Forwarded from ㅤ
Forwarded from ቤተ_ልሔም~Bethelhem (፩ M²)
ይወዳት ነበር። በደንብ አድርጎ ያፈቅራት ነበር። ቀን በቀን እቤቷ ሲመላለስ አየው ስለነበር እቀናበት ነበር። እኔም እጅግ አድርጌ አፈቅራት ነበር። ግን አንድም ቀን እቤቷ ሄጄ አላውቅም። በቃ ይጨንቀኝ ነበር። የእርሱ ብቻ የሚያደርጋት እየመሰለኝ ሌላ ሌላ ነገር ማሰብ ጀምሬ ነበር።
እሚገርማችሁ ነገር፥ ገና ጩጬ እያለኹ ነበር ከእሷ ጋር ፍቅር የያዘኝ። ጓደኛዬም እንደ እኔው ገና ፈላ እያለ ነበር እቤቷ መመላለስ የጀመረው። ይመላለስ እንጂ አንድም ቀን በአካል አይቷት አያውቅም። እንዲሁ በተስፋ ይመላለስ ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን ጓደኛዬ ይዞን ወደ ቤቷ ይወስደኛል። ገና የውጭ መግቢያው ጋር ስደርስ የእርሷ ቤት መሆኑን እንዲሁ ታወቀኝ። ደስ የሚል መዓዛ ይሸትተኝ ጀመር፤ ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የእርሷን ስም ሲጠሩ ሰማኹ። ለካ ወዳጇ እኔ ብቻ አልነበርኩም። ከእኔም በላይ አብልጠው የሚሿት ሰዎችም እንደ ነበሩ ገባኝ።
ከዚያማ እኔም ወደ ቤቷ መገስገስ ጀመርኳ! ማን ሊያስቆመኝ? ስለ እርሷ ማወቅ(መማር) ተያያዝኩት። ቀን በቀን ስሟን መጥራት ጀመርኵ። ከትንሽ ዓመታት በኋላ በሌላ አነጋገር ስለ እሷ አወሳ ዘንድ አንደኛው ሰውዬ ነገረኝ። "ምን ብሎ?" አትሉኝም?
"ምን ብሎ?" "ስለ እርሷ መማር በዚህ ብቻ አይደለም። በዜማም ተቀኝተዉላታልና በዜማም ስሟን ጥራት አለኝ።" ጀመርኳ!
ለዚያም ነው... "ማርያም መሠረተ ሕይወት" ብዬ ያዜምኩላት!
ቅኔ ይቀኛሉ መላእክት ከራማ
ተሰጥቶሻልና የመወደድ ግርማ
በእግዚአብሔር ቀኝ የምትቆሚ
ዕጸ ጳጦስ ልመናችንን ስሚ
◦◎● Join us on telegram @MekuriyaM
✨Dn Mekuriya Murashe
እሚገርማችሁ ነገር፥ ገና ጩጬ እያለኹ ነበር ከእሷ ጋር ፍቅር የያዘኝ። ጓደኛዬም እንደ እኔው ገና ፈላ እያለ ነበር እቤቷ መመላለስ የጀመረው። ይመላለስ እንጂ አንድም ቀን በአካል አይቷት አያውቅም። እንዲሁ በተስፋ ይመላለስ ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን ጓደኛዬ ይዞን ወደ ቤቷ ይወስደኛል። ገና የውጭ መግቢያው ጋር ስደርስ የእርሷ ቤት መሆኑን እንዲሁ ታወቀኝ። ደስ የሚል መዓዛ ይሸትተኝ ጀመር፤ ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የእርሷን ስም ሲጠሩ ሰማኹ። ለካ ወዳጇ እኔ ብቻ አልነበርኩም። ከእኔም በላይ አብልጠው የሚሿት ሰዎችም እንደ ነበሩ ገባኝ።
ከዚያማ እኔም ወደ ቤቷ መገስገስ ጀመርኳ! ማን ሊያስቆመኝ? ስለ እርሷ ማወቅ(መማር) ተያያዝኩት። ቀን በቀን ስሟን መጥራት ጀመርኵ። ከትንሽ ዓመታት በኋላ በሌላ አነጋገር ስለ እሷ አወሳ ዘንድ አንደኛው ሰውዬ ነገረኝ። "ምን ብሎ?" አትሉኝም?
"ምን ብሎ?" "ስለ እርሷ መማር በዚህ ብቻ አይደለም። በዜማም ተቀኝተዉላታልና በዜማም ስሟን ጥራት አለኝ።" ጀመርኳ!
ለዚያም ነው... "ማርያም መሠረተ ሕይወት" ብዬ ያዜምኩላት!
ቅኔ ይቀኛሉ መላእክት ከራማ
ተሰጥቶሻልና የመወደድ ግርማ
በእግዚአብሔር ቀኝ የምትቆሚ
ዕጸ ጳጦስ ልመናችንን ስሚ
◦◎● Join us on telegram @MekuriyaM
✨Dn Mekuriya Murashe
ቤተ_ልሔም~Bethelhem
https://youtu.be/JUgKuaarvM0?si=h8ehd1dFaNBVd4PT
SUBSCRIBE እያደረጋችኹ...
👌 #ንነጽር_፺፱
ትሕትና ማለት ለካ ከልብ ዝቅ ማለት እንጂ ከላይ ከላይ ዝቅ ማለት አይደለም።
ጣዕም አለው ለካ ትሕትና! ለዚያ ነዋ አባቶቻችን ራሳቸውን ዝቅ እያደረጉ ከእግዚአብሔር የሚመጣውን ጸጋ የሚጎናጸፉት!
ይህንን ጽሑፍ ደርሷችኹ ማንበብ ከቻላችኹ በሕይወታችኹ ዛሬ አንድ ቁም ነገር ለመሥራት ብቁ እስኪ!
የእውነት ከልቤ ልምከራችኹ ያለምንም ማጉረምረምና መሳቀቅ ከልብ ዝቅ ማለትን ተለማመዱ።
ከልብ ዝቅ ማለትንና ትሕትናን ልትላበሱ ወስናችኹ እንደሆን አንድ መንገድ ልጠቁማችኹ ነው።
ወዲህ ወድያ እየተረማመሰ የምታዩት ሰው ላይ ምንም ሐሳብ አይኑራችኹ። ከላይ ከፍ የሚያደርግ አንድ እግዚአብሔር መኖሩን ብቻ ልብ በሉ። ክርስቶስን በልባችኹ አንግሡት!
እደግመዋለው!
የምታውቃቸውም ሆነ የሚያውቁህ ሰዎች ሁሉንም ጠቅለል አድርግና የሆነ ቦታ ስጣቸው። አዕምሮህ ውስጥ የእግዚአብሔርን ሥጦታዎችና ሀብቶች ብዛት እንዲመላለሱ ፍቀድ። እነዚያ ጸጋዎች በሙሉ ከትሕትና ሥር መቀመጣቸውን አገናዝብ። እናማ ሰዎች የፈለገ ነገር ያድርጉልህ/ያድርጉልህ፤ አንተ ግን ኢየሱስን በልብህ ዙፋን አስቀምጠውና መሬት መሬቱን ውደድና ከመሬት ተቀመጥ ትልቅ ክብር አትፈላልግ።
ይኸውልህ
ሰዎች ያልክ እንደሆነ ስለ አንተ አይገዳቸውም። እመነኝ ብትራብም ሆነ ብትጠማ ከልቡ እኔን የሚልህ ልታገኝ አትችልም! ስለዚህ ከልብህ ዝቅ በልና በእግዚአብሔር ታመን እንጂ!
ያኔ ከልብ ዝቅ ማለትን ክብርን እንደሚሰጥ፤ ትሕትና ደግሞ የተለየ ደስታና ሰላም እንዳለው አይቶ መጓዝ ብቻ ነው!
'በጊዜው ከፍ ለማለት ለጊዜው ዝቅ ማለት'ን ይበጃልና ዝቅ በል ዝቅቅቅ!
◎●●Join us on telegram
@MekuriyaM
ትሕትና ማለት ለካ ከልብ ዝቅ ማለት እንጂ ከላይ ከላይ ዝቅ ማለት አይደለም።
ጣዕም አለው ለካ ትሕትና! ለዚያ ነዋ አባቶቻችን ራሳቸውን ዝቅ እያደረጉ ከእግዚአብሔር የሚመጣውን ጸጋ የሚጎናጸፉት!
ይህንን ጽሑፍ ደርሷችኹ ማንበብ ከቻላችኹ በሕይወታችኹ ዛሬ አንድ ቁም ነገር ለመሥራት ብቁ እስኪ!
የእውነት ከልቤ ልምከራችኹ ያለምንም ማጉረምረምና መሳቀቅ ከልብ ዝቅ ማለትን ተለማመዱ።
ከልብ ዝቅ ማለትንና ትሕትናን ልትላበሱ ወስናችኹ እንደሆን አንድ መንገድ ልጠቁማችኹ ነው።
ወዲህ ወድያ እየተረማመሰ የምታዩት ሰው ላይ ምንም ሐሳብ አይኑራችኹ። ከላይ ከፍ የሚያደርግ አንድ እግዚአብሔር መኖሩን ብቻ ልብ በሉ። ክርስቶስን በልባችኹ አንግሡት!
እደግመዋለው!
የምታውቃቸውም ሆነ የሚያውቁህ ሰዎች ሁሉንም ጠቅለል አድርግና የሆነ ቦታ ስጣቸው። አዕምሮህ ውስጥ የእግዚአብሔርን ሥጦታዎችና ሀብቶች ብዛት እንዲመላለሱ ፍቀድ። እነዚያ ጸጋዎች በሙሉ ከትሕትና ሥር መቀመጣቸውን አገናዝብ። እናማ ሰዎች የፈለገ ነገር ያድርጉልህ/ያድርጉልህ፤ አንተ ግን ኢየሱስን በልብህ ዙፋን አስቀምጠውና መሬት መሬቱን ውደድና ከመሬት ተቀመጥ ትልቅ ክብር አትፈላልግ።
ይኸውልህ
ሰዎች ያልክ እንደሆነ ስለ አንተ አይገዳቸውም። እመነኝ ብትራብም ሆነ ብትጠማ ከልቡ እኔን የሚልህ ልታገኝ አትችልም! ስለዚህ ከልብህ ዝቅ በልና በእግዚአብሔር ታመን እንጂ!
ያኔ ከልብ ዝቅ ማለትን ክብርን እንደሚሰጥ፤ ትሕትና ደግሞ የተለየ ደስታና ሰላም እንዳለው አይቶ መጓዝ ብቻ ነው!
'በጊዜው ከፍ ለማለት ለጊዜው ዝቅ ማለት'ን ይበጃልና ዝቅ በል ዝቅቅቅ!
◎●●Join us on telegram
@MekuriyaM