በእንተ ቤተክርስትያን
https://youtu.be/oNlPCZ05g2M
https://youtu.be/oNlPCZ05g2M
ሰብስክራይብ አድርጋችሁ የቤተክርስትያን አስተምሮ ከምንጩ ጠጡ
ለሌሎችም እየቀዳችሁ አጠጡ
ጥያቄ ለሆነባችሁ ሁሉ መልስ እምታጉኙበት ቻናል ነው
ክርስትያኖች የማይጠቅመንን ቻናሎች ትተን የህይወት ስንቅ የሆነውን የጌታን ቃል የሚመግቡንን እንከተል ♥️♥️♥️
ሰብስክራይብ አድርጋችሁ የቤተክርስትያን አስተምሮ ከምንጩ ጠጡ
ለሌሎችም እየቀዳችሁ አጠጡ
ጥያቄ ለሆነባችሁ ሁሉ መልስ እምታጉኙበት ቻናል ነው
ክርስትያኖች የማይጠቅመንን ቻናሎች ትተን የህይወት ስንቅ የሆነውን የጌታን ቃል የሚመግቡንን እንከተል ♥️♥️♥️
Audio
*⛪በሰው ጀርባ ታዝዬ ከሞት ተረፍኩ*
🎙️ከሰሜን ወሎ የተሰደዱ ካህናት እና ምዕመን
*😭አቤቱ ጌታ ሆይ በቃችሁ በለን*
ትንቢተ ኢሳይያስ 40:1
[1]፤ *አጽናኑ፥ ሕዝቤን አጽናኑ ይላል
አምላካችሁ።
@KIRSTOSIYESUS
🎙️ከሰሜን ወሎ የተሰደዱ ካህናት እና ምዕመን
*😭አቤቱ ጌታ ሆይ በቃችሁ በለን*
ትንቢተ ኢሳይያስ 40:1
[1]፤ *አጽናኑ፥ ሕዝቤን አጽናኑ ይላል
አምላካችሁ።
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ክርስትና እና መስቀል*
🎙️ዲያቆን ቴዌድሮስ
የዮሐንስ ወንጌል 3:15-16
[15] *ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።*
[16] *በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና
@KIRSTOSIYESUS
🎙️ዲያቆን ቴዌድሮስ
የዮሐንስ ወንጌል 3:15-16
[15] *ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።*
[16] *በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ማሕሌተ ጽጌ የመጀመሪያ ሰንበት🌹*
🎙️መጋቢ ሃዲሳት ሚስጥረ ሥላሴ ማናዬ
*🌹ጽጌ ሲላት እመቤታችን ፍሬ ክርስቶስ ልጇ*
መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን 2:1-3
[1]፤ *🌹 እኔ የሳሮን ጽጌ ረዳ የቈላም አበባ ነኝ።*
[2]፤ *በእሾህ መካከል እንዳለ የሱፍ አበባ፥ እንዲሁ ወዳጄ በቈነጃጅት መካከል ናት።*
[3]፤ *በዱር እንዳለ እንኮይ፥ እንዲሁ ውዴ በልጆች መካከል ነው። ከጥላው በታች እጅግ ወድጄ ተቀመጥሁ፥ ፍሬውም በጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው።*
*🌹እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ጸዐዳ ወቀይሕ*
*አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ*🌹
*🕊️ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ*
*ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል*ፍሡሕ*🌹
*ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ”*
*🌹🌼ነጭም ቀይም አበባ የተባለ ልጅሽን እያቀፍሽው በተአምርና በንጽሕና ቀን ወደ ቤተ መቅደስ በገባሽ ጊዜ ርግቤ ድንግል ማርያም ሆይ ከልቅሶ ከሐዘን ታረጋጊኝ ዘንድ ነዪ፤*
*መልካማዬ ከደስተኛው ገብርኤልና እንዳንቺ ርኅሩኅ ከኾነው ከሚካኤል ጋር ነዪ) ይላል፡፡*
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን በስደቷ ስደታችንን ትባርከው🌹
@KIRSTOSIYESUS
🎙️መጋቢ ሃዲሳት ሚስጥረ ሥላሴ ማናዬ
*🌹ጽጌ ሲላት እመቤታችን ፍሬ ክርስቶስ ልጇ*
መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን 2:1-3
[1]፤ *🌹 እኔ የሳሮን ጽጌ ረዳ የቈላም አበባ ነኝ።*
[2]፤ *በእሾህ መካከል እንዳለ የሱፍ አበባ፥ እንዲሁ ወዳጄ በቈነጃጅት መካከል ናት።*
[3]፤ *በዱር እንዳለ እንኮይ፥ እንዲሁ ውዴ በልጆች መካከል ነው። ከጥላው በታች እጅግ ወድጄ ተቀመጥሁ፥ ፍሬውም በጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው።*
*🌹እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ጸዐዳ ወቀይሕ*
*አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ*🌹
*🕊️ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ*
*ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል*ፍሡሕ*🌹
*ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ”*
*🌹🌼ነጭም ቀይም አበባ የተባለ ልጅሽን እያቀፍሽው በተአምርና በንጽሕና ቀን ወደ ቤተ መቅደስ በገባሽ ጊዜ ርግቤ ድንግል ማርያም ሆይ ከልቅሶ ከሐዘን ታረጋጊኝ ዘንድ ነዪ፤*
*መልካማዬ ከደስተኛው ገብርኤልና እንዳንቺ ርኅሩኅ ከኾነው ከሚካኤል ጋር ነዪ) ይላል፡፡*
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን በስደቷ ስደታችንን ትባርከው🌹
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪መጽሐፍ ቅዱስ ያላዘዘውን ለምን ትጸልያላችሁ*
🎙️መምህር ኃይለ ኢየሱስ ፋንታሁን
*❓የመናፍቅ ቁጭት የሆነችው እመቤታችን መናፍቃን ለምን የእመቤታችንን ጸሎት ትጸልያላችሁ?*
መዝሙረ ዳዊት 33:1
[1]የዳዊት መዝሙር። *1 ጻድቃን ሆይ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ለቅኖች ምስጋና ይገባል።*
@KIRSTOSIYESUS
🎙️መምህር ኃይለ ኢየሱስ ፋንታሁን
*❓የመናፍቅ ቁጭት የሆነችው እመቤታችን መናፍቃን ለምን የእመቤታችንን ጸሎት ትጸልያላችሁ?*
መዝሙረ ዳዊት 33:1
[1]የዳዊት መዝሙር። *1 ጻድቃን ሆይ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ለቅኖች ምስጋና ይገባል።*
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪እግዚአብሔር አዳም እንደሚወድቅ እያወቀ ለምን ፈጠረው?*
🎙️መምህር ምትኩ አበራ
ኦሪት ዘፍጥረት 2:16-17
[16]፤ *እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤*
[17]፤ *ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።*
@KIRSTOSIYESUS
🎙️መምህር ምትኩ አበራ
ኦሪት ዘፍጥረት 2:16-17
[16]፤ *እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤*
[17]፤ *ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።*
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪እግዚአብሔር ልማናችን እየሰማ ለምን ዝም ይላል?*
🎙️መጋቢ ሃዲስ ነቅዓ ጥበብ
Bible. መዝሙረ ዳዊት 28:1-2
[1]የዳዊት መዝሙር። *1 አቤቱ፥ ወደ አንተ እጠራለሁ፤ ዝም ብትለኝ ወደ ጓድጓድ እንደሚወርዱት እንዳልመስል፥ አንተ አምላኬ፥ ዝም አትበለኝ።*
[2] *ወደ መቅደስህ ማደሪያ እጄን ባነሣሁ ጊዜ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን የልመናዬን ቃል ስማ።*
@KIRSTOSIYESUS
🎙️መጋቢ ሃዲስ ነቅዓ ጥበብ
Bible. መዝሙረ ዳዊት 28:1-2
[1]የዳዊት መዝሙር። *1 አቤቱ፥ ወደ አንተ እጠራለሁ፤ ዝም ብትለኝ ወደ ጓድጓድ እንደሚወርዱት እንዳልመስል፥ አንተ አምላኬ፥ ዝም አትበለኝ።*
[2] *ወደ መቅደስህ ማደሪያ እጄን ባነሣሁ ጊዜ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን የልመናዬን ቃል ስማ።*
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪አይሁድ ክርስቶስን ለምን ሰደቡት*
🎙️መጋቢ ሓዲስ ነቅዓ ጥበብ ከፍ ያለው
የማርቆስ ወንጌል 15:29-30
[29] *የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥*
[30] *ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።*
@KIRSTOSIYESUS
🎙️መጋቢ ሓዲስ ነቅዓ ጥበብ ከፍ ያለው
የማርቆስ ወንጌል 15:29-30
[29] *የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና። ዋ፥ ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥*
[30] *ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።*
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ዘንዶውም ሴቲቷን አሳደዳት*
🎙️አባ ፍቅረ ማርያም
የዮሐንስ ራእይ 12:5-6,13-14
[13] *ዘንዶውም ወደ ምድር እንደ ተጣለ ባየ ጊዜ ወንድ ልጅ የወለደችውን ሴት አሳደዳት።*
[14] *ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፥ ዘመናትም፥ የዘመንም እኵሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ስፍራዋ ወደ በረሀ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የታላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት።*
@KIRSTOSIYESUS
🎙️አባ ፍቅረ ማርያም
የዮሐንስ ራእይ 12:5-6,13-14
[13] *ዘንዶውም ወደ ምድር እንደ ተጣለ ባየ ጊዜ ወንድ ልጅ የወለደችውን ሴት አሳደዳት።*
[14] *ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፥ ዘመናትም፥ የዘመንም እኵሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ስፍራዋ ወደ በረሀ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የታላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት።*
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ዕቅበተ እምነት ምን ማለት ነው?*
🎙️ሊቃውንት አባቶች
*👉🏾ዕቅበተ እምነት እሚባል አስተምሮ አለ ወይ ?*
ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1
[1] *ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።*
*👉🏾እምነትን መጠበቅ*
Bible. የዮሐንስ ራእይ 16:15
[15] *እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።*
@KIRSTOSIYESUS
🎙️ሊቃውንት አባቶች
*👉🏾ዕቅበተ እምነት እሚባል አስተምሮ አለ ወይ ?*
ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1
[1] *ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።*
*👉🏾እምነትን መጠበቅ*
Bible. የዮሐንስ ራእይ 16:15
[15] *እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።*
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ዕቅበተ እምነት ምን ማለት ነው?*
🎙️ሊቃውንት አባቶች
*👉🏾ክርስትያኖች የሰው ሥጋ ይበላሉ ለተባለው የሀሰት ክስ መምህር ግርማ ባቱ መልስ ሰተዋል ቤተክርስትያን ያሉት ነገሮች በሙሉ የተለኩ የተሰፈሩ ናቸው የሌሎቹ ምን አላቸውና ምኑን ይጠብቁታል*?
ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1
[1] *ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።*
*👉🏾እምነትን መጠበቅ*
Bible. የዮሐንስ ራእይ 16:15
[15] *እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።*
2️⃣@KIRSTOSIYESUS
🎙️ሊቃውንት አባቶች
*👉🏾ክርስትያኖች የሰው ሥጋ ይበላሉ ለተባለው የሀሰት ክስ መምህር ግርማ ባቱ መልስ ሰተዋል ቤተክርስትያን ያሉት ነገሮች በሙሉ የተለኩ የተሰፈሩ ናቸው የሌሎቹ ምን አላቸውና ምኑን ይጠብቁታል*?
ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1
[1] *ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።*
*👉🏾እምነትን መጠበቅ*
Bible. የዮሐንስ ራእይ 16:15
[15] *እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።*
2️⃣@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ዕቅበተ እምነት ምን ማለት ነው?*
🎙️ሊቃውንት አባቶች
*👉🏾ቤታችሁን አትጠብቁ እሚል ሌባ ብቻ ነው*
ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1
[1] *ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።*
*👉🏾እምነትን መጠበቅ*
Bible. የዮሐንስ ራእይ 16:15
[15] *እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።*
3️⃣@KIRSTOSIYESUS
🎙️ሊቃውንት አባቶች
*👉🏾ቤታችሁን አትጠብቁ እሚል ሌባ ብቻ ነው*
ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1
[1] *ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።*
*👉🏾እምነትን መጠበቅ*
Bible. የዮሐንስ ራእይ 16:15
[15] *እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።*
3️⃣@KIRSTOSIYESUS
በዚህ ቻናል ውስጥ ከማንኛውም ቤተ እምነት፦
👉ከእስልምና
👉ከተሃድሶ መናፍቃን
እንዲሁም ከሌሎች በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነታችን ለሚነሱ ማንኛውም ጥያቄዎች መልስ ይሰጥበታል።
ለፌስቡክ፦ fb.com/fnoteatnatewos
ለጦማረ ገጻችን፦ fnoteatnatewos.blogspot.com
👉ከእስልምና
👉ከተሃድሶ መናፍቃን
እንዲሁም ከሌሎች በኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነታችን ለሚነሱ ማንኛውም ጥያቄዎች መልስ ይሰጥበታል።
ለፌስቡክ፦ fb.com/fnoteatnatewos
ለጦማረ ገጻችን፦ fnoteatnatewos.blogspot.com
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Audio
*⛪ይሁዳ ክርስቶስን አሳልፎ ባይሰጠው አይሰቀልም ነበር ለምን ይኮነናል?*
🎙️መምህር ምትኩ አበራ
የማቴዎስ ወንጌል 26:24-25
[24] *የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል፥ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት፤ ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር አለ።*
[25] *አሳልፎ የሚሰጠው ይሁዳም መልሶ። መምህር ሆይ፥ እኔ እሆንን? አለ፤ አንተ አልህ አለው።*
@KIRSTOSIYESUS
⛪ማኅበረ ቅዱሳን የስብከት ወንጌል ከተመልካች የመጣ ጥያቄ
🎙️መምህር ምትኩ አበራ
የማቴዎስ ወንጌል 26:24-25
[24] *የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል፥ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት፤ ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር አለ።*
[25] *አሳልፎ የሚሰጠው ይሁዳም መልሶ። መምህር ሆይ፥ እኔ እሆንን? አለ፤ አንተ አልህ አለው።*
@KIRSTOSIYESUS
⛪ማኅበረ ቅዱሳን የስብከት ወንጌል ከተመልካች የመጣ ጥያቄ
Audio
*⛪ትእይንተ ዝሙት እና መዘዙ*
🎙️መምህር ታምራት ውቤ
የማርቆስ ወንጌል 7:21-22
[21] *ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥*
[22] *ዝሙት፥ መስረቅ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ መጐምጀት፥ ክፋት፥ ተንኰል፥ መዳራት፥ ምቀኝነት፥ ስድብ፥ ትዕቢት፥ ስንፍና ናቸውና፤*
@KIRSTOSIYESUS
📺የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌቭዥን መርሃ ግብር
🎙️መምህር ታምራት ውቤ
የማርቆስ ወንጌል 7:21-22
[21] *ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥*
[22] *ዝሙት፥ መስረቅ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ መጐምጀት፥ ክፋት፥ ተንኰል፥ መዳራት፥ ምቀኝነት፥ ስድብ፥ ትዕቢት፥ ስንፍና ናቸውና፤*
@KIRSTOSIYESUS
📺የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌቭዥን መርሃ ግብር
Audio
*⛪እውነትን ምኞት አይተካትም*
🎙️አባ ጌዲዎን ብርሃን
*♥️ክብር ይግባውና መናፍቃን ክርስቶስ ብቻ ለምን ይላሉ?*
ወደ ሮሜ ሰዎች 3:24🌻🌻🌻🌻
[24] *በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።*
*❓መናፍቃን የጨመሩት ካህን አያስፈልግም ሁላችንም ካህናት ነን ለሚሉ❓*
https://youtu.be/JJd7sxRUM0E
*👆🏽ይህን ቻናል ሰብስክራይብ አድርጋችሁ የቤተክርስትያን አስተምሮ ከምንጩ ይጠጡ ሌላውንም ያጠጡ ማንኛውንም ጥያቄያችሁን መልስ ታገኛላችሁ*
*📺የኢትዬጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌቭዥን የዕቅበተ እምነት መርሃ ግብር*👆🏽👆🏽👂🏽👂🏽 *በደንብ አዳምጡ*
*ክፍል 5️⃣
🎙️አባ ጌዲዎን ብርሃን
*♥️ክብር ይግባውና መናፍቃን ክርስቶስ ብቻ ለምን ይላሉ?*
ወደ ሮሜ ሰዎች 3:24🌻🌻🌻🌻
[24] *በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።*
*❓መናፍቃን የጨመሩት ካህን አያስፈልግም ሁላችንም ካህናት ነን ለሚሉ❓*
https://youtu.be/JJd7sxRUM0E
*👆🏽ይህን ቻናል ሰብስክራይብ አድርጋችሁ የቤተክርስትያን አስተምሮ ከምንጩ ይጠጡ ሌላውንም ያጠጡ ማንኛውንም ጥያቄያችሁን መልስ ታገኛላችሁ*
*📺የኢትዬጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌቭዥን የዕቅበተ እምነት መርሃ ግብር*👆🏽👆🏽👂🏽👂🏽 *በደንብ አዳምጡ*
*ክፍል 5️⃣
Audio
*⛪በዐረቡ ዓለም ብዙ ፈተና ቢኖርም በመንፈሳዊ ሕይወት ተክሰናል*
🎙️አባታችን አባ ዲሜጥሮስ
መዝሙረ ዳዊት 108:3-5
[3] *አቤቱ፥ በአሕዛብ መካከል አመሰግንሃለሁ፥ በወገኖችም መካከል እዘምርልሃለሁ፤*
[4] *ምሕረትህ በሰማይ ላይ ታላቅ ናትና፥ እውነትህም እስከ ደመናት ድረስ ነውና።*
[5] *አቤቱ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፥ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።
@KIRSTOSIYESUS
🎙️አባታችን አባ ዲሜጥሮስ
መዝሙረ ዳዊት 108:3-5
[3] *አቤቱ፥ በአሕዛብ መካከል አመሰግንሃለሁ፥ በወገኖችም መካከል እዘምርልሃለሁ፤*
[4] *ምሕረትህ በሰማይ ላይ ታላቅ ናትና፥ እውነትህም እስከ ደመናት ድረስ ነውና።*
[5] *አቤቱ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፥ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።
@KIRSTOSIYESUS
Audio
*⛪ትእይንተ ዝሙት እና መዘዙ*
🎙️መምህር ታምራት ውቤ
የማርቆስ ወንጌል 7:21-22
[21] *ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥*
[22] *ዝሙት፥ መስረቅ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ መጐምጀት፥ ክፋት፥ ተንኰል፥ መዳራት፥ ምቀኝነት፥ ስድብ፥ ትዕቢት፥ ስንፍና ናቸውና፤*
@KIRSTOSIYESUS
📺የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌቭዥን መርሃ ግብር 2⃣
🎙️መምህር ታምራት ውቤ
የማርቆስ ወንጌል 7:21-22
[21] *ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥*
[22] *ዝሙት፥ መስረቅ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ መጐምጀት፥ ክፋት፥ ተንኰል፥ መዳራት፥ ምቀኝነት፥ ስድብ፥ ትዕቢት፥ ስንፍና ናቸውና፤*
@KIRSTOSIYESUS
📺የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቴሌቭዥን መርሃ ግብር 2⃣