቀንሷል
Sputnik
የአስመራው ጥምረት ከፈረሰ በኋላ ግብፅ እና ኤርትራ ወሳኙን ውይይት አካሄዱ!
የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ባድር አብደላቲ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በአስመራ ተገናኝተው በሶማሊያ፣ በሱዳን፣ በሊቢያ እና በቀይ ባህር ያለውን ሁኔታ ጨምሮ በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል።
ስብሰባው ቀደም ሲል የአስመራው ጥምረት አካል የነበረችው ሶማሊያ ሳትገኝ የተካሄደ ሲሆን፣ ሶማሊያ ከአሁን በኋላ አቋሟን በመቀየር ከኢትዮጵያ ጋር መቀራረብን መርጣለች።
የሶማሊያ አዲስ አሰላለፍ በክልሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣ ሲሆን፣ ግብፅ እና ኤርትራ ስትራቴጂካዊ ቅንጅታቸውን እንደገና እንዲያጤኑ አስገድዷቸዋል።
የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ባድር አብደላቲ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በአስመራ ተገናኝተው በሶማሊያ፣ በሱዳን፣ በሊቢያ እና በቀይ ባህር ያለውን ሁኔታ ጨምሮ በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል።
ስብሰባው ቀደም ሲል የአስመራው ጥምረት አካል የነበረችው ሶማሊያ ሳትገኝ የተካሄደ ሲሆን፣ ሶማሊያ ከአሁን በኋላ አቋሟን በመቀየር ከኢትዮጵያ ጋር መቀራረብን መርጣለች።
የሶማሊያ አዲስ አሰላለፍ በክልሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣ ሲሆን፣ ግብፅ እና ኤርትራ ስትራቴጂካዊ ቅንጅታቸውን እንደገና እንዲያጤኑ አስገድዷቸዋል።
👍1
Due to Ilhan Omar's malign influence on the weak Biden-Harris administration, Somalian regime has been receiving $1.2 billion annually from U.S. taxpayers.
Trump should investigate this funding and demand that Somalian regime reimburse the money it fraudulently obtained through Omar's sway over the Biden administration.
Source : inside Africa
Trump should investigate this funding and demand that Somalian regime reimburse the money it fraudulently obtained through Omar's sway over the Biden administration.
Source : inside Africa
ደም መፍሰስ የሚያስከትለው አዲሱ ወረርሽኝ አሁንም መነሻው አልተለየም
****
በኮንጎ ኪንሻሣ ምንነቱ በውል ያልተለየው ሰውነት ደም መፍሰስ አስከታይ ወረርሽኝ አሁንም ድረስ መነሻ ምክንያት አልተለየም ተባለ፡፡
ወረርሽኙ በአገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ ክፍል 5 መንደሮች ከ60 ያላነሱ ሰዎችን እንደገደለ አሶሼትድ ፕሬስን ዋቢ አርጎ ሸገር ኤፍኤም ዘግቧል፡፡
የአለም የጤና ድርጅት የአፍሪካ ቅርንጫፍ ወረርሽኙ በውሃ መበከል ምክንያት የመጣ ሳይሆን አይቀርም ማለቱ ተሰምቷል ያለው ዘገባው ይሄም ገና ከመላ ምት ያልዘለለ ነው መባሉን ጠቁሟል፡፡
ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች በበሽታው ተይዘው እንደሚገኙ የተገለጸወው ይሄው ያልታወቀ ወረርሽኝ ከሰውነት ደም መፍሰስ አስከታይነቱ በተጨማሪ ከፍተኛ ትኩሳት ፣ የራስ ምታት የጡንቻ መዛል እና የመሳሰሉ ምልክቶችን ያሳያል ተብሏል፡፡
ከኢቦላ እና ማርበርግ ጋር ተመሳሳይ ምልክቶችን ያሳያል ይሁንና ኢቦላም ማርበርግም እንዳልሆነ እየተነገረም ነው ተብሏል፡፡
****
በኮንጎ ኪንሻሣ ምንነቱ በውል ያልተለየው ሰውነት ደም መፍሰስ አስከታይ ወረርሽኝ አሁንም ድረስ መነሻ ምክንያት አልተለየም ተባለ፡፡
ወረርሽኙ በአገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ ክፍል 5 መንደሮች ከ60 ያላነሱ ሰዎችን እንደገደለ አሶሼትድ ፕሬስን ዋቢ አርጎ ሸገር ኤፍኤም ዘግቧል፡፡
የአለም የጤና ድርጅት የአፍሪካ ቅርንጫፍ ወረርሽኙ በውሃ መበከል ምክንያት የመጣ ሳይሆን አይቀርም ማለቱ ተሰምቷል ያለው ዘገባው ይሄም ገና ከመላ ምት ያልዘለለ ነው መባሉን ጠቁሟል፡፡
ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች በበሽታው ተይዘው እንደሚገኙ የተገለጸወው ይሄው ያልታወቀ ወረርሽኝ ከሰውነት ደም መፍሰስ አስከታይነቱ በተጨማሪ ከፍተኛ ትኩሳት ፣ የራስ ምታት የጡንቻ መዛል እና የመሳሰሉ ምልክቶችን ያሳያል ተብሏል፡፡
ከኢቦላ እና ማርበርግ ጋር ተመሳሳይ ምልክቶችን ያሳያል ይሁንና ኢቦላም ማርበርግም እንዳልሆነ እየተነገረም ነው ተብሏል፡፡
ግብፅ ኢትዮጵያ የባህር ሃይል እንድታቋቁም አልፈቅድም አለች
ወደብ አልባ የሆነችው ኢትዮጵያ በቀይ ባህር የራሷን ወደብ ለማግኘት እና የባህር ሀይል ለመቋቋም እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ ይታወቃል።
ግብጽ የቀይ ባህር አካል ያልሆነ ማንኛውም ሀገር በባህሩ ዙሪያ የሚያደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ እና የባህር ሀይል ለማቋቋም የሚደረግ ጥረት እንደማትቀበል አስታወቀች፡፡
ይህ የተባለው በግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ የተመራ ልዑክ በኤርትራ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው፡፡
በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት የቀይ ባህርን ጨምሮ የጋራ በሚያደርጓቸው ቀጠናዊ እና በተለያዩ መስኮች የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ተስማተዋል፡፡
የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር “የቀይ ባህር ደህንነት በተዋሳኝ ሀገራቱ ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው ፤ምንም አይነት ወታደራዊም ሆነ የባህር ሃይል በአካባቢው መገኘትን አንፈቅድም” ብለዋል።
አክለውም “ወደብ አልባ ሀገራት በቀይ ባህር ዙሪያ የባህር ሀይል ማቋቋም የቀጠናውን እና የባህሩን ደህንነት ለመጠበቅ የተደረሰውን ስምምነት ክፉኛ የሚጎዳ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ እንዳስታወቀው አብዳላቲ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር ባደረጉት ውይይት፤ በአህጉራዊ የጋራ ጉዳዮች በተለይም በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ሰላምና ደህንነትን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ፣ በሶማሊያ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት እና ሉዓላዊነቷን በሁሉም ግዛቶቿ ላይ ለማስረፅ የሚያስችል የሃሳብ ልውውጥ ተካሂዷል።
ስብሰባው በሊቢያ እና በአፍሪካ ሳህል አካባቢ ስላለው ሁኔታ እንዲሁም በቀይ ባህር ውስጥ ያሉ ለውጦች እና ማንኛውም ቀይ ባህር አካል ያልሆነ መንግስት በፀጥታ እና በአስተዳደር ውስጥ ተሳትፎን ውድቅ በማድረግ ላይ ትኩረቱን አድርጓል ።
በተጨማሪም በጥቅምት 2024 በኤርትራ ከተካሄደው የመጀመሪያው የመሪዎች ጉባኤ በኋላ ተመሳሳይ የሚኒስትሮች ስብሰባዎችን በሞቃዲሾ እና በአስመራ ለማካሄድ እና በቅርቡ ለሁለተኛው የፕሬዝዳንት ጉባኤ ለመዘጋጀት መምከራቸውን አብዳላቲ ጠቁመዋል።
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በበኩሉ ትላንት ምሽት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ ከተመራ ልዑካን ጋር በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይቶች ማድረጋቸውን አስታውቋል፡፡
በሱዳን ሶማሊያ እና በአጠቃላይ በአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በቀይ ባህር አካባቢዎች የሰላም እና የደህንነት ፈተናዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት መካሄዱንም መግለጫው አክሏል፡፡
ወደብ አልባ የሆነችው ኢትዮጵያ በቀይ ባህር የራሷን ወደብ ለማግኘት እና የባህር ሀይል ለመቋቋም እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ ይታወቃል።
ግብጽ የቀይ ባህር አካል ያልሆነ ማንኛውም ሀገር በባህሩ ዙሪያ የሚያደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ እና የባህር ሀይል ለማቋቋም የሚደረግ ጥረት እንደማትቀበል አስታወቀች፡፡
ይህ የተባለው በግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ የተመራ ልዑክ በኤርትራ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው፡፡
በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት የቀይ ባህርን ጨምሮ የጋራ በሚያደርጓቸው ቀጠናዊ እና በተለያዩ መስኮች የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ተስማተዋል፡፡
የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር “የቀይ ባህር ደህንነት በተዋሳኝ ሀገራቱ ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው ፤ምንም አይነት ወታደራዊም ሆነ የባህር ሃይል በአካባቢው መገኘትን አንፈቅድም” ብለዋል።
አክለውም “ወደብ አልባ ሀገራት በቀይ ባህር ዙሪያ የባህር ሀይል ማቋቋም የቀጠናውን እና የባህሩን ደህንነት ለመጠበቅ የተደረሰውን ስምምነት ክፉኛ የሚጎዳ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ እንዳስታወቀው አብዳላቲ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር ባደረጉት ውይይት፤ በአህጉራዊ የጋራ ጉዳዮች በተለይም በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ሰላምና ደህንነትን መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ፣ በሶማሊያ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት እና ሉዓላዊነቷን በሁሉም ግዛቶቿ ላይ ለማስረፅ የሚያስችል የሃሳብ ልውውጥ ተካሂዷል።
ስብሰባው በሊቢያ እና በአፍሪካ ሳህል አካባቢ ስላለው ሁኔታ እንዲሁም በቀይ ባህር ውስጥ ያሉ ለውጦች እና ማንኛውም ቀይ ባህር አካል ያልሆነ መንግስት በፀጥታ እና በአስተዳደር ውስጥ ተሳትፎን ውድቅ በማድረግ ላይ ትኩረቱን አድርጓል ።
በተጨማሪም በጥቅምት 2024 በኤርትራ ከተካሄደው የመጀመሪያው የመሪዎች ጉባኤ በኋላ ተመሳሳይ የሚኒስትሮች ስብሰባዎችን በሞቃዲሾ እና በአስመራ ለማካሄድ እና በቅርቡ ለሁለተኛው የፕሬዝዳንት ጉባኤ ለመዘጋጀት መምከራቸውን አብዳላቲ ጠቁመዋል።
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በበኩሉ ትላንት ምሽት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብዳላቲ ከተመራ ልዑካን ጋር በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይቶች ማድረጋቸውን አስታውቋል፡፡
በሱዳን ሶማሊያ እና በአጠቃላይ በአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በቀይ ባህር አካባቢዎች የሰላም እና የደህንነት ፈተናዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት መካሄዱንም መግለጫው አክሏል፡፡
👍3❤1
ከአዲግራት ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ ርዕደ መሬት ተከሰተ
ዛሬ እሁድ ከአዲግራት ከተማ 46 ኪሎ ሜትር በስተምስራቅ ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ላይ በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት ገለጸ። ርዕደ መሬቱ የተከሰተው ከቀኑ 5 ሰዓት ከ14 ደቂቃ ላይ መሆኑንም መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።
በኢትዮጵያ በአፋር ክልል ባሉ አካባቢዎች ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ቢከሰትም፤ በትግራይ ክልል ከተሞች አቅራቢያ ርዕደ መሬት ሲመዘገብ ግን በዚህ ዓመት የመጀመሪያው ነው። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ድንበር ቀጠና የተከሰተ መሆኑን የጠቆመው የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC)፤ መጠኑም በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ እንደሆነ አስታውቋል።
በኤርትራ ከአንድ ሳምንት በፊት የደረሰ ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 4.6 ሆኖ ተመዝግቧል። የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው በቀይ ባህር ሰሜናዊ አቅጣጫ ከአስመራ 24 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ አካባቢ ነበር። በሀገሪቱ ባለፈው ታህሳስ ወር አጋማሽም እንዲሁ ተመሳሳይ ርዕደ መሬት ተመዝግቧል።
በሐምሌ 2015 ዓ.ም. በኤርትራ ባህር ዳርቻ ዳህላክ ደሴት አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ፤ በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች ተደጋጋሚ ንዝረቶች አስከትሎ እንደነበር ይታወሳል። ንዝረቱን በሽሬ፣ አዲግራት፣ አድዋ፣ አክሱም እና መቐለ ከተማ ያሉ ነዋሪዎች መስማታቸውን በወቅቱ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸው ነበር። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
ዛሬ እሁድ ከአዲግራት ከተማ 46 ኪሎ ሜትር በስተምስራቅ ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ላይ በሬክተር ስኬል 5.2 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት ገለጸ። ርዕደ መሬቱ የተከሰተው ከቀኑ 5 ሰዓት ከ14 ደቂቃ ላይ መሆኑንም መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።
በኢትዮጵያ በአፋር ክልል ባሉ አካባቢዎች ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ቢከሰትም፤ በትግራይ ክልል ከተሞች አቅራቢያ ርዕደ መሬት ሲመዘገብ ግን በዚህ ዓመት የመጀመሪያው ነው። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ድንበር ቀጠና የተከሰተ መሆኑን የጠቆመው የአውሮፓ ሜዲትራንያን ሴይስሞሎጂ ማዕከል (EMSC)፤ መጠኑም በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ እንደሆነ አስታውቋል።
በኤርትራ ከአንድ ሳምንት በፊት የደረሰ ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 4.6 ሆኖ ተመዝግቧል። የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው በቀይ ባህር ሰሜናዊ አቅጣጫ ከአስመራ 24 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ አካባቢ ነበር። በሀገሪቱ ባለፈው ታህሳስ ወር አጋማሽም እንዲሁ ተመሳሳይ ርዕደ መሬት ተመዝግቧል።
በሐምሌ 2015 ዓ.ም. በኤርትራ ባህር ዳርቻ ዳህላክ ደሴት አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ፤ በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች ተደጋጋሚ ንዝረቶች አስከትሎ እንደነበር ይታወሳል። ንዝረቱን በሽሬ፣ አዲግራት፣ አድዋ፣ አክሱም እና መቐለ ከተማ ያሉ ነዋሪዎች መስማታቸውን በወቅቱ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸው ነበር። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
❤2👍1
የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በየካቲት ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገልጿል።
ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጁና በአሠራር መመሪያው መሠረት መንግሣታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ኅብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ አሳስቧል።
የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በየካቲት ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገልጿል።
ከንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጁና በአሠራር መመሪያው መሠረት መንግሣታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ኅብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ አሳስቧል።
የሶማሊያ ጦር ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ባካሄደው ዘመቻ ከ40 በላይ የአልሸባብ ታጣቂዎች ተገደሉ
የሶማሊያ ብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣብያ ባሰራጨው ዘገባ ከ40 በላይ የአሸባሪው ቡዱን አልሸባብ ተዋጊዎች ስኬታማ በነበረ ኦፕሬሽን ተገድለዋል ብሏል።
የሶማሊያ ጦር የሰጠው መግለጫ ኦፖሬሽኑ እንደተካሄደ ማረጋገጫ የሰጠ ሲሆን፣ ከዓለም አቀፍ አጋሮቻችን ጋር በመተባበር በሂርሻቤለ ግዛት ቢያ ካዴ አከባቢ የተሳካ ዘመቻ አካሂደናል ብሏል። የሶማልያ ብሄራዊ ጦር ከዓለም አቀፍ አጋሮቹና የአከባቢው ሰዎች ጋር በመሆንም ሌላ ተጨማሪ የአሸባሪው ቡዱን ክንፎችና አባላት ከአከባቢው ለማፅዳት እየሰሩ መሆኑ የሶማሊያ ጦር በኤክስ ላይ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
እኤአ በ2004 በሶማሊያ የተመሰረተው አልሸባብ እኤአ ከ2010 ጀምሮ የተለያዩ የሶማሊያ ግዛቶችን መቆጣጠር የቻለ ሲሆን ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዶሾ ግን እኤአ በ2011 እንዲወጣ ተደርጓል። በዚህም ከዛን ጊዜ ጀምሮ አልሸባብ የሽምቅ ተዋጊ በመሆን በተለያዩ የሶማሊያ አከባቢዎች በሞቃዲሾ መንግስት ጦርና አጋሮች ላይ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶችን ሲፈፅም ቆይቷል።
አልሸባብ እኤአ ከ2012 ጀምሮ በይፋ የአልቃይዳ ክንፍ መሆኑንም ያወጀ ሲሆን በዚህም ሶማሊያ መረጋጋት የተሳናት ሰላም የራቃት ሀገር ትሆን ዘንድ የራሱን ከፍተኛ ሚና ሲወጣ ቆያቷል።
የሶማሊያ ብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣብያ ባሰራጨው ዘገባ ከ40 በላይ የአሸባሪው ቡዱን አልሸባብ ተዋጊዎች ስኬታማ በነበረ ኦፕሬሽን ተገድለዋል ብሏል።
የሶማሊያ ጦር የሰጠው መግለጫ ኦፖሬሽኑ እንደተካሄደ ማረጋገጫ የሰጠ ሲሆን፣ ከዓለም አቀፍ አጋሮቻችን ጋር በመተባበር በሂርሻቤለ ግዛት ቢያ ካዴ አከባቢ የተሳካ ዘመቻ አካሂደናል ብሏል። የሶማልያ ብሄራዊ ጦር ከዓለም አቀፍ አጋሮቹና የአከባቢው ሰዎች ጋር በመሆንም ሌላ ተጨማሪ የአሸባሪው ቡዱን ክንፎችና አባላት ከአከባቢው ለማፅዳት እየሰሩ መሆኑ የሶማሊያ ጦር በኤክስ ላይ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
እኤአ በ2004 በሶማሊያ የተመሰረተው አልሸባብ እኤአ ከ2010 ጀምሮ የተለያዩ የሶማሊያ ግዛቶችን መቆጣጠር የቻለ ሲሆን ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዶሾ ግን እኤአ በ2011 እንዲወጣ ተደርጓል። በዚህም ከዛን ጊዜ ጀምሮ አልሸባብ የሽምቅ ተዋጊ በመሆን በተለያዩ የሶማሊያ አከባቢዎች በሞቃዲሾ መንግስት ጦርና አጋሮች ላይ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶችን ሲፈፅም ቆይቷል።
አልሸባብ እኤአ ከ2012 ጀምሮ በይፋ የአልቃይዳ ክንፍ መሆኑንም ያወጀ ሲሆን በዚህም ሶማሊያ መረጋጋት የተሳናት ሰላም የራቃት ሀገር ትሆን ዘንድ የራሱን ከፍተኛ ሚና ሲወጣ ቆያቷል።
❤2👍2
የፓርላማ ሁነቶችን በኢቲቪ ፓርላማ ቻናል ማስተላለፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
****
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፤ የፓርላማ ሁነቶችን በኢቲቪ ፓርላማ ቻናል ማስተላለፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ምክር ቤቱ የሚያስተናግዳቸው በርካታ ሁነቶችን ለህዝብ ለማድረስ አቢሲ ቀዳሚ ምርጫ መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በስምምነቱ ወቅት ተናግረዋል፡፡
ስምምነቱ በሀገሪቱ ከፍተኛ የፖለቲካ ስልጣን ባለቤት የሆነው ምክር ቤቱ የሚሰራቸውን የዕለት ተዕለት ተግባራት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እና ህብረተሰቡንም በቀጥታ ለማሳተፍ እንደሚያግዝ ጠቁመዋል፡፡
አዲሱ ኢቲቪ ፓርላማ ቻናል የምክር ቤቱ መደበኛ፣ ልዩ እና አስቸኳይ ስብሰባዎች እንዲሁም የምክር ቤቱ የቋሚ ኮሚቴ ስብሰባዎች፣ ውይይቶች እና ሌሎች ሁነቶች እንደሚተላለፉበትም አንስተዋል፡፡
ቻናሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በክልሎች የሚያደርጋቸው ውይይቶችን ለዜጎች ተደራሽ እንደሚያደርግም ገልጸዋል፡፡
የፓርላማ ቴሌቪዥን የሙከራ ስርጭት መጀመሩን የጠቆሙት አፈ-ጉባዔው፤ ስምምነቱ የቴሌቪዥን ስርጭቱን በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ለማስገባት እንደሚያግዝ አስገንዝበዋል፡፡
የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጌትነት ታደስ በበኩላቸው ፤ በሙከራ ሥርጭት ላይ የሚገኘው ኢቲቪ ፓርላማ ቻናል በቅርቡ መደበኛ ስርጭት እንደሚጀምር አስታውቀዋል፡፡
ኢቢሲ መረጃን ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር ማኀበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት ረገድ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን በማከናውን ላይ እንደሚገኝም አመላክተዋል፡፡
EBC
****
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፤ የፓርላማ ሁነቶችን በኢቲቪ ፓርላማ ቻናል ማስተላለፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ምክር ቤቱ የሚያስተናግዳቸው በርካታ ሁነቶችን ለህዝብ ለማድረስ አቢሲ ቀዳሚ ምርጫ መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በስምምነቱ ወቅት ተናግረዋል፡፡
ስምምነቱ በሀገሪቱ ከፍተኛ የፖለቲካ ስልጣን ባለቤት የሆነው ምክር ቤቱ የሚሰራቸውን የዕለት ተዕለት ተግባራት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እና ህብረተሰቡንም በቀጥታ ለማሳተፍ እንደሚያግዝ ጠቁመዋል፡፡
አዲሱ ኢቲቪ ፓርላማ ቻናል የምክር ቤቱ መደበኛ፣ ልዩ እና አስቸኳይ ስብሰባዎች እንዲሁም የምክር ቤቱ የቋሚ ኮሚቴ ስብሰባዎች፣ ውይይቶች እና ሌሎች ሁነቶች እንደሚተላለፉበትም አንስተዋል፡፡
ቻናሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በክልሎች የሚያደርጋቸው ውይይቶችን ለዜጎች ተደራሽ እንደሚያደርግም ገልጸዋል፡፡
የፓርላማ ቴሌቪዥን የሙከራ ስርጭት መጀመሩን የጠቆሙት አፈ-ጉባዔው፤ ስምምነቱ የቴሌቪዥን ስርጭቱን በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ለማስገባት እንደሚያግዝ አስገንዝበዋል፡፡
የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጌትነት ታደስ በበኩላቸው ፤ በሙከራ ሥርጭት ላይ የሚገኘው ኢቲቪ ፓርላማ ቻናል በቅርቡ መደበኛ ስርጭት እንደሚጀምር አስታውቀዋል፡፡
ኢቢሲ መረጃን ለህዝብ ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር ማኀበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት ረገድ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን በማከናውን ላይ እንደሚገኝም አመላክተዋል፡፡
EBC
👍1
በስህተት የባንኩን ጠቅላላ ገንዘብ ወደ አንድ ሰው አካውንት የላከው የባንክ ባለሙያ
ባለሙያው 280 ዶላር ለመላክ 81 ትሪሊዮን ዶላር ልኳል
የባንኩ ሌላ ሰራተኛ ከዚህ በፊት 900 ሚሊዮን ዶላር በስህተት ልኮ ነበር
መቀመጫውን በዓለማችን ቁጥር አንድ የዲፕሎማሲ ማዕከል ኒውዮርክ ያደረገው ሲቲ ባንክ ከሰሞኑ አነጋጋሪ ድርጊት ፈጽሟል፡፡
የባንኩ አንድ ደንበኛ 280 ዶላር ለማስላክ በአካል መምጣቱን ተከትሎ የባንኩ አንድ ሰራተኛም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
ይሁንና ይህ የባንክ ባለሙያ በስህተት በርካታ ዜሮ ቁጥሮችን በመንካት በጠቅላላው 81 ትሪሊዮን ዶላር ያስተላልፋል፡፡
ሂሳቡ እንዲዘዋወር መፍቀድ የነበረበት ሌላኛው የባንክ ሰራተኛም ትኩረት ሳያደርግ የመጀመሪያው ባለሙያ የሰራውን ስህተት አሳልፎታል ተብሏል፡፡
ገንዘቡ ቢተላለፈው ግለሰቡን ባንድ ጊዜ የዓለማችን ቁጥር አንድ ባለጸጋ የሚያደረገው ነው፤ ከኢለን መስክን ጠቅላላ ሀብት በ200 እጥፍ የሚልቅ ሀብት ባለቤት ያደርገው ነበር።
የገንዘብ ዝውውሩን የሚያጸድቀው ሶስተኛው እና የመጨረሻው ባለሙያ ግን እንደ ቀልድ ሊያሳልፈው ሲል ማየቱን ተከትሎ ባንኩ ከኪሳራ መዳኑን ዩሮ ኒውስ ጠቅሶ አል-ዐይን ዘግቧል፡፡
ባለሙያው 280 ዶላር ለመላክ 81 ትሪሊዮን ዶላር ልኳል
የባንኩ ሌላ ሰራተኛ ከዚህ በፊት 900 ሚሊዮን ዶላር በስህተት ልኮ ነበር
መቀመጫውን በዓለማችን ቁጥር አንድ የዲፕሎማሲ ማዕከል ኒውዮርክ ያደረገው ሲቲ ባንክ ከሰሞኑ አነጋጋሪ ድርጊት ፈጽሟል፡፡
የባንኩ አንድ ደንበኛ 280 ዶላር ለማስላክ በአካል መምጣቱን ተከትሎ የባንኩ አንድ ሰራተኛም አገልግሎቱን ይሰጣል፡፡
ይሁንና ይህ የባንክ ባለሙያ በስህተት በርካታ ዜሮ ቁጥሮችን በመንካት በጠቅላላው 81 ትሪሊዮን ዶላር ያስተላልፋል፡፡
ሂሳቡ እንዲዘዋወር መፍቀድ የነበረበት ሌላኛው የባንክ ሰራተኛም ትኩረት ሳያደርግ የመጀመሪያው ባለሙያ የሰራውን ስህተት አሳልፎታል ተብሏል፡፡
ገንዘቡ ቢተላለፈው ግለሰቡን ባንድ ጊዜ የዓለማችን ቁጥር አንድ ባለጸጋ የሚያደረገው ነው፤ ከኢለን መስክን ጠቅላላ ሀብት በ200 እጥፍ የሚልቅ ሀብት ባለቤት ያደርገው ነበር።
የገንዘብ ዝውውሩን የሚያጸድቀው ሶስተኛው እና የመጨረሻው ባለሙያ ግን እንደ ቀልድ ሊያሳልፈው ሲል ማየቱን ተከትሎ ባንኩ ከኪሳራ መዳኑን ዩሮ ኒውስ ጠቅሶ አል-ዐይን ዘግቧል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በብድር ወለድ መጠኖች ላይ ጭማሪ አደረገ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከየካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ በተለያዩ የብድር ዓይነቶች ላይ ጭማሪ ማድረጉን አስታዉቋል።
ይህ ጭማሪ የመጣው መንግስት የፋይናንስ ዘርፉን ተወዳዳሪ ለማድረግ እያደረገ ያለው ጥረት አካል እንደሆነ ባንኩ ገልጿል።
በተደረገው ማስተካከያ መሰረት፣ የግብርና ብድሮች እስከ 15.5%፣ የንግድ ብድሮች እስከ 18%፣ የወጪ ንግድ ብድሮች እስከ 14%፣ የግል ብድሮች ደግሞ እስከ 15% ጭማሪ አሳይተዋል።
ይሁን እንጂ ለካፒታል በደረሰዉ ደብዳቤ ላይ ለኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤቶች ብድሮች የወለድ ምጣኔ በ12 በመቶ እንደነበረው ይቀጥላል።
የውጭ ምንዛሬ የሚያቀርቡ ድርጅቶች ሰራተኞች የግል ብድሮች በስምምነቱ ውል ላይ በመመስረት ከ11 በመቶ እስከ 13 በመቶ የሚደርስ ሲሆን፣ ለየት ያለ ከፍተኛ ዋጋ ላላቸው ደንበኞች ሰራተኞች የግል ብድሮች በ12 በመቶ እንደነበረው እንደሚቀጥልም ታውቋል።
Capital Newspaper
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከየካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ በተለያዩ የብድር ዓይነቶች ላይ ጭማሪ ማድረጉን አስታዉቋል።
ይህ ጭማሪ የመጣው መንግስት የፋይናንስ ዘርፉን ተወዳዳሪ ለማድረግ እያደረገ ያለው ጥረት አካል እንደሆነ ባንኩ ገልጿል።
በተደረገው ማስተካከያ መሰረት፣ የግብርና ብድሮች እስከ 15.5%፣ የንግድ ብድሮች እስከ 18%፣ የወጪ ንግድ ብድሮች እስከ 14%፣ የግል ብድሮች ደግሞ እስከ 15% ጭማሪ አሳይተዋል።
ይሁን እንጂ ለካፒታል በደረሰዉ ደብዳቤ ላይ ለኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤቶች ብድሮች የወለድ ምጣኔ በ12 በመቶ እንደነበረው ይቀጥላል።
የውጭ ምንዛሬ የሚያቀርቡ ድርጅቶች ሰራተኞች የግል ብድሮች በስምምነቱ ውል ላይ በመመስረት ከ11 በመቶ እስከ 13 በመቶ የሚደርስ ሲሆን፣ ለየት ያለ ከፍተኛ ዋጋ ላላቸው ደንበኞች ሰራተኞች የግል ብድሮች በ12 በመቶ እንደነበረው እንደሚቀጥልም ታውቋል።
Capital Newspaper
👎2👍1
ኢትዮጵያ በሩብ ዓመት ውስጥ ብቻ ከጥይት ሽያጭ 30 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ገቢ ማግኘቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ
ኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ ለውጭ ሀገራት ከሸጠቻቸው ጥይቶች፤ “ከ30 ሚሊዮን ዶላር ያላነሰ” ገቢ ማግኘቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ሀገሪቱ ለውጭ ሀገር ገበያ የሚቀርቡ ክላሽ፣ ስናይፐር፣ ብሬን፣ ዲሽቃ፣ ታንክ እና ሁሉንም አይነት መድፎች “የማምረት አቅም ያለው” ፋብሪካ መገንባቷንም አብይ አስታውቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ይህን ያሉት፤ በኦሮሚያ ክልል፣ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ በቶኬ ኩታዬ ወረዳ የሚገኘውን የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካ ትላንት ረቡዕ የካቲት 26፤ 2017 በጎበኙበት ወቅት ነው።
አብይ በዚሁ ወቅት በሰጡት ገለጻ፤ ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ውስጥ “በተወሰነ ደረጃ” ጥይት እና መሳሪያ “የማምረት ሙከራዎች” እንደነበሩ አስታውሰዋል።
በ2015 ዓ.ም በአምቦ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የሆሚቾ አሙኔሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ውስጥ ተከላው የተጀመረው ዘመናዊ ፋብሪካ፤ “ሁለት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ” ጥይቶችን እና የተለያዩ አይነት የጦር መሳሪያዎችን ወደ ማምረት መሸጋገሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ ይፋ አድርገዋል።
በ2014 ዓ.ም “ጥይት እንገዛ ነበር” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ፤ “እነዚህን አይነት ነገሮች ከመግዛት ወጥተን፣ አምርተን፣ ለሌሎች የምንሸጥ ሀገር መሆናችን እና በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ይሄ አቅም ተገንብቶ በማየቴ በጣም ከፍተኛ ክብር እና ደስታ ይሰማኛል” ሲሉ ስሜታቸውን አጋርተዋል።
ኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ ለውጭ ሀገራት ከሸጠቻቸው ጥይቶች፤ “ከ30 ሚሊዮን ዶላር ያላነሰ” ገቢ ማግኘቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ሀገሪቱ ለውጭ ሀገር ገበያ የሚቀርቡ ክላሽ፣ ስናይፐር፣ ብሬን፣ ዲሽቃ፣ ታንክ እና ሁሉንም አይነት መድፎች “የማምረት አቅም ያለው” ፋብሪካ መገንባቷንም አብይ አስታውቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ይህን ያሉት፤ በኦሮሚያ ክልል፣ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ በቶኬ ኩታዬ ወረዳ የሚገኘውን የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካ ትላንት ረቡዕ የካቲት 26፤ 2017 በጎበኙበት ወቅት ነው።
አብይ በዚሁ ወቅት በሰጡት ገለጻ፤ ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ውስጥ “በተወሰነ ደረጃ” ጥይት እና መሳሪያ “የማምረት ሙከራዎች” እንደነበሩ አስታውሰዋል።
በ2015 ዓ.ም በአምቦ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የሆሚቾ አሙኔሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ውስጥ ተከላው የተጀመረው ዘመናዊ ፋብሪካ፤ “ሁለት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ” ጥይቶችን እና የተለያዩ አይነት የጦር መሳሪያዎችን ወደ ማምረት መሸጋገሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ ይፋ አድርገዋል።
በ2014 ዓ.ም “ጥይት እንገዛ ነበር” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ፤ “እነዚህን አይነት ነገሮች ከመግዛት ወጥተን፣ አምርተን፣ ለሌሎች የምንሸጥ ሀገር መሆናችን እና በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ይሄ አቅም ተገንብቶ በማየቴ በጣም ከፍተኛ ክብር እና ደስታ ይሰማኛል” ሲሉ ስሜታቸውን አጋርተዋል።
👍1
አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል 28 ቢሊዮን ብር ፈጀ
የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ከ28 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት ተነግሯል።
የማዕከሉ ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ሲሳይ ገመቹ እንደገለጹት፣ ከዚህ ውስጥ ከ22 ቢሊዮን ብር በላይ የሚሆነው በባለአክሲዮኖች የተከፈለ ካፒታል ነው።
ማዕከሉ በምስራቅ አፍሪካ ከመጀመሪያዎቹ ተርታ የሚመደብ ሲሆን፣ ሁለት ትላልቅ አዳራሾች እና ስምንት ትናንሽ አዳራሾች አሉት። በተጨማሪም በዙሪያው የሚገኙ ስድስት ህንፃዎች ወደ 1000 አልጋዎችን ወደሚይዙ ሆቴሎች እየተቀየሩ መሆኑ ተገልጿል።
ወደ 2000 ገደማ መኪኖችን ማስተናገድ የሚችል የመኪና ማቆሚያ ቦታ ያለው ይህ ማዕከል 50 የንግድ ድርጅቶችን ማስተናገድ የሚችሉ የንግድ ቦታዎችም አሉት ተብሏል።
በቀጣዮቹ ሶስትና አራት ወራት 10 ተቋማት ዝግጅቶቻቸውን ለማካሄድ ቦታ ማስያዛቸውን ዋና ስራ አስኪያጁ መናገራቸውን የዘገበው ኢፕድ ነዉ።
ካፒታል
የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ከ28 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት ተነግሯል።
የማዕከሉ ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ሲሳይ ገመቹ እንደገለጹት፣ ከዚህ ውስጥ ከ22 ቢሊዮን ብር በላይ የሚሆነው በባለአክሲዮኖች የተከፈለ ካፒታል ነው።
ማዕከሉ በምስራቅ አፍሪካ ከመጀመሪያዎቹ ተርታ የሚመደብ ሲሆን፣ ሁለት ትላልቅ አዳራሾች እና ስምንት ትናንሽ አዳራሾች አሉት። በተጨማሪም በዙሪያው የሚገኙ ስድስት ህንፃዎች ወደ 1000 አልጋዎችን ወደሚይዙ ሆቴሎች እየተቀየሩ መሆኑ ተገልጿል።
ወደ 2000 ገደማ መኪኖችን ማስተናገድ የሚችል የመኪና ማቆሚያ ቦታ ያለው ይህ ማዕከል 50 የንግድ ድርጅቶችን ማስተናገድ የሚችሉ የንግድ ቦታዎችም አሉት ተብሏል።
በቀጣዮቹ ሶስትና አራት ወራት 10 ተቋማት ዝግጅቶቻቸውን ለማካሄድ ቦታ ማስያዛቸውን ዋና ስራ አስኪያጁ መናገራቸውን የዘገበው ኢፕድ ነዉ።
ካፒታል
👍2
በወርቅ ማምረት ሥራ ላይ የተሠማሩ የ32 አምራቾች ፈቃድ መሰረዙ ተገለፀ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል፣ የማዕድን ዘርፉ አፈጻጸም አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ አስታውቋል።
በክልሉ ከሚገኙ 58 ልዩ አነስተኛና 12 ባሕላዊ የወርቅ አምራቾች መካከል አፈጻጸማቸው ደካማ የሆኑት 32ቱ ፈቃዳቸው መሰረዙ ተገለጿል ።
የክልሉ የማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረማርያም ሰጠኝ በስድስት ወራት ውስጥ ምንም ዓይነት ወርቅ ማምረት ያልቻሉ 12 ልዩ አነስተኛና ሁለት ባሕላዊ አምራቾች አሉ። አሳማኝ ምክንያት ካላቀረቡ በቀጣይ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው አስጠንቅቀዋል።
በድንጋይ ከሰል ማምረት ፍቃድ ከወሰዱ ከ20 በላይ ባለፍቃዶች መካከል፣ እስካሁን ወደ ማምረት የገቡት ስምንት ብቻ መሆናቸው ተጠቁሟል።
በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 150 ኪሎ ግራም ወርቅ ለማምረት ታቅዶ 75.525 ኪሎ ግራም፣ እንዲሁም 100 ሺህ ቶን ድንጋይ ከሰል ለማምረት ታቅዶ 50 ሺህ ቶን ብቻ ማምረት መቻሉ ተነገረ ሲሆን የምርት እጥረቱ ምክንያት ሕገወጥነት እና ወደ ሥራ ያልገቡ አምራቾች መኖራቸው እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል ሲል ካፒታል ዘግቧል ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል፣ የማዕድን ዘርፉ አፈጻጸም አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ አስታውቋል።
በክልሉ ከሚገኙ 58 ልዩ አነስተኛና 12 ባሕላዊ የወርቅ አምራቾች መካከል አፈጻጸማቸው ደካማ የሆኑት 32ቱ ፈቃዳቸው መሰረዙ ተገለጿል ።
የክልሉ የማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረማርያም ሰጠኝ በስድስት ወራት ውስጥ ምንም ዓይነት ወርቅ ማምረት ያልቻሉ 12 ልዩ አነስተኛና ሁለት ባሕላዊ አምራቾች አሉ። አሳማኝ ምክንያት ካላቀረቡ በቀጣይ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው አስጠንቅቀዋል።
በድንጋይ ከሰል ማምረት ፍቃድ ከወሰዱ ከ20 በላይ ባለፍቃዶች መካከል፣ እስካሁን ወደ ማምረት የገቡት ስምንት ብቻ መሆናቸው ተጠቁሟል።
በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 150 ኪሎ ግራም ወርቅ ለማምረት ታቅዶ 75.525 ኪሎ ግራም፣ እንዲሁም 100 ሺህ ቶን ድንጋይ ከሰል ለማምረት ታቅዶ 50 ሺህ ቶን ብቻ ማምረት መቻሉ ተነገረ ሲሆን የምርት እጥረቱ ምክንያት ሕገወጥነት እና ወደ ሥራ ያልገቡ አምራቾች መኖራቸው እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል ሲል ካፒታል ዘግቧል ።
ኬንያ በኢንተርፖል ጥያቄ የሱዳኑን ፖለቲከኛ ያሲር አርማንን በቁጥጥር ስር አዋለች
የሱዳን ተቃዋሚ ፖለቲከኛ ያሲር አርማን፣ የሱዳን ህዝቦች ነፃ አውጪ ንቅናቄ መሪ ሲሆን የኢንተርፖል የእስር ማዘዣ ለናይሮቢ ከደረሰ በኋላ የኬንያ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ሊያውለው መቻሉ ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል።
እ.ኤ.አ. በመስከረም 2024 መገባደጃ ላይ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አል ፈትህ ታይፉር ሚያዝያ 15 ቀን 2023 በጀመረው ጦርነት ከፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሃይሎች ጋር በመተባበር ፖለቲከኛውን በመክሰስ የእስር ማዘዣ የተጣለባቸውን የሲቪል ዲሞክራሲያዊ ሃይሎች ማስተባበሪያ ወይም ታጋዱም መሪዎችን ማሳደድ መጀመሩ ይታወቃል። የተሳዳጆቹ መሪዎች ዝርዝር የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክን እና በርካታ የሃምዶክ አገዛዝ መሪዎችን ያካተተ ነው።
የኬንያ ፖሊስ ያሲር አርማን ናይሮቢ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሰ በማስቆም የእስር ማዘዣ እንደወጣበት ተነግሮት በቁጥጥር ስር ውሏል። ከዚያም ክሱ የወንጀል ወይም ፖለቲካዊ ስለመሆኑ ምርመራ እስኪደረግ በከተማው በሚገኝ ሆቴል ውስጥ እንዲቆይ ተደርጓል ተብሏል።
አርማን በናይሮቢ አውሮፕላን ማረፍያ ከኢንተርፖል የተገናኙ ሰዎች ካነጋገረ በኋላ ወደ ናይሮቢ ሆቴል ተዛውሯል። በሱዳን ህግ እና አለም አቀፍ የሰብአዊ ህግ ጥሰት የተከሰሰው አርማን ለሱዳን መንግስት ተላልፎ እንዲሰጥ ከሱዳን አቃቤ ህግ በይፋ ጥያቄ ቀርቧል። አርማን በሱዳን ስላለው ሁኔታ ከምዕራባውያን ዲፕሎማቶች ጋር ለመገናኘት ወደ ኬንያ ያቀና ሲሆን ይህ ሳይሆን ቀርቶ በቁጥጥር ስር ዉሏል።
ነገር ግን ምንጮቹ የኬንያ ባለስልጣናት አርማን በአስቸኳይ እንዲፈቱ እና የፖርት ሱዳን መንግስት የፖለቲካ ተቃዋሚዎቹን ለመክሰስ የአለም አቀፍ ህግጋትን ለመጠቀም የሚያደርገውን ሙከራ እንዲያቆም አሳስበዋል።
የሱዳን ተቃዋሚ ፖለቲከኛ ያሲር አርማን፣ የሱዳን ህዝቦች ነፃ አውጪ ንቅናቄ መሪ ሲሆን የኢንተርፖል የእስር ማዘዣ ለናይሮቢ ከደረሰ በኋላ የኬንያ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ሊያውለው መቻሉ ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል።
እ.ኤ.አ. በመስከረም 2024 መገባደጃ ላይ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አል ፈትህ ታይፉር ሚያዝያ 15 ቀን 2023 በጀመረው ጦርነት ከፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሃይሎች ጋር በመተባበር ፖለቲከኛውን በመክሰስ የእስር ማዘዣ የተጣለባቸውን የሲቪል ዲሞክራሲያዊ ሃይሎች ማስተባበሪያ ወይም ታጋዱም መሪዎችን ማሳደድ መጀመሩ ይታወቃል። የተሳዳጆቹ መሪዎች ዝርዝር የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክን እና በርካታ የሃምዶክ አገዛዝ መሪዎችን ያካተተ ነው።
የኬንያ ፖሊስ ያሲር አርማን ናይሮቢ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሰ በማስቆም የእስር ማዘዣ እንደወጣበት ተነግሮት በቁጥጥር ስር ውሏል። ከዚያም ክሱ የወንጀል ወይም ፖለቲካዊ ስለመሆኑ ምርመራ እስኪደረግ በከተማው በሚገኝ ሆቴል ውስጥ እንዲቆይ ተደርጓል ተብሏል።
አርማን በናይሮቢ አውሮፕላን ማረፍያ ከኢንተርፖል የተገናኙ ሰዎች ካነጋገረ በኋላ ወደ ናይሮቢ ሆቴል ተዛውሯል። በሱዳን ህግ እና አለም አቀፍ የሰብአዊ ህግ ጥሰት የተከሰሰው አርማን ለሱዳን መንግስት ተላልፎ እንዲሰጥ ከሱዳን አቃቤ ህግ በይፋ ጥያቄ ቀርቧል። አርማን በሱዳን ስላለው ሁኔታ ከምዕራባውያን ዲፕሎማቶች ጋር ለመገናኘት ወደ ኬንያ ያቀና ሲሆን ይህ ሳይሆን ቀርቶ በቁጥጥር ስር ዉሏል።
ነገር ግን ምንጮቹ የኬንያ ባለስልጣናት አርማን በአስቸኳይ እንዲፈቱ እና የፖርት ሱዳን መንግስት የፖለቲካ ተቃዋሚዎቹን ለመክሰስ የአለም አቀፍ ህግጋትን ለመጠቀም የሚያደርገውን ሙከራ እንዲያቆም አሳስበዋል።
👍2
የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ በሁለት ክሶች ጥፋተኛ ተባሉ!
የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጸጋዬ ቱኬ፤ በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቀረቡባቸው ሁለት ክሶች ጥፋተኛ ተባሉ። ፍርድ ቤቱ ትላንት ረቡዕ የካቲት 26፤ 2017 በዋለው ችሎት፤ በተመሳሳይ የክስ መዝገብ የተከሰሱ ሌሎች አራት ተከሳሾች ላይም የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ በተከሳሾቹ ላይ ያስተላለፈው የጥፋተኝነት ውሳኔ፤ “ስልጣንን ያለአግባብ በመገልገል”፣ “የመንግስትን ስራ በማያመች ሁኔታ በመምራት”፣ “የማይገባ ጥቅም በማግኘት ጉቦ በማቀባበል” እና “የሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት” የሙስና ወንጀል ነው። የሲዳማ ክልል ዐቃቤ ህግ፤ የቀድሞውን ከንቲባ ጨምሮ በአራት ተከሳሾች ላይ ክስ የመሰረተው ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር ነበር።
ከአቶ ጸጋዬ ጋር በአንድ መዝገብ ክስ ከቀረበባቸው ውስጥ የቀድሞው ከንቲባ ሚስት አባት የሆኑት አቶ ተሰማ ዳንጉሼ ይገኙበታል። የሀዋሳ ከተማ ኮንስትራክሽን እና ቤቶች ልማት መምሪያ ምክትል ኃላፊ የነበሩት አቶ ታሪኩ ታመነ ሌላኛው ተከሳሽ ሲሆኑ፤ እርሳቸው በሚመሩት ቢሮ ውስጥ መሀንዲሶች የነበሩት አቶ ታፈሰ ቱናሻ እና አቶ ሰይፉ ደሌሳም በዚሁ የክስ መዝገብ ስር ተካትተዋል።
የቀድሞው የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና ሁለቱ መሀንዲሶች ላይ የክልሉ ዐቃቤ ህግ ክስ ያቀረበው፤ በከተማ ተቋማዊነት እና መሰረተ ልማት ፕሮግራም (urban institutional and infrastructure development program) ስር ሲከናወኑ ከቆዩ አራት ፕሮጀክቶች ጋር በተያያዘ ነው።
Via Ethiopia Insider
የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ጸጋዬ ቱኬ፤ በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቀረቡባቸው ሁለት ክሶች ጥፋተኛ ተባሉ። ፍርድ ቤቱ ትላንት ረቡዕ የካቲት 26፤ 2017 በዋለው ችሎት፤ በተመሳሳይ የክስ መዝገብ የተከሰሱ ሌሎች አራት ተከሳሾች ላይም የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ በተከሳሾቹ ላይ ያስተላለፈው የጥፋተኝነት ውሳኔ፤ “ስልጣንን ያለአግባብ በመገልገል”፣ “የመንግስትን ስራ በማያመች ሁኔታ በመምራት”፣ “የማይገባ ጥቅም በማግኘት ጉቦ በማቀባበል” እና “የሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት” የሙስና ወንጀል ነው። የሲዳማ ክልል ዐቃቤ ህግ፤ የቀድሞውን ከንቲባ ጨምሮ በአራት ተከሳሾች ላይ ክስ የመሰረተው ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ወር ነበር።
ከአቶ ጸጋዬ ጋር በአንድ መዝገብ ክስ ከቀረበባቸው ውስጥ የቀድሞው ከንቲባ ሚስት አባት የሆኑት አቶ ተሰማ ዳንጉሼ ይገኙበታል። የሀዋሳ ከተማ ኮንስትራክሽን እና ቤቶች ልማት መምሪያ ምክትል ኃላፊ የነበሩት አቶ ታሪኩ ታመነ ሌላኛው ተከሳሽ ሲሆኑ፤ እርሳቸው በሚመሩት ቢሮ ውስጥ መሀንዲሶች የነበሩት አቶ ታፈሰ ቱናሻ እና አቶ ሰይፉ ደሌሳም በዚሁ የክስ መዝገብ ስር ተካትተዋል።
የቀድሞው የቢሮ ምክትል ኃላፊ እና ሁለቱ መሀንዲሶች ላይ የክልሉ ዐቃቤ ህግ ክስ ያቀረበው፤ በከተማ ተቋማዊነት እና መሰረተ ልማት ፕሮግራም (urban institutional and infrastructure development program) ስር ሲከናወኑ ከቆዩ አራት ፕሮጀክቶች ጋር በተያያዘ ነው።
Via Ethiopia Insider
በጋዛ ያለዉ የምግብ ክምችት ከሁለት ሳምንት ያነሰ ነዉ ሲል የዓለም ምግብ ፕሮግራም ገለጸ
#Ethiopia | የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም በጋዛ ሰርጥ የህዝብ ምግብ ቤቶች እና ዳቦ ቤቶች ከሁለት ሳምንት ያነሰ አቅርቦት እንዳላቸዉ አስታዉቋል፡፡
እስራኤል የምግብ ፣ የነዳጅ ፣ የመድኃኒት እና ሌሎች አቅርቦቶች ወደ ፍልስጤም ግዛት እንዳይገባ ማገዷ ችግሩን የበለጠ እንዳባባሰዉ ነዉ የተገለጸዉ፡፡
ይህ ዉሳኔ በሁለቱ ወገኖች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ ከስድስት ሳምንታት በኋላ ሃማስ አማራጭ የተኩስ አቁም ስምምነትን እንዲቀበል ግፊት ለማድረግ እስራኤል በሳምንቱ መጨረሻ እንደገና የጣለችዉ ማዕቀብ አካል ነዉ፡፡
እስራኤል ተኩስ አቁም ስምምነት በተደረገባቸዉ በመጀመሪያዎቹ ስድስት ሳምንታት አንፃራዊ የሰብአዊ ርዳታ እንዲጨምር ፍቃዷን ሰጥታ ነበር የሚለዉ ድርጅቱ፤ ለህዝቡ ምግብ ማከፋፈልን ቅድሚያ በመስጠቷ ሌሎች ወሳኝ የሆኑ ድጋፎች በተገቢዉ መንገድ እንዳይደርስ ሆኗል ብሏል፡፡
የዓለም የምግብ ፕሮግራም የነዳጅ ክምችትም ለጥቂት ሳምንታት ብቻ እንደሚቆይም አስጠንቅቋል።
#ethioFm
#Ethiopia | የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም በጋዛ ሰርጥ የህዝብ ምግብ ቤቶች እና ዳቦ ቤቶች ከሁለት ሳምንት ያነሰ አቅርቦት እንዳላቸዉ አስታዉቋል፡፡
እስራኤል የምግብ ፣ የነዳጅ ፣ የመድኃኒት እና ሌሎች አቅርቦቶች ወደ ፍልስጤም ግዛት እንዳይገባ ማገዷ ችግሩን የበለጠ እንዳባባሰዉ ነዉ የተገለጸዉ፡፡
ይህ ዉሳኔ በሁለቱ ወገኖች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ ከስድስት ሳምንታት በኋላ ሃማስ አማራጭ የተኩስ አቁም ስምምነትን እንዲቀበል ግፊት ለማድረግ እስራኤል በሳምንቱ መጨረሻ እንደገና የጣለችዉ ማዕቀብ አካል ነዉ፡፡
እስራኤል ተኩስ አቁም ስምምነት በተደረገባቸዉ በመጀመሪያዎቹ ስድስት ሳምንታት አንፃራዊ የሰብአዊ ርዳታ እንዲጨምር ፍቃዷን ሰጥታ ነበር የሚለዉ ድርጅቱ፤ ለህዝቡ ምግብ ማከፋፈልን ቅድሚያ በመስጠቷ ሌሎች ወሳኝ የሆኑ ድጋፎች በተገቢዉ መንገድ እንዳይደርስ ሆኗል ብሏል፡፡
የዓለም የምግብ ፕሮግራም የነዳጅ ክምችትም ለጥቂት ሳምንታት ብቻ እንደሚቆይም አስጠንቅቋል።
#ethioFm
👍1
የውጭ ምንዛሬ መጨመሩ የኩላሊት እጥበት ህክምናና የመድኃኒት ዋጋ ጭማሪ ማስከተሉ ተነገረ
የውጭ ምንዛሬ በመጨመሩ ምክንያት የዴያሌሲስ ዋጋን በየቦታው ጭማሪ ማሳየቱ ተጠቁሟል።
በተጨማሪም የኩላሊት ታማሚዎች የሚጠቀሟቸው መድኃኒቶች ዋጋ መጨመሩ እንዲሁም ድጋፍ ሰጪ አካላት መቀነስ እና ህብረሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ መቀጠል ላይ መዘናጋት መኖሩ ህመምተኞች እየተቸገሩ መሆኑን የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሰለሞን አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቭዥን ተናግረዋል
ዶክተር ሰለሞን አክለው እድሜያቸው ከ40 ዓመት በላይ የሆኑ ማንኛውም ግለሰብ በየአመቱ አንድ ጊዜ ምርመራ በማድረግ የኩላሊት ደረጃቸውን እንዲያውቁ ጥሪ አቅርበዋክ።
10 ከመቶ እስከሚደርስ ድረስ የኩላሊት መድከም ስለማይታወቅ በቅርብ ባለ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ እንዲያደርጉ እንዲሁም እድሜያቸው ከ40 አመት በታች የሆኑ ሰዎች ደግሞ በሁለት አመት አንዴ ምርመራ እንዲያደርጉ በማንሳት ስኳር እና ደምግፊት ያለባቸው ሰዎች ደግሞ በየስድስት ወሩ ምርመራ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል።
አያይዘውም በሚኒባስ ላይ በመሆን ድጋፍ በመጠየቅ የሚያጭበረብሩ አንዳንድ አካላት በመኖራቸው ሌሎች ድጋፍን የሚፈልጉ ህመምተኞች ድጋፍ እንዳያገኙ እንቅፋት እየሆኑ ይገኛል ብለዋል።
ህብረተሰቡ በሚፈጠርበት ጥርጣሬ ትክክለኛ ድጋፍ ለሚያሻቸው ሰዌች እንቅፋት እንደሆኑ ገልፀዋል። በመሆኑ ድጋፉን ተቋማዊ አድርገው ለህሙማኑ በመድረስ በቋሚነት ድጋፍ ማድረግ እንዲቻል ዶክተር ሰለሞን አሰፋ ጥሪ አቅርበዋል።
የውጭ ምንዛሬ በመጨመሩ ምክንያት የዴያሌሲስ ዋጋን በየቦታው ጭማሪ ማሳየቱ ተጠቁሟል።
በተጨማሪም የኩላሊት ታማሚዎች የሚጠቀሟቸው መድኃኒቶች ዋጋ መጨመሩ እንዲሁም ድጋፍ ሰጪ አካላት መቀነስ እና ህብረሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ መቀጠል ላይ መዘናጋት መኖሩ ህመምተኞች እየተቸገሩ መሆኑን የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሰለሞን አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቭዥን ተናግረዋል
ዶክተር ሰለሞን አክለው እድሜያቸው ከ40 ዓመት በላይ የሆኑ ማንኛውም ግለሰብ በየአመቱ አንድ ጊዜ ምርመራ በማድረግ የኩላሊት ደረጃቸውን እንዲያውቁ ጥሪ አቅርበዋክ።
10 ከመቶ እስከሚደርስ ድረስ የኩላሊት መድከም ስለማይታወቅ በቅርብ ባለ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ እንዲያደርጉ እንዲሁም እድሜያቸው ከ40 አመት በታች የሆኑ ሰዎች ደግሞ በሁለት አመት አንዴ ምርመራ እንዲያደርጉ በማንሳት ስኳር እና ደምግፊት ያለባቸው ሰዎች ደግሞ በየስድስት ወሩ ምርመራ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል።
አያይዘውም በሚኒባስ ላይ በመሆን ድጋፍ በመጠየቅ የሚያጭበረብሩ አንዳንድ አካላት በመኖራቸው ሌሎች ድጋፍን የሚፈልጉ ህመምተኞች ድጋፍ እንዳያገኙ እንቅፋት እየሆኑ ይገኛል ብለዋል።
ህብረተሰቡ በሚፈጠርበት ጥርጣሬ ትክክለኛ ድጋፍ ለሚያሻቸው ሰዌች እንቅፋት እንደሆኑ ገልፀዋል። በመሆኑ ድጋፉን ተቋማዊ አድርገው ለህሙማኑ በመድረስ በቋሚነት ድጋፍ ማድረግ እንዲቻል ዶክተር ሰለሞን አሰፋ ጥሪ አቅርበዋል።
❤1
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ በዓለም ላይ ተፅዕኖ እንድታሳድር እና ቅቡልነቷ እንዲያድግ ያግዛታል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ተመራማሪ ተናገሩ
በወጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ሃይማኖት እሸቱ፤ የኢትዮጵያ የብሪክስ ተሳትፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሀገራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት ለመቆም የሚያስችል መድረክ ፈጥሯል ብለዋል።
በወጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት ሃይማኖት እሸቱ፤ የኢትዮጵያ የብሪክስ ተሳትፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሀገራዊ ጥቅሟን ከማስጠበቅ ባለፈ በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት ለመቆም የሚያስችል መድረክ ፈጥሯል ብለዋል።
ኢትዮጵያ በብሪክስ ሕብረት ውስጥ መካተቷ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚደረጉ ውይይቶች በተለይም በእኩልነት፣ በፍትህ እና በልማት ጉዳዮች ላይ ድምጿ እንዲሰማ ይረዳል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።
👍3👎2❤1😁1