#የአለሙ_ኑር 8⃣
ምዕራፍ አምስት
ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ሶስተኛ ሰማይን ከመዳብ ፈጠረ ዛይቱን ሲልም ጠራት። ጠባቂዋ መላይካ አሪናኢል ይባላል። በሯ ከነጭ እንቁ መቆለፊያዋ ከብርሀን የተሰራ ነው። ጅብሪል በሯን ባንኳኳ ጊዜ እንደሌሎቹ ሰማያት ተመሳሳይ ጥያቄ ተሰነዘረለት ማን ነው? ነብይነት ተሰጥቷታል? ግብዣ ተደርጎለታል? ጅብሪል እነዚህ ጥያቄ ከመለሰ ቡሀላ አሪናኢል በሩን ከፈተ "እንኳን ደህና መጣህ እንዴት የሚያስደስት እንግዳ ነው ወደዚህ መንግስተ ሰማይ የመጣው" አሪናኢል ታላቅ ግርማ የተላበሰ መልአክ ነው። በስሩ 300,000 መላይኮች አሉት። ሁሉም ይህን ተስቢህ ይሉ ነበር።
ሱብሀነል ሙቲል ወሀብ: ሱብሀነል ፈታሂል ዐሊም: ሱብሀነል ሙጂቢ ኪመን ዳአሁ።
(ምስጋና ለጋስ: መንገዱን ሁሉ ከፋች: ሁሉን አዋቂ: ለዱኣዎች ሁሉ ምላሽ ለሚሰጠው ይሁን።)
ለዚህ መልአክ ሰላምታ ሰጠሁት እርሱም በአክብሮት ወደኔ ስለሚመጡ ልዩ የአላህ በረከቶችና ስጦታዎች አበሰረኝ። ከዛ ቡሀላ ሄድኩኝ ብዙ የመላእክት ስብስብ በረድፍ በሰጁድ ቦታ አገኘሆቸው። እየሰገዱ ይህን ተስቢህ ይሉ ነበር
ሱብሀነል ኻሊቂል ዐዚም: ሱብሀነለዚ ላ መፋራ ወላ መልጃአ ሚንሁ ኢላሂ: ሱብሀነል ዐሊዩል አላ።
( ሁሉን ቻይ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን። ምስጋና ከርሱ ማምለጫ በሌለበት: ከርሱ ሌላ መጠጊያ ለሌለው ይሁን: ከሁሉ በላይ የተመሰገነ ነው።)
ጅብሪል ከዚያም እንዲህ አለኝ: በዚህ የአምልኮ አይነት ከተፈጠሩ ጀምሮ በቋሚነት ተጠምደዋል። አላህ ለዑመትህ ይህን እንዲሰጥ ለምን። አላህም ለህዝቤ በሰላታቸው ሰጃዳ ሰጣቸው። ስጁድ ሁለት የሆነበት ምክንያት ለመላይካዎች ሰላምታ ስሰጣቸው ከሰጃዳቸው አንገታቸውን ቀና አድርገው ሰላምታዬን መለሱ ከዚያም እንደገና ስጁድ አረጉ። ስለዚህ ዑመቴ ሰላት ላይ ሁለት ጊዜ ሰጃዳ እንዲያደርግ ፈርድ ነው።
“ከዚያም አልፌ፣ዩሱፍን በታላቅ ውበቱ አየሁት። ከኔ ውበት፣ ዩሱፍ አንድ ግማሽ ተሰጠው። ሰላምታዬን ሰጠሁት በክብር መለሰና እንኳን ደህና መጣችሁ አለ። ስለሚመጡት ብዙ ተአምራት ነግሮኝ ጸለየልኝ። የሱ “ተስቢህ እንዲህ ነበር፡-
ሱብሀነል ከሪሚል አክራም: ሱብሀነል ጃሊሊል አጃል፣ ሱብሀነል ፈርዲል ዊትር: ሱብሀነል አባዲየልአባድ።
(የተባረከ የበለጸገው የተመሰገነ ይሁን፤ የታላቆች ታላቅ የተመሰገነ ይሁን፤ ምስጋና እኩያ የሌለው ልዩ ለሆነው፤ ዘላለማዊ የማያልቅ ይሁን።)
“እሱን ካለፍን በኋላ ዳውድን እና ልጁን ሱለይማንን አየሁ። ሁለቱንም ሰላም አልኳቸው እና ሰላምታዬን በአክብሮት መለሱልኝ። ታላቅ ምሥራች ነገሩኝና፣ ‘ስለ ሕዝብህ አማላጅ እንድትሆን፣ አላህም ዋስትና እንዲሰጣቸው በዚህች ሌሊት ጸልይ።’ በዚህ መንገድ መከሩኝ።
የዳውድ ተጽቢሕ ይህ ነበር፡-
ሱብሃነ ኻሊቂን ኑር; ሱብሃነ ተዋቢል ወሃብ።
(የብርሃን ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን;
ንስሐን የተቀበለ መልካሙንም ሁሉ ለጋሽ ጌታ ምስጋና ይገባው)።
የሱለይማን ተስቢህ እንዲህ ነበር፡- ሱብሃነ ማሊኪል ሙልክ: ሱብሃነል ቃሂሪል ጀባር፣ ሱብሃነ መን ኢለይሂ ተሲረል ኡሙር።
(ስብሐት ለገዥዎች ሁሉ ጌታ፣ ምስጋና ለአስገዳጁ፣ ለሚያስገድደው፣
ሁሉም ነገር የሚመለስለት የተመሰገነ ይሁን።)
“ከነሱ በኋላ በዙፋን ላይ ወደተቀመጠው መልአክ መጣሁ። ይህ መልአክ 70 ራሶች እና 70 ጥንድ ክንፎች ነበሩት, እያንዳንዱ ጥንድ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ድረስ ይሸፍናል በዙሪያው ሁሉ ግዙፍ መላእክትን አየሁ፣ እያንዳንዳቸውም እጅግ በጣም ረጅም ነበሩ። እነዚህ መላእክት የተወሰኑ ኃጢአተኞችን እየቀጡ እስኪወድቁ ድረስ በእንጨት ይደበድቧቸው ነበር። ከዚያም ደህና ሲሆኑ መላእክቱ እንደገና ይደበድቧቸው ጀመር። በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ያየሁት ታላቅ መልአክ ማን እንደሆነ ጠየቅኩኝ ጅብሪል መልአኩ ሱሀኢል መሆኑን ነግረኝ እና ሲቀጡ ያየሀቸው ከህዝብህ የመጡ ኢ-ፍትሃዊ ግፈኞች እና ጨካኞች መሆናቸውን ነገረኝ። በዚህ መንገድ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ይቀጣሉ።
“የርሱ ተስቢህ የሚከተለው ነበር።
ሱብሃነ መን ሁወ ፋኡቃል ጀባሪን; ሱብሃነል ሙሳሊቲ ፋኡቃል ሙሳሊቲን; ሱብሃነል ሙንተቂሚ ሚመን አሳሁ።
(ክብር ከአስጨናቂዎች ሁሉ በላይ ለሆነው፤ ክብር የሚጋፈጡትን ሁሉ የሚያጠቃ፤ ክብር ለእርሱ ያልታዘዘውን ሁሉ ለሚበቀል።)
“ከዚህ በኋላ፣ የእሳት ባህርና በዳርቻው ላይ በጨካኞች እና በአስፈሪ መላእክት ተከቦ አየሁ። በቅዱስ ቁርኣን አንቀጽ ላይ፡-
ነጎድጓዶችንም ይለቃል በነሱም የሚሻውን ሰው ይመታል።
( ነጎድጓድ፣ 13 )
ከዚህ ቡሀላ ከcamphor እንጨት የተሰራውን በር አየሁ። የበሩ ታችኛው የምድር ዝቅተኛ ወለል ላይኛው ደግሞ ከመለኮታዊ ዙፋን በታች ይደርሳል። ይህ በር ድርብ ሲሆን መቆለፊያው ሰማይና ምድርን ያክላል። በመገረም ይህ በርን ምንድነው ነው? ስል ጠየቅኩ ጅንሪል: የዚህ በር ስም ባቡል አማን (የደህንነት በር) ነው። ሁሉን ቻይ አላህ ጀሀነም ፈጠረ በተለያየ ስቃዬች ሞላት። ከጀሀነም እስትንፋስ ወጣ በዚህ ጊዜ በምድርና በሰማያት ያሉ ፍጥረታት ሁሉ አላህ እንዲጠብቃቸው ተማፀኑ። ከዚያም የግርማው ሁሉ ጌታ ይህ በር በጀሀነም በምድርና ሰማይ ባሉ ፍጥረታት መሀከል ከእርሷ እንዲድኑ አደረገ። ስለዚህ የደህንነት በር ተባለ። ከጀርባ ያለው ለማየት ጠየቅኩ። ከጀርባ ጀሀነም እንዳለ ነገረኝ ከዛም እንዲከፈት ፈለኩ ከዛ መላኮታዊ ትእዛዝ ተሰማ 'ውዴ ሆይ በጣትህ ምልክት ስጠው በሩ ይከፈታል'
ከዚያ በእጄ ምልክት ሰጠሁ በሩ ተከፈተ። ያየሁት ይህን ነበር 6000,000 ብረት ያለው ታላቅ ሚንበር በላዩም ከእሳት የተፈጠረ ትልቅና አስፈሪ መልአክ ተቀምጧል። የእሳት ገመዶችና መሳሪያዎችን ወዘተ በመስራት ተጠምዶ ነበር። ፊቱ ለማየት ያስፈራል እጁ ሀያል ቁጣውም በግልፅ ይታያል ይህንን ተስቢህም ይላል:
'ሱብሀነለዚ ላ ያጁሩ ወሁወል መሊከል ጀባር: ሱብሀነል ሙንተቂሙ መለን አዳኢህ: ሱብሀነል ሙትሊመን የጃእ: ሱብሀነ መን ለይሰ ከሚስሊህ ሸይኡን።
(የማይበድል: ሁሉን ቻይ ንጉስ: ክብር ጠላቶቹን በመበቀል ድል ለነሳው: ለሚሻው ሰው የሚለግስ: ከምንም ማይመስል ምስጋና ክብር ለርሱ ይሁን።)
እሳት ከአፉ እስከ ተራራ ድረስ ይዘላል ከአፍንጫው የእሳት ነበልባል ይፈልቃል። ቁጡ ነው አይኖቹ እንደ አለም ትልቅ የሆኑ በቁጣ የነደዱ ናቸው። ይህን መልአክ ሳየው ፍርሀት ተሰማኝ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ ፀጋና ልግስና ባይኖር በፍርሀት በጠፋሁ ነበር። ጅብሪልን ይህ አስፈሪ መለአክ ማነው? አትፍራ የምትፈራበት ምንም ነገር የለምና ይህ የጀሀነም ጠባቂ ማሊክ ነው። ሁሉን ቻይ አላህ ከቁጣው ፈጠረው ከተፈጠረ ጀምሮ ፈገግ ብሎ አያውቅም ቁጣው በጊዚያት እየጨመረ ይሄዳል። ከዚያም ሚንበሩ ላይ ወጣሁና ሰላምታ ሰጠሁት እሱ ግን በስራ ተጠምዶ ጭንቅላቱን እንኳ አላነሳም። ጅብሪል ከፊቱ አለፈና: ማሊክ ሆይ አሁን ሰላም ያለህ የአላህ ነብይ ሙሀመድ ሰዐወ ናቸው። ስሜን በሰማ ጊዜ ይህ አስፈሪ መልአክ ተነስቶ በምስጋና በአክብሮት ሰላምታ ሰጠኝ እንዲህም አለ: 'ሙሀመድ ሰዐወ ሆይ መልካም ብስራት ላንተ ይሁን አላህ ብዙ ተአምራት ሰጥቶሀል በአንተም ተደስቷል ስጋህን ለጀሀነም እሳት ከልክሏል። ላንተ ካለው ፍቅርና ክብር የተነሳ የሚከተሉህን እሳት እንዳይነካ ከልክሏል። ከህዝብህ አመፀኛ የሆኑትን በየዋህነት በጥቂቱና በቀላሉ እንድይዝ አዞኛል። ባንተ ማመን በማይፈልጉት ላይ ደግሞ እበቀልልሀለሁ።"
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምዕራፍ አምስት
ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ሶስተኛ ሰማይን ከመዳብ ፈጠረ ዛይቱን ሲልም ጠራት። ጠባቂዋ መላይካ አሪናኢል ይባላል። በሯ ከነጭ እንቁ መቆለፊያዋ ከብርሀን የተሰራ ነው። ጅብሪል በሯን ባንኳኳ ጊዜ እንደሌሎቹ ሰማያት ተመሳሳይ ጥያቄ ተሰነዘረለት ማን ነው? ነብይነት ተሰጥቷታል? ግብዣ ተደርጎለታል? ጅብሪል እነዚህ ጥያቄ ከመለሰ ቡሀላ አሪናኢል በሩን ከፈተ "እንኳን ደህና መጣህ እንዴት የሚያስደስት እንግዳ ነው ወደዚህ መንግስተ ሰማይ የመጣው" አሪናኢል ታላቅ ግርማ የተላበሰ መልአክ ነው። በስሩ 300,000 መላይኮች አሉት። ሁሉም ይህን ተስቢህ ይሉ ነበር።
ሱብሀነል ሙቲል ወሀብ: ሱብሀነል ፈታሂል ዐሊም: ሱብሀነል ሙጂቢ ኪመን ዳአሁ።
(ምስጋና ለጋስ: መንገዱን ሁሉ ከፋች: ሁሉን አዋቂ: ለዱኣዎች ሁሉ ምላሽ ለሚሰጠው ይሁን።)
ለዚህ መልአክ ሰላምታ ሰጠሁት እርሱም በአክብሮት ወደኔ ስለሚመጡ ልዩ የአላህ በረከቶችና ስጦታዎች አበሰረኝ። ከዛ ቡሀላ ሄድኩኝ ብዙ የመላእክት ስብስብ በረድፍ በሰጁድ ቦታ አገኘሆቸው። እየሰገዱ ይህን ተስቢህ ይሉ ነበር
ሱብሀነል ኻሊቂል ዐዚም: ሱብሀነለዚ ላ መፋራ ወላ መልጃአ ሚንሁ ኢላሂ: ሱብሀነል ዐሊዩል አላ።
( ሁሉን ቻይ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን። ምስጋና ከርሱ ማምለጫ በሌለበት: ከርሱ ሌላ መጠጊያ ለሌለው ይሁን: ከሁሉ በላይ የተመሰገነ ነው።)
ጅብሪል ከዚያም እንዲህ አለኝ: በዚህ የአምልኮ አይነት ከተፈጠሩ ጀምሮ በቋሚነት ተጠምደዋል። አላህ ለዑመትህ ይህን እንዲሰጥ ለምን። አላህም ለህዝቤ በሰላታቸው ሰጃዳ ሰጣቸው። ስጁድ ሁለት የሆነበት ምክንያት ለመላይካዎች ሰላምታ ስሰጣቸው ከሰጃዳቸው አንገታቸውን ቀና አድርገው ሰላምታዬን መለሱ ከዚያም እንደገና ስጁድ አረጉ። ስለዚህ ዑመቴ ሰላት ላይ ሁለት ጊዜ ሰጃዳ እንዲያደርግ ፈርድ ነው።
“ከዚያም አልፌ፣ዩሱፍን በታላቅ ውበቱ አየሁት። ከኔ ውበት፣ ዩሱፍ አንድ ግማሽ ተሰጠው። ሰላምታዬን ሰጠሁት በክብር መለሰና እንኳን ደህና መጣችሁ አለ። ስለሚመጡት ብዙ ተአምራት ነግሮኝ ጸለየልኝ። የሱ “ተስቢህ እንዲህ ነበር፡-
ሱብሀነል ከሪሚል አክራም: ሱብሀነል ጃሊሊል አጃል፣ ሱብሀነል ፈርዲል ዊትር: ሱብሀነል አባዲየልአባድ።
(የተባረከ የበለጸገው የተመሰገነ ይሁን፤ የታላቆች ታላቅ የተመሰገነ ይሁን፤ ምስጋና እኩያ የሌለው ልዩ ለሆነው፤ ዘላለማዊ የማያልቅ ይሁን።)
“እሱን ካለፍን በኋላ ዳውድን እና ልጁን ሱለይማንን አየሁ። ሁለቱንም ሰላም አልኳቸው እና ሰላምታዬን በአክብሮት መለሱልኝ። ታላቅ ምሥራች ነገሩኝና፣ ‘ስለ ሕዝብህ አማላጅ እንድትሆን፣ አላህም ዋስትና እንዲሰጣቸው በዚህች ሌሊት ጸልይ።’ በዚህ መንገድ መከሩኝ።
የዳውድ ተጽቢሕ ይህ ነበር፡-
ሱብሃነ ኻሊቂን ኑር; ሱብሃነ ተዋቢል ወሃብ።
(የብርሃን ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን;
ንስሐን የተቀበለ መልካሙንም ሁሉ ለጋሽ ጌታ ምስጋና ይገባው)።
የሱለይማን ተስቢህ እንዲህ ነበር፡- ሱብሃነ ማሊኪል ሙልክ: ሱብሃነል ቃሂሪል ጀባር፣ ሱብሃነ መን ኢለይሂ ተሲረል ኡሙር።
(ስብሐት ለገዥዎች ሁሉ ጌታ፣ ምስጋና ለአስገዳጁ፣ ለሚያስገድደው፣
ሁሉም ነገር የሚመለስለት የተመሰገነ ይሁን።)
“ከነሱ በኋላ በዙፋን ላይ ወደተቀመጠው መልአክ መጣሁ። ይህ መልአክ 70 ራሶች እና 70 ጥንድ ክንፎች ነበሩት, እያንዳንዱ ጥንድ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ድረስ ይሸፍናል በዙሪያው ሁሉ ግዙፍ መላእክትን አየሁ፣ እያንዳንዳቸውም እጅግ በጣም ረጅም ነበሩ። እነዚህ መላእክት የተወሰኑ ኃጢአተኞችን እየቀጡ እስኪወድቁ ድረስ በእንጨት ይደበድቧቸው ነበር። ከዚያም ደህና ሲሆኑ መላእክቱ እንደገና ይደበድቧቸው ጀመር። በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ያየሁት ታላቅ መልአክ ማን እንደሆነ ጠየቅኩኝ ጅብሪል መልአኩ ሱሀኢል መሆኑን ነግረኝ እና ሲቀጡ ያየሀቸው ከህዝብህ የመጡ ኢ-ፍትሃዊ ግፈኞች እና ጨካኞች መሆናቸውን ነገረኝ። በዚህ መንገድ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ይቀጣሉ።
“የርሱ ተስቢህ የሚከተለው ነበር።
ሱብሃነ መን ሁወ ፋኡቃል ጀባሪን; ሱብሃነል ሙሳሊቲ ፋኡቃል ሙሳሊቲን; ሱብሃነል ሙንተቂሚ ሚመን አሳሁ።
(ክብር ከአስጨናቂዎች ሁሉ በላይ ለሆነው፤ ክብር የሚጋፈጡትን ሁሉ የሚያጠቃ፤ ክብር ለእርሱ ያልታዘዘውን ሁሉ ለሚበቀል።)
“ከዚህ በኋላ፣ የእሳት ባህርና በዳርቻው ላይ በጨካኞች እና በአስፈሪ መላእክት ተከቦ አየሁ። በቅዱስ ቁርኣን አንቀጽ ላይ፡-
ነጎድጓዶችንም ይለቃል በነሱም የሚሻውን ሰው ይመታል።
( ነጎድጓድ፣ 13 )
ከዚህ ቡሀላ ከcamphor እንጨት የተሰራውን በር አየሁ። የበሩ ታችኛው የምድር ዝቅተኛ ወለል ላይኛው ደግሞ ከመለኮታዊ ዙፋን በታች ይደርሳል። ይህ በር ድርብ ሲሆን መቆለፊያው ሰማይና ምድርን ያክላል። በመገረም ይህ በርን ምንድነው ነው? ስል ጠየቅኩ ጅንሪል: የዚህ በር ስም ባቡል አማን (የደህንነት በር) ነው። ሁሉን ቻይ አላህ ጀሀነም ፈጠረ በተለያየ ስቃዬች ሞላት። ከጀሀነም እስትንፋስ ወጣ በዚህ ጊዜ በምድርና በሰማያት ያሉ ፍጥረታት ሁሉ አላህ እንዲጠብቃቸው ተማፀኑ። ከዚያም የግርማው ሁሉ ጌታ ይህ በር በጀሀነም በምድርና ሰማይ ባሉ ፍጥረታት መሀከል ከእርሷ እንዲድኑ አደረገ። ስለዚህ የደህንነት በር ተባለ። ከጀርባ ያለው ለማየት ጠየቅኩ። ከጀርባ ጀሀነም እንዳለ ነገረኝ ከዛም እንዲከፈት ፈለኩ ከዛ መላኮታዊ ትእዛዝ ተሰማ 'ውዴ ሆይ በጣትህ ምልክት ስጠው በሩ ይከፈታል'
ከዚያ በእጄ ምልክት ሰጠሁ በሩ ተከፈተ። ያየሁት ይህን ነበር 6000,000 ብረት ያለው ታላቅ ሚንበር በላዩም ከእሳት የተፈጠረ ትልቅና አስፈሪ መልአክ ተቀምጧል። የእሳት ገመዶችና መሳሪያዎችን ወዘተ በመስራት ተጠምዶ ነበር። ፊቱ ለማየት ያስፈራል እጁ ሀያል ቁጣውም በግልፅ ይታያል ይህንን ተስቢህም ይላል:
'ሱብሀነለዚ ላ ያጁሩ ወሁወል መሊከል ጀባር: ሱብሀነል ሙንተቂሙ መለን አዳኢህ: ሱብሀነል ሙትሊመን የጃእ: ሱብሀነ መን ለይሰ ከሚስሊህ ሸይኡን።
(የማይበድል: ሁሉን ቻይ ንጉስ: ክብር ጠላቶቹን በመበቀል ድል ለነሳው: ለሚሻው ሰው የሚለግስ: ከምንም ማይመስል ምስጋና ክብር ለርሱ ይሁን።)
እሳት ከአፉ እስከ ተራራ ድረስ ይዘላል ከአፍንጫው የእሳት ነበልባል ይፈልቃል። ቁጡ ነው አይኖቹ እንደ አለም ትልቅ የሆኑ በቁጣ የነደዱ ናቸው። ይህን መልአክ ሳየው ፍርሀት ተሰማኝ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ ፀጋና ልግስና ባይኖር በፍርሀት በጠፋሁ ነበር። ጅብሪልን ይህ አስፈሪ መለአክ ማነው? አትፍራ የምትፈራበት ምንም ነገር የለምና ይህ የጀሀነም ጠባቂ ማሊክ ነው። ሁሉን ቻይ አላህ ከቁጣው ፈጠረው ከተፈጠረ ጀምሮ ፈገግ ብሎ አያውቅም ቁጣው በጊዚያት እየጨመረ ይሄዳል። ከዚያም ሚንበሩ ላይ ወጣሁና ሰላምታ ሰጠሁት እሱ ግን በስራ ተጠምዶ ጭንቅላቱን እንኳ አላነሳም። ጅብሪል ከፊቱ አለፈና: ማሊክ ሆይ አሁን ሰላም ያለህ የአላህ ነብይ ሙሀመድ ሰዐወ ናቸው። ስሜን በሰማ ጊዜ ይህ አስፈሪ መልአክ ተነስቶ በምስጋና በአክብሮት ሰላምታ ሰጠኝ እንዲህም አለ: 'ሙሀመድ ሰዐወ ሆይ መልካም ብስራት ላንተ ይሁን አላህ ብዙ ተአምራት ሰጥቶሀል በአንተም ተደስቷል ስጋህን ለጀሀነም እሳት ከልክሏል። ላንተ ካለው ፍቅርና ክብር የተነሳ የሚከተሉህን እሳት እንዳይነካ ከልክሏል። ከህዝብህ አመፀኛ የሆኑትን በየዋህነት በጥቂቱና በቀላሉ እንድይዝ አዞኛል። ባንተ ማመን በማይፈልጉት ላይ ደግሞ እበቀልልሀለሁ።"
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 9⃣
ምእራፍ አምስት
"ከዚያም ጅብሪልን ጀሀነምን እንዲያሳየኝ ጠይቀው አልኩት።" ጅብሪል ጥያቄዬን ለማሊክ ሲነግረው።
ወደ ሲኦል የምመለከትበት የመርፌ የሚያክል ቀዳዳ ተከፈተልኝ። መጀመሪያ ላይ ከጉድጓዱ ውስጥ ጥቁር ጭስ ፈሰሰ. ያ ጭስ ከጉድጓዱ ውስጥ ለ 1 ሰዓት ያህል ቢወጣ ፣
ሰማያትና ምድር ሁሉ በእርሱ በተሞሉ ነበር። የፀሀይ እና የጨረቃ ብርሀን ሁሉ ተዘግተው በነበሩ ነበር፣ ሁሉም በጨለማ በተዘፈቁ። ማሊክ ግን ያንን ቀዳዳ በእጁ አስቆመው እና ጭሱ መውጣቱን አቆመ። ከዚያም ‘በዚህ ቀዳዳ ጀሃነምን ተመልከት’ አለኝ።
"በቀዳዳው ውስጥ ተመለከትኩ
7 የሲኦል ንብርብሮች እርስ በእርሳቸው ተደራርበው አየሁ።
የበላይ የሆነው ከህዝቤ መካከል ለአመጸኞች የተጠበቀው ነበር እና 'ጀሀነም' ይባላል።
እዚህ የተፈጸሙት ቅጣቶች ከጥልቅ የገሃነም ንብርብሮች ያነሱ ነበሩ።
“በጀሀነም ዝቅተኛ ደረጃዎች ውስጥ ያሉትን እኩይ ቅጣት ለማየት የሚያስችል ጥንካሬ አልነበረኝም፣ ስለዚህ በ1ኛ ደረጃ ቀለል ያለ ቅጣት የሚባሉትን ሁኔታ ብቻ ነው የተመለከትኩት። በውስጧም 70 የእሳት ባሕሮች በእያንዳንዳቸው ላይ የእሳት ከተማ እንዳሉ አየሁ። በእነዚህ ከተሞች ውስጥ በእያንዳንዱ 70,000 የእሳት ቃጠሎ ቤቶች ነበሩ እና በእያንዳንዱ ቤት ውስጥ 70000 የእሳት ሣጥኖች ነበሩ. እያንዳንዳቸው እነዚህ ሣጥኖች ወንዶች እና ሴቶች በውስጡ ታስረው በእባቦች እና ጊንጥ የተከበቡ ነበሩ። የጀሀነም ጠባቂውን ጠየቅሁት፡- ‘ማሊክ ሆይ፣ እነዚህ ውስጥ የታሰሩት እነማን ናቸው?’።
አንዳንዶቹ ወገኖቻቸውን ኢፍትሃዊ በሆነ መንገድ የሚጨቁኑ ሰዎች ናቸው።
በንብረታቸው ራሳቸውን ያበለፀጉ።ሌሎች ደግሞ ኩሩ፣ ራሳቸውን መሪ እና አምባገነን አድርገው የሾሙ እና በጭካኔ የተገዙ ናቸው። ታላቅነት እና ኩራት የአላህ ቻይነት ባህሪያት ናቸው እና ለእርሱ ብቻ የሚስማሙ ናቸው።
ከዚያም ከንፈራቸው እንደ ውሻ ከንፈር የሆኑ ሰዎች አየሁ ዘባኒያ(የጀሀነም አጋንንቶች) አንጀታቸው እስኪቀደድና ከሆላ ጫፎቻቸው እስኪወጣ ድረስ በእሳት መዶሻ ይደበድቧቸዋል። ይህ በተከሰተ ቁጥር አንጀታቸው እንደገና ደህና ይሆናል ዘባኒያዎችም እንደ አዲስ ያሰቃዩቸዋል በዚህም ይቀጥላል። ማሊክ ማናቸው ስል ጠየቅኩ : እነዚህ የየቲም ንብረት ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የወሰዱ ሰዎች ናቸው።
ከዚያም ሆዳቸው እንደ ተራራ ያበጠ ሰዎች አየሁ። እባብና ጊንጥ ወደ ሆዳቸው እየገቡ ታላቅ ስቃይ አደረሱባቸው ለመነሳት በፈለጉ ጊዜ በሆዳቸው ትልቅነትና ተህዋሲያን ምክንያት መነሳት አልቻሉም ወደ ሆላ ወድቀዋል።
ከዚያም በፀጉራቸው የሚሰቃዩ ሴቶችን አገኘሁ። ማሊክ አለኝ: እነዚህ ሴቶች ፀጉራቸውንና ከሌላ ሰዎች ያልሸፈኑ ውበታቸውን ከባሎቻቸው ውጪ ለሆኑ ወንዶች የገለጡ ባሎቻቸውን ያሰቃዩና ያሳዘኑ ናቸው።
ከእነሱ ቡሀላ በእሳታማ መንጠቆዎች ምላሳቸው የሚቃጠል ወንድና ሴት ቡድን አየሁ። ጥፍሮቻቸው ከመዳብ የተሰሩ ነበሩና በእነሱ ጥፍር ፊታቸውን ቀደዱ። እነማናቸው ስል ጅብሪልን ጠየቅኩ? እነዚህ በሀሰት የሚመሰከሩና ሀሜተኞች ሰዎች ናቸው አለኝ።
ከዚያም የተወሰኑት በጡታቸው ያታሰሩ ሌሎች ደግሞ በእግራቸው የታሰሩ አንገታቸውን ዝቅ ያፈጉ የሴቶች ቡድን አየሁ ያለ ማቆረጥ ይጮሀሉ። ማሊክም: እነዚህ ዝሙት የፈፀሙ ሴቶችና ልጆቻቸውን የገደሉ ሴቶች ናቸው አለኝ።
ከዚህ ቡሀላ ስጋቸውን ከጎናቸው እየቀደዱ በአፋቸውም ውስጥ የሚከቱ ሰዎች አየሁ። ነገር ግን አይውጡም ዝም ብለው ያኝካሉ። ዘባኒያዎች ስጋውን እንዲበሉ ያስገድዷቸው ነበር። ከዛ ሰዉነታቸው ይመለሳል አሁንም መልሰው ቀደው ይበላሉ በዚህ ይቀጥላሉ። እነማን እንደሆኑ ጠየቅኩ 'ከህዝቦችህ መካከል በግልፅ የሚነቅፉና ሰው የሚያንቆሽሹ ከጀርባ የሚያወሩና ተንኮለኞች ናቸው።'
ከዚያም ሰውነታቸው የአሳማ የሚመስል ፊታቸው ውሻ የመሰለ ከሆላ እሳትን የሚያወጡ ሰዎች አየሁ። እባቦች ነደፎቸው ስጋቸውን በሉ። ማን ናቸው? የጀሀነም መልአክ ማሊክም: እነዚህ ከወገኖችህ ውስጥ ሶላትን መስገድ የተዎ ናቸው።
ከዚያ ቡሀላ በከፍተኛ ውሀ ጥም የሚሰቃዩና በጭንቀት የሚጮኹ ሰዎች መጣሁ። ለልመናቸውም ምላሽ የፈላ ውሀ እንዲጠጡ ይታዘዛሉ። ወደ ከንፈራቸው እንደቀረበ ከውሀው ሙቀት የተነሳ የፊታቸው ስጋ ሁሉ ይነፋ ጀመር ውሀውን ከጠጡ ቡሀላ አንጀታቸው ፈርሶ ከጀርባቸው ፈልቆ ወጣ። እነማናቸው? ማሊክም: እነዚህ ከዑመትህ የወይን ጠጅና አስካሪ መጠጥ የሚጠጡ ሰዎች ናቸው አለኝ።
ከዚህ ቡሀላ ምላሳቸው ወጥቷ ተንጠልጥሎል ከእግራቸው የተንጠለጠሉ የሴቶች ቡድን አየሁ።
መላእክቶች ቆራርጠው ወሰዱቸው ነገርገን ወዲያው ያድጋሉ። በዚህ ጊዜ እንደ አህያ ያጉረመርማሉ እንደ ውሻ ይጮሀሉ። እነማናቸው ስል ጠየቅኩ? እርሱም: እነዚህ ያለአግባብ ለሙታን የሚያለቅሱ ዋይ ዋይ የሚሉ ሴቶች ናቸው' አለኝ።
ከዚያም የተወሰኑ ወንዶችና ሴቶች በእሳት በተለኮሰ ምድጃ ላይ ተቀምጠው ነበር። እሳቱም ሙሉ ሰውነታቸውን ይበላል ከስጋቸው መጥፎ ጠረንም ይወጣል። ስለነሱ ጠየቅኩት: እነዚህ ወንድና ሴት አመንዝሮች ናቸው። አለ የሚያስፈራው ሽታ ምንድነው? ስል ጠየቅኩ። ያ ሽታ ሚመጣው ከብልታቸው ፈሳሽ ነው አለኝ።
በመቀጠል እጆቻቸውን ከአንገታቸው ጋር በጥብቅ ታስረው የተሰቀሉ የሴቶች ቡድን አየሁ። እነማን ናቸው? አልኩት: እነዚህ ባሎቻቸውን ያታለሉና የባላቸውን ሀብት አጭበርብረው ያወጡ ሴቶች ናቸው ሲል መለሰልኝ።
በመቀጠል በእሳት የሚቀጡ ሴቶችና የጀሀነም አጋንንቶች በእሳታማ በትር እየደበደቡ በላያቸው የሚጭኑባቸው የወንዶች ቡድን አየሁ። እየጮሁ በሄዱ ቁጥር ይደበድቧቸዋል በሆዳቸው ውስጥ የእሳት ቃጠሎችን እየነዱ በእሳት ጅራፍ ገረፋቸው ቅጣታቸው ከባድ ሆኖ ታየኝ ስለነሱ ጠይቅኩ። ማሊክ እነዚህ አባትና እናታቸውን ያልታዘዙ ናቸው። አለኝ
ከዚያም በአንገታቸው ላይ ታላላቅ የእሳት ቀለበት ያደረጉ ሰዎች አየሁ። ማሊክ እነዚህ ማናቸው? አልኩት። ዕቃ የሚያጭበረብሩ ነጋዴዎች ናቸው።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
"ከዚያም ጅብሪልን ጀሀነምን እንዲያሳየኝ ጠይቀው አልኩት።" ጅብሪል ጥያቄዬን ለማሊክ ሲነግረው።
ወደ ሲኦል የምመለከትበት የመርፌ የሚያክል ቀዳዳ ተከፈተልኝ። መጀመሪያ ላይ ከጉድጓዱ ውስጥ ጥቁር ጭስ ፈሰሰ. ያ ጭስ ከጉድጓዱ ውስጥ ለ 1 ሰዓት ያህል ቢወጣ ፣
ሰማያትና ምድር ሁሉ በእርሱ በተሞሉ ነበር። የፀሀይ እና የጨረቃ ብርሀን ሁሉ ተዘግተው በነበሩ ነበር፣ ሁሉም በጨለማ በተዘፈቁ። ማሊክ ግን ያንን ቀዳዳ በእጁ አስቆመው እና ጭሱ መውጣቱን አቆመ። ከዚያም ‘በዚህ ቀዳዳ ጀሃነምን ተመልከት’ አለኝ።
"በቀዳዳው ውስጥ ተመለከትኩ
7 የሲኦል ንብርብሮች እርስ በእርሳቸው ተደራርበው አየሁ።
የበላይ የሆነው ከህዝቤ መካከል ለአመጸኞች የተጠበቀው ነበር እና 'ጀሀነም' ይባላል።
እዚህ የተፈጸሙት ቅጣቶች ከጥልቅ የገሃነም ንብርብሮች ያነሱ ነበሩ።
“በጀሀነም ዝቅተኛ ደረጃዎች ውስጥ ያሉትን እኩይ ቅጣት ለማየት የሚያስችል ጥንካሬ አልነበረኝም፣ ስለዚህ በ1ኛ ደረጃ ቀለል ያለ ቅጣት የሚባሉትን ሁኔታ ብቻ ነው የተመለከትኩት። በውስጧም 70 የእሳት ባሕሮች በእያንዳንዳቸው ላይ የእሳት ከተማ እንዳሉ አየሁ። በእነዚህ ከተሞች ውስጥ በእያንዳንዱ 70,000 የእሳት ቃጠሎ ቤቶች ነበሩ እና በእያንዳንዱ ቤት ውስጥ 70000 የእሳት ሣጥኖች ነበሩ. እያንዳንዳቸው እነዚህ ሣጥኖች ወንዶች እና ሴቶች በውስጡ ታስረው በእባቦች እና ጊንጥ የተከበቡ ነበሩ። የጀሀነም ጠባቂውን ጠየቅሁት፡- ‘ማሊክ ሆይ፣ እነዚህ ውስጥ የታሰሩት እነማን ናቸው?’።
አንዳንዶቹ ወገኖቻቸውን ኢፍትሃዊ በሆነ መንገድ የሚጨቁኑ ሰዎች ናቸው።
በንብረታቸው ራሳቸውን ያበለፀጉ።ሌሎች ደግሞ ኩሩ፣ ራሳቸውን መሪ እና አምባገነን አድርገው የሾሙ እና በጭካኔ የተገዙ ናቸው። ታላቅነት እና ኩራት የአላህ ቻይነት ባህሪያት ናቸው እና ለእርሱ ብቻ የሚስማሙ ናቸው።
ከዚያም ከንፈራቸው እንደ ውሻ ከንፈር የሆኑ ሰዎች አየሁ ዘባኒያ(የጀሀነም አጋንንቶች) አንጀታቸው እስኪቀደድና ከሆላ ጫፎቻቸው እስኪወጣ ድረስ በእሳት መዶሻ ይደበድቧቸዋል። ይህ በተከሰተ ቁጥር አንጀታቸው እንደገና ደህና ይሆናል ዘባኒያዎችም እንደ አዲስ ያሰቃዩቸዋል በዚህም ይቀጥላል። ማሊክ ማናቸው ስል ጠየቅኩ : እነዚህ የየቲም ንብረት ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የወሰዱ ሰዎች ናቸው።
ከዚያም ሆዳቸው እንደ ተራራ ያበጠ ሰዎች አየሁ። እባብና ጊንጥ ወደ ሆዳቸው እየገቡ ታላቅ ስቃይ አደረሱባቸው ለመነሳት በፈለጉ ጊዜ በሆዳቸው ትልቅነትና ተህዋሲያን ምክንያት መነሳት አልቻሉም ወደ ሆላ ወድቀዋል።
ከዚያም በፀጉራቸው የሚሰቃዩ ሴቶችን አገኘሁ። ማሊክ አለኝ: እነዚህ ሴቶች ፀጉራቸውንና ከሌላ ሰዎች ያልሸፈኑ ውበታቸውን ከባሎቻቸው ውጪ ለሆኑ ወንዶች የገለጡ ባሎቻቸውን ያሰቃዩና ያሳዘኑ ናቸው።
ከእነሱ ቡሀላ በእሳታማ መንጠቆዎች ምላሳቸው የሚቃጠል ወንድና ሴት ቡድን አየሁ። ጥፍሮቻቸው ከመዳብ የተሰሩ ነበሩና በእነሱ ጥፍር ፊታቸውን ቀደዱ። እነማናቸው ስል ጅብሪልን ጠየቅኩ? እነዚህ በሀሰት የሚመሰከሩና ሀሜተኞች ሰዎች ናቸው አለኝ።
ከዚያም የተወሰኑት በጡታቸው ያታሰሩ ሌሎች ደግሞ በእግራቸው የታሰሩ አንገታቸውን ዝቅ ያፈጉ የሴቶች ቡድን አየሁ ያለ ማቆረጥ ይጮሀሉ። ማሊክም: እነዚህ ዝሙት የፈፀሙ ሴቶችና ልጆቻቸውን የገደሉ ሴቶች ናቸው አለኝ።
ከዚህ ቡሀላ ስጋቸውን ከጎናቸው እየቀደዱ በአፋቸውም ውስጥ የሚከቱ ሰዎች አየሁ። ነገር ግን አይውጡም ዝም ብለው ያኝካሉ። ዘባኒያዎች ስጋውን እንዲበሉ ያስገድዷቸው ነበር። ከዛ ሰዉነታቸው ይመለሳል አሁንም መልሰው ቀደው ይበላሉ በዚህ ይቀጥላሉ። እነማን እንደሆኑ ጠየቅኩ 'ከህዝቦችህ መካከል በግልፅ የሚነቅፉና ሰው የሚያንቆሽሹ ከጀርባ የሚያወሩና ተንኮለኞች ናቸው።'
ከዚያም ሰውነታቸው የአሳማ የሚመስል ፊታቸው ውሻ የመሰለ ከሆላ እሳትን የሚያወጡ ሰዎች አየሁ። እባቦች ነደፎቸው ስጋቸውን በሉ። ማን ናቸው? የጀሀነም መልአክ ማሊክም: እነዚህ ከወገኖችህ ውስጥ ሶላትን መስገድ የተዎ ናቸው።
ከዚያ ቡሀላ በከፍተኛ ውሀ ጥም የሚሰቃዩና በጭንቀት የሚጮኹ ሰዎች መጣሁ። ለልመናቸውም ምላሽ የፈላ ውሀ እንዲጠጡ ይታዘዛሉ። ወደ ከንፈራቸው እንደቀረበ ከውሀው ሙቀት የተነሳ የፊታቸው ስጋ ሁሉ ይነፋ ጀመር ውሀውን ከጠጡ ቡሀላ አንጀታቸው ፈርሶ ከጀርባቸው ፈልቆ ወጣ። እነማናቸው? ማሊክም: እነዚህ ከዑመትህ የወይን ጠጅና አስካሪ መጠጥ የሚጠጡ ሰዎች ናቸው አለኝ።
ከዚህ ቡሀላ ምላሳቸው ወጥቷ ተንጠልጥሎል ከእግራቸው የተንጠለጠሉ የሴቶች ቡድን አየሁ።
መላእክቶች ቆራርጠው ወሰዱቸው ነገርገን ወዲያው ያድጋሉ። በዚህ ጊዜ እንደ አህያ ያጉረመርማሉ እንደ ውሻ ይጮሀሉ። እነማናቸው ስል ጠየቅኩ? እርሱም: እነዚህ ያለአግባብ ለሙታን የሚያለቅሱ ዋይ ዋይ የሚሉ ሴቶች ናቸው' አለኝ።
ከዚያም የተወሰኑ ወንዶችና ሴቶች በእሳት በተለኮሰ ምድጃ ላይ ተቀምጠው ነበር። እሳቱም ሙሉ ሰውነታቸውን ይበላል ከስጋቸው መጥፎ ጠረንም ይወጣል። ስለነሱ ጠየቅኩት: እነዚህ ወንድና ሴት አመንዝሮች ናቸው። አለ የሚያስፈራው ሽታ ምንድነው? ስል ጠየቅኩ። ያ ሽታ ሚመጣው ከብልታቸው ፈሳሽ ነው አለኝ።
በመቀጠል እጆቻቸውን ከአንገታቸው ጋር በጥብቅ ታስረው የተሰቀሉ የሴቶች ቡድን አየሁ። እነማን ናቸው? አልኩት: እነዚህ ባሎቻቸውን ያታለሉና የባላቸውን ሀብት አጭበርብረው ያወጡ ሴቶች ናቸው ሲል መለሰልኝ።
በመቀጠል በእሳት የሚቀጡ ሴቶችና የጀሀነም አጋንንቶች በእሳታማ በትር እየደበደቡ በላያቸው የሚጭኑባቸው የወንዶች ቡድን አየሁ። እየጮሁ በሄዱ ቁጥር ይደበድቧቸዋል በሆዳቸው ውስጥ የእሳት ቃጠሎችን እየነዱ በእሳት ጅራፍ ገረፋቸው ቅጣታቸው ከባድ ሆኖ ታየኝ ስለነሱ ጠይቅኩ። ማሊክ እነዚህ አባትና እናታቸውን ያልታዘዙ ናቸው። አለኝ
ከዚያም በአንገታቸው ላይ ታላላቅ የእሳት ቀለበት ያደረጉ ሰዎች አየሁ። ማሊክ እነዚህ ማናቸው? አልኩት። ዕቃ የሚያጭበረብሩ ነጋዴዎች ናቸው።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣0⃣
ምእራፍ አምስት
ከዚያም በዘባኒያዎች በእሳት ቢላዋ ወደ ሚታረዱ ሰዎች ደረስኩ ነገርግን ወዲያው ህያው እየሆኑ እንደገና ይታረዳሉ። እነዚህ እነማን ናቸው? አልኩት ማሊክም: ያለ አግባብ ነፍስ የገደሉ ናቸው አለኝ።
ከዚያም በጣም አፀያፊ የሚሸት ስጋ የሚበሉ ሰዎች አየሁ ማናቸው ስል ጠየቅኩ። እርሱም; እነዚህ የሰው ስም የሚያጠፉ: የወንድሞቻቸውን ስጋ የበሉ(ሀሜት) ሰዎች ናቸው።
በመቀጠል በሲኦል ውስጥ አንድ ቦታ አየሁ አንዱ ወንዶች ሌላው ሴቶች ሁለቱም በአሰቃቂ ሁኔታ እየተቀጡ ነው። ማሊክም: እነዚህ ሰዎች ለንጉሶቻቸውና ለመሳፍንቶቻቸው የሚያቃጥሩ ወሬ አመላላሽ ናቸው። ደካሞችና ድሆች እንዲሰቃዩ ያደረጉ። ሴቶቹ ደግሞ ራቁታቸው ለባዕድ ያደሩ ወንዶችን ለመማረክ ራሳቸውን ያስውቡ የነበሩ ፀጉራቸው እንደ ግመል ሻኛ ያደረጉ ናቸው።
ከዚህ ቡሀላ ወንድና ሴት ሌላ ቡድን አየሁ ሁሉም በተለያየ መንገድ ሲቀጡ የአንዱ ከአንዱ ይለይ ነበር። በእሳት ምሶሶዎች ላይ ተሰቅለው ስጋቸው የሚፈላበትና አጥንታቸው እስኪቀር ይወርድ ነበር። ነገር ግን ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ስጋቸውን አበቀለና ስቃያቸውም እንደ አዲስ ጀመረ። ሌሎችም በእሳት ሰንሰለት ታስርው ነበር። እነማን ናቸው? ማሊክም: እነዚህ በህይወት እያሉና ደህና ሆነው ሶላትና ኢባዳ የተዎ ሰዎች ናቸው።
ከዚያም ለጀሀነም ጠባቂ እንዲህ አልኩት: 'ማሊክ ሆይ የጀሀነምን በሮች ዝጋ ምክንያቱም ከዚህ በላይ ለማየት የሚያስችል ጥንካሬ የለኝም።' ከዛ ማሊክ ይህን አለ: ረሱል ሰዐወ ሆይ አላህን በመፍራት ከአመፅም እንዲጠበቁ በኢባዳቸው ለአላህም ታዛዦች ሆነው እንዲፀኑ ለህዝቦችህ ንገራቸው። ጀሀነም ሰባት ደረጃዎች አሎት ያየህው የመጀመሪያውን ንብርብር ብቻ ነው። በዚች ጀሀነም ያሉት ቅጣቶች ቀላል ናቸው። ከሌሎቹ የጀሀነም ደረጃዎች ሲነፃፀሩ ምንም አይደሉም።
ከዚያም ነብዩ ሰዐወ ለህዝባቸው በማዘን ማልቀስ ጀመሩ። ታላቁ መላእክት ጅብሪል ሚካኢልና ሙቀረቢን ሁሉ ከእሳቸው ጋር አለቀሱና የምህረት ጥሪውን አደረሱ። በመጨረሻ የሰራዊት ጌታ አላህ እንዲህ የሚል ጥሪ መጣ። 'ውዴ ሆይ በመለኮታዊ ፊት ለምትሰጠው ክብር ዱኣህ ተሰምቶል አማላጅነትህ ተፈፀሞል። አትዘን በፍርዱ ቀን ልዩ የሆነ የምልጃ ጣቢያ እሰጥሀለሁ። የጠየቅከኝንም ሀጢያተኞች እምራለሁ በቃ እስክትል ድረስ እኛ ዑመትህን ከአህዛብም ሁሉ በላይ መርጠናልና። እኔም አማላጃቸው አድርጌሀለሁ ስለዚህ ለፈለግከው ሰው አማልድ ልመናህን እቀበላለሁ።
ከማሊክ ሌላ 18 ሌሎች የጀሀነም ጠባቂዎች አሉ፣ በአጠቃላይ 19 ናቸው። ዓይኖቻቸው እንደ መብረቅ ብልጭታ ናቸው፥ ከአፋቸውም የነበልባል ምላስን ያወጣሉ፤ አንድ ጊዜም ምሕረትና ርኅራኄ አይሰማቸውም፥ ቁጣቸውም ያለማቋረጥ ለቅጣት ይበዛል
እና ቅጣታቸው ብቸኛ ተግባራቸው ነው። በአንድ እጃቸው 70,000 ኃጢአተኞችን አንሥተው ወደ ገሃነም እሳት ይወረውራሉ። እያንዳንዱ ጥርሳቸው እንደ ኡሁድ ተራራ ትልቅ ነው - ስለዚህ አንድ ጥርስ ብቻውን እንደ ተራራ ትልቅ ከሆነ፣ ሁሉም ጭንቅላታቸው፣ መላ አካላቸው ምንኛ ታላቅ ይሆናል! የትከሻው ስፋት የዘጠኝ ቀን ጉዞ ሲሆን የቆዳቸው ውፍረት ደግሞ የሶስት ቀን ጉዞ ርቀት ነው! 70,000 ኃጢአተኞችን በአንድ እጁ መያዝ ከቻለ።
የዚህ የበቀል መልአክ ቁመት ሊታሰብ በማይቻል ሁኔታ ታላቅ ነው!
እያንዳንዳቸው የጀሀነም መላእክት ቁጥራቸው አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው የአጋንንት ክፍል (ዘባኒያ) ያዛሉ። አላህ እነዚህን መላእክቶች ለነብዩ በአንቀጹ መውረዱ ላይ እንደገለፀላቸው ተያይዘዋል።
እኔ በሰቃር ውስጥ እደርጋሁ። እና ሰቃር ምን እንደሆነ ምን ያስተምርሃል? አይራራም ሥጋንም የሚያቃጥል አይጥልም። በላዩ ላይ አሥራ ዘጠኝ ናቸው. የእሳት ጓዶች እንዲኾኑ መላእክትን ብቻ አላደረግንም። ቁጥራቸውንም ለእነዚያ መጽሐፉን የተሰጡት ያረጋግጡ ዘንድ በከሓዲዎች ላይ ፈተና አደረግን።
(የተሸፈነ፣ 26-31)
ነቢዩ ይህንን ራዕይ በተቀበሉ ጊዜ፣ ስለ 19 የጀሀነም ጠባቂዎች፣ ለዑመታቸው እንዲተርፉ ተጨነቁ።
ጌታም እንዲህ ሲል ተናገረ።
“በዚህ መጽሐፍ ውስጥ አካትቻለሁ
(ቅዱስ ቁርኣን) ሕዝባችሁ 19 ቃላቶቹን በማያቋርጥ ንግግራቸውና በመተግበር ከፀኑ ከ19 የገሃነም ጠባቂዎች እና ከረዳት አጋንንት ሠራዊታቸው እጠብቃቸዋለሁ።
"ይህ የአስራ ዘጠኝ ፊደላት ቃል ምንድን ነው?" ሲሉ ረሱል ጠየቁ። አላህም "ቢስሚላሂ ረህማኒ ረሂም" የሚለው ሐረግ ነው።
ነቢዩ ቀጠሉ፡-
"የጀሀነም ጠባቂ ቀዳዳውን ዘጋው እና ጅብሪል አዛንና ኢቃም አደረገ። ኢማም ሆኜ ሁሉም መላእክቶች እና የ3ኛው ጀነት ነዋሪዎች ከኋላዬ ሁለት ረከዓዎችን ሲሰግዱ መራሁ። ከዚህ በኋላ ወደ አራተኛው ሰማይ ሄድን።
አራተኛው ሰማይ የተፈጠረችው ከብር ሲሆን በሌላ ዘገባ ከነጭ እንቁ ነው። የዚህ ጀነት ስም ዛሂር ነው። በሯም የብርሀን መቆለፊያዋም የብርሀን ነበረ። በሯ ላይ 'ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ" ተፅፏ ነበር። ጠባቂዋም ሳልሳኢል ነበር። በሩን ጅብሪል ካንኳኳ ቡሀላ እንደ ቀድሞው ተመሳሳይ ጥያቄ ከመለስን ቡሀላ በሮቹ ተከፈቱልን። ሳልሳኢል ረዳት 400,000 መላእክት ነበሩት እያንዳንዳቸውም 400,000 መላእክት በትዛዛቸው ነበሩ። እነዚህ መላእክት ይህን ተስቢህ ይሉ ነበር።
ሱብሀነ ኻሊቂ ዙሉማቲ ወኑር: ሱብሀነ ኻሊቂ ሽምሲ ወል ቀመሪል ሙኒር: ሱብሀነ ራፊዒል አላ።
(የጨለማ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን። የፀሀይና ጨረቃ የብርሀን ፈጣሪ ምስጋና ይግባው: የልዑሎች ልዑል የተመሰገነ ይሁን።)
በእነዚህ መላእክት መካከል አንድ ልዩ ቡድን አስተዋልኩ ከፊላቸው ቂያም ላይ ከፊሉም ስጁድ ላይ እየሰገዱ ነበር።
ከዚያም የኢሳ እናት መርየምን የሙሳ እናት ቡሀይድንና የፈርዖን ሚስት አሲያ ሁሉም ሊቀበሉኝ መጡ። የኢሳ እናት ማርያም 70,000 መኖሪያ ቤቶች ነበሯት ሁሉም ነጭ እንቁዎች የተሰሩ ናቸው። የሙሳ እናት 70,000 መኖሪያ ቤቶች ነበሯት ሁሉም ከአንጓዴ ኤመራልድ የተሰሩ ናቸው። አስያም ከቀይ ኮራል የተሰሩ 70,000 መኖሪያ ቤቶች ነበሯት።
ከዚህ ቡሀላ ውሀው ከበረዶ ነጭ ወደሆነበት ታላቅ ባህር ደረስኩ: ይህ ምን ባህር ነው? አልኩት። ጅብሪልም: ይህ የበረዶ ባህር ይባላል። ከዚያ ካለፍን ቡሀላ ወደ ፀሀይ ደረስን። የፀሀይ መጠን ከምድር 160 እጥፍ ይበልጣል። ኢብኑ አባስ እንዳሉት ፀይ ከ70 አመት መንገድ ርቀት ትበልጣለች። አላህ ፀሀይን ከፈጠረ ቡሀላ ከንፁህ ወርቅ ጀልባ ፈጠረ በውስጡም ቀይ የሩቢ ዙፋን አስቀመጠ። ይህ ዙፋን 360 እግሮች አሉት። በዚህ መንገድ ፀሀይን በዚህ ጀልባ ውስጥ ያስቀምጣሉ በየቀኑ 360 መላእክት የፀሀይን ጀልባ ከምስራቅ ወደ ምእራብ ይመራሉ። በእያንዳንዱ ለሊት ደግሞ ከምዕራብ ወደ ምስራቅ ይመለሳሉ። እነዚህ መላእክት ተራ ሚደርሳቸው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቁርዐን ይህን ይላል:
"ፀሀይም ወደ ቋሚ ማረፊያዋ ትሮጣለች ይህ የአሸናፊው የአዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው። (ያሲን: 38)
መላእክት ፀሀይን በየለሊቱ ከዙፋኑ በታች ወዳለው ቦታ ወስደው ለአላህ ስጁድ ታደርጋለች። ይህ እስከ ትንሳኤ ይቀጥላል። ከዚያ መለኮታዊ ትዝዛዝ ይሰማል "ፀሀይ በምዕራብ ትወጣለች"።(ወደፊት በሰፊው)
ከዛ ጅብሪል አዛንና ኢቃም አደረገ ሁሉንም መላእክትና የአራተኛዋ ሰማይ ነዋሪዎች ሁለት ረከዐ ሰላት መራሁ ከዚያም ወደ አምስተኛው ሰማይ ወጣን።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
ከዚያም በዘባኒያዎች በእሳት ቢላዋ ወደ ሚታረዱ ሰዎች ደረስኩ ነገርግን ወዲያው ህያው እየሆኑ እንደገና ይታረዳሉ። እነዚህ እነማን ናቸው? አልኩት ማሊክም: ያለ አግባብ ነፍስ የገደሉ ናቸው አለኝ።
ከዚያም በጣም አፀያፊ የሚሸት ስጋ የሚበሉ ሰዎች አየሁ ማናቸው ስል ጠየቅኩ። እርሱም; እነዚህ የሰው ስም የሚያጠፉ: የወንድሞቻቸውን ስጋ የበሉ(ሀሜት) ሰዎች ናቸው።
በመቀጠል በሲኦል ውስጥ አንድ ቦታ አየሁ አንዱ ወንዶች ሌላው ሴቶች ሁለቱም በአሰቃቂ ሁኔታ እየተቀጡ ነው። ማሊክም: እነዚህ ሰዎች ለንጉሶቻቸውና ለመሳፍንቶቻቸው የሚያቃጥሩ ወሬ አመላላሽ ናቸው። ደካሞችና ድሆች እንዲሰቃዩ ያደረጉ። ሴቶቹ ደግሞ ራቁታቸው ለባዕድ ያደሩ ወንዶችን ለመማረክ ራሳቸውን ያስውቡ የነበሩ ፀጉራቸው እንደ ግመል ሻኛ ያደረጉ ናቸው።
ከዚህ ቡሀላ ወንድና ሴት ሌላ ቡድን አየሁ ሁሉም በተለያየ መንገድ ሲቀጡ የአንዱ ከአንዱ ይለይ ነበር። በእሳት ምሶሶዎች ላይ ተሰቅለው ስጋቸው የሚፈላበትና አጥንታቸው እስኪቀር ይወርድ ነበር። ነገር ግን ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ስጋቸውን አበቀለና ስቃያቸውም እንደ አዲስ ጀመረ። ሌሎችም በእሳት ሰንሰለት ታስርው ነበር። እነማን ናቸው? ማሊክም: እነዚህ በህይወት እያሉና ደህና ሆነው ሶላትና ኢባዳ የተዎ ሰዎች ናቸው።
ከዚያም ለጀሀነም ጠባቂ እንዲህ አልኩት: 'ማሊክ ሆይ የጀሀነምን በሮች ዝጋ ምክንያቱም ከዚህ በላይ ለማየት የሚያስችል ጥንካሬ የለኝም።' ከዛ ማሊክ ይህን አለ: ረሱል ሰዐወ ሆይ አላህን በመፍራት ከአመፅም እንዲጠበቁ በኢባዳቸው ለአላህም ታዛዦች ሆነው እንዲፀኑ ለህዝቦችህ ንገራቸው። ጀሀነም ሰባት ደረጃዎች አሎት ያየህው የመጀመሪያውን ንብርብር ብቻ ነው። በዚች ጀሀነም ያሉት ቅጣቶች ቀላል ናቸው። ከሌሎቹ የጀሀነም ደረጃዎች ሲነፃፀሩ ምንም አይደሉም።
ከዚያም ነብዩ ሰዐወ ለህዝባቸው በማዘን ማልቀስ ጀመሩ። ታላቁ መላእክት ጅብሪል ሚካኢልና ሙቀረቢን ሁሉ ከእሳቸው ጋር አለቀሱና የምህረት ጥሪውን አደረሱ። በመጨረሻ የሰራዊት ጌታ አላህ እንዲህ የሚል ጥሪ መጣ። 'ውዴ ሆይ በመለኮታዊ ፊት ለምትሰጠው ክብር ዱኣህ ተሰምቶል አማላጅነትህ ተፈፀሞል። አትዘን በፍርዱ ቀን ልዩ የሆነ የምልጃ ጣቢያ እሰጥሀለሁ። የጠየቅከኝንም ሀጢያተኞች እምራለሁ በቃ እስክትል ድረስ እኛ ዑመትህን ከአህዛብም ሁሉ በላይ መርጠናልና። እኔም አማላጃቸው አድርጌሀለሁ ስለዚህ ለፈለግከው ሰው አማልድ ልመናህን እቀበላለሁ።
ከማሊክ ሌላ 18 ሌሎች የጀሀነም ጠባቂዎች አሉ፣ በአጠቃላይ 19 ናቸው። ዓይኖቻቸው እንደ መብረቅ ብልጭታ ናቸው፥ ከአፋቸውም የነበልባል ምላስን ያወጣሉ፤ አንድ ጊዜም ምሕረትና ርኅራኄ አይሰማቸውም፥ ቁጣቸውም ያለማቋረጥ ለቅጣት ይበዛል
እና ቅጣታቸው ብቸኛ ተግባራቸው ነው። በአንድ እጃቸው 70,000 ኃጢአተኞችን አንሥተው ወደ ገሃነም እሳት ይወረውራሉ። እያንዳንዱ ጥርሳቸው እንደ ኡሁድ ተራራ ትልቅ ነው - ስለዚህ አንድ ጥርስ ብቻውን እንደ ተራራ ትልቅ ከሆነ፣ ሁሉም ጭንቅላታቸው፣ መላ አካላቸው ምንኛ ታላቅ ይሆናል! የትከሻው ስፋት የዘጠኝ ቀን ጉዞ ሲሆን የቆዳቸው ውፍረት ደግሞ የሶስት ቀን ጉዞ ርቀት ነው! 70,000 ኃጢአተኞችን በአንድ እጁ መያዝ ከቻለ።
የዚህ የበቀል መልአክ ቁመት ሊታሰብ በማይቻል ሁኔታ ታላቅ ነው!
እያንዳንዳቸው የጀሀነም መላእክት ቁጥራቸው አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው የአጋንንት ክፍል (ዘባኒያ) ያዛሉ። አላህ እነዚህን መላእክቶች ለነብዩ በአንቀጹ መውረዱ ላይ እንደገለፀላቸው ተያይዘዋል።
እኔ በሰቃር ውስጥ እደርጋሁ። እና ሰቃር ምን እንደሆነ ምን ያስተምርሃል? አይራራም ሥጋንም የሚያቃጥል አይጥልም። በላዩ ላይ አሥራ ዘጠኝ ናቸው. የእሳት ጓዶች እንዲኾኑ መላእክትን ብቻ አላደረግንም። ቁጥራቸውንም ለእነዚያ መጽሐፉን የተሰጡት ያረጋግጡ ዘንድ በከሓዲዎች ላይ ፈተና አደረግን።
(የተሸፈነ፣ 26-31)
ነቢዩ ይህንን ራዕይ በተቀበሉ ጊዜ፣ ስለ 19 የጀሀነም ጠባቂዎች፣ ለዑመታቸው እንዲተርፉ ተጨነቁ።
ጌታም እንዲህ ሲል ተናገረ።
“በዚህ መጽሐፍ ውስጥ አካትቻለሁ
(ቅዱስ ቁርኣን) ሕዝባችሁ 19 ቃላቶቹን በማያቋርጥ ንግግራቸውና በመተግበር ከፀኑ ከ19 የገሃነም ጠባቂዎች እና ከረዳት አጋንንት ሠራዊታቸው እጠብቃቸዋለሁ።
"ይህ የአስራ ዘጠኝ ፊደላት ቃል ምንድን ነው?" ሲሉ ረሱል ጠየቁ። አላህም "ቢስሚላሂ ረህማኒ ረሂም" የሚለው ሐረግ ነው።
ነቢዩ ቀጠሉ፡-
"የጀሀነም ጠባቂ ቀዳዳውን ዘጋው እና ጅብሪል አዛንና ኢቃም አደረገ። ኢማም ሆኜ ሁሉም መላእክቶች እና የ3ኛው ጀነት ነዋሪዎች ከኋላዬ ሁለት ረከዓዎችን ሲሰግዱ መራሁ። ከዚህ በኋላ ወደ አራተኛው ሰማይ ሄድን።
አራተኛው ሰማይ የተፈጠረችው ከብር ሲሆን በሌላ ዘገባ ከነጭ እንቁ ነው። የዚህ ጀነት ስም ዛሂር ነው። በሯም የብርሀን መቆለፊያዋም የብርሀን ነበረ። በሯ ላይ 'ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ" ተፅፏ ነበር። ጠባቂዋም ሳልሳኢል ነበር። በሩን ጅብሪል ካንኳኳ ቡሀላ እንደ ቀድሞው ተመሳሳይ ጥያቄ ከመለስን ቡሀላ በሮቹ ተከፈቱልን። ሳልሳኢል ረዳት 400,000 መላእክት ነበሩት እያንዳንዳቸውም 400,000 መላእክት በትዛዛቸው ነበሩ። እነዚህ መላእክት ይህን ተስቢህ ይሉ ነበር።
ሱብሀነ ኻሊቂ ዙሉማቲ ወኑር: ሱብሀነ ኻሊቂ ሽምሲ ወል ቀመሪል ሙኒር: ሱብሀነ ራፊዒል አላ።
(የጨለማ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን። የፀሀይና ጨረቃ የብርሀን ፈጣሪ ምስጋና ይግባው: የልዑሎች ልዑል የተመሰገነ ይሁን።)
በእነዚህ መላእክት መካከል አንድ ልዩ ቡድን አስተዋልኩ ከፊላቸው ቂያም ላይ ከፊሉም ስጁድ ላይ እየሰገዱ ነበር።
ከዚያም የኢሳ እናት መርየምን የሙሳ እናት ቡሀይድንና የፈርዖን ሚስት አሲያ ሁሉም ሊቀበሉኝ መጡ። የኢሳ እናት ማርያም 70,000 መኖሪያ ቤቶች ነበሯት ሁሉም ነጭ እንቁዎች የተሰሩ ናቸው። የሙሳ እናት 70,000 መኖሪያ ቤቶች ነበሯት ሁሉም ከአንጓዴ ኤመራልድ የተሰሩ ናቸው። አስያም ከቀይ ኮራል የተሰሩ 70,000 መኖሪያ ቤቶች ነበሯት።
ከዚህ ቡሀላ ውሀው ከበረዶ ነጭ ወደሆነበት ታላቅ ባህር ደረስኩ: ይህ ምን ባህር ነው? አልኩት። ጅብሪልም: ይህ የበረዶ ባህር ይባላል። ከዚያ ካለፍን ቡሀላ ወደ ፀሀይ ደረስን። የፀሀይ መጠን ከምድር 160 እጥፍ ይበልጣል። ኢብኑ አባስ እንዳሉት ፀይ ከ70 አመት መንገድ ርቀት ትበልጣለች። አላህ ፀሀይን ከፈጠረ ቡሀላ ከንፁህ ወርቅ ጀልባ ፈጠረ በውስጡም ቀይ የሩቢ ዙፋን አስቀመጠ። ይህ ዙፋን 360 እግሮች አሉት። በዚህ መንገድ ፀሀይን በዚህ ጀልባ ውስጥ ያስቀምጣሉ በየቀኑ 360 መላእክት የፀሀይን ጀልባ ከምስራቅ ወደ ምእራብ ይመራሉ። በእያንዳንዱ ለሊት ደግሞ ከምዕራብ ወደ ምስራቅ ይመለሳሉ። እነዚህ መላእክት ተራ ሚደርሳቸው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቁርዐን ይህን ይላል:
"ፀሀይም ወደ ቋሚ ማረፊያዋ ትሮጣለች ይህ የአሸናፊው የአዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው። (ያሲን: 38)
መላእክት ፀሀይን በየለሊቱ ከዙፋኑ በታች ወዳለው ቦታ ወስደው ለአላህ ስጁድ ታደርጋለች። ይህ እስከ ትንሳኤ ይቀጥላል። ከዚያ መለኮታዊ ትዝዛዝ ይሰማል "ፀሀይ በምዕራብ ትወጣለች"።(ወደፊት በሰፊው)
ከዛ ጅብሪል አዛንና ኢቃም አደረገ ሁሉንም መላእክትና የአራተኛዋ ሰማይ ነዋሪዎች ሁለት ረከዐ ሰላት መራሁ ከዚያም ወደ አምስተኛው ሰማይ ወጣን።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ከ3 ቀ*ት ቡሀላ አላህ ያገናኘን! በዱኣ! አላህ መልካም ነገር የፈለገለት ሰው ስለ ልብስ ጫማ ኳስ ወዘተ ሳይሆን ስለ ዲን ያሳውቀዋል። ከነዛ ስላደረገን አላህን እናመስግን! አልሀምዱሊላህ!
#የአለሙ_ኑር 1⃣1⃣
ምእራፍ አምስት
አላህ جل جلاله አምስተኛውን ሰማይ ከቀይ ወርቅ ፈጠረ ስሟ ሳፊያ ይባላል። የበሩ ጠባቂ ቃልቃኢል ይባላል። እንደተለመደው አሁንም ለመግባት ጠየቅን። እንደገባሁ የዚህ ሰማይ ጠባቂ በብርሀን ዙፋን ተቀምጧ አየሁት ሰላምታ ሰጠሁት ሰላምታዬን በብዙ አክብሮት መለሰልኝ። 500,000 መላእክቶች በእሱ ስር ይገኛሉ በእነሱ ስር ሌላ 500,000 መላእክቶች አሉ። በተስቢህ ላይ ተጠምደው ነበር እንዲህ የሚል:
ቁዱሱን ቁዱስ ረበል አርባብ: ሱብሀነ ረቢነል አለል አዝሀም: ቁዱሱን ረበል መላኢከቲ ወሩህ።
(ቅዱሱ ቁዱሱ የጌቶች ሁሉ ጌታ ክብር ለጌታችን ልዑል ቅዱስ የመላእክትና መንፈስ ጌታ።)
በእነዚህ መላእክት በኩል ካለፍኩ ቡሀላ ሌላ የመላይካ ስብስብ አየሁ ቃዳ (በጉልበታቸው ተቀምጠው) ይዘክራሉ ቁጥራቸውን አላህ ብቻ ያውቃል። ይሄ ተስቢህ:
ሱብሀነ ዚል ፈድሊል አክበር: ሱብሀነል አዘል ኢላዲ ላ ያህጁር
(ምስጋና የተገባለት የችሮታ ባለቤት ይሁን። ምንም የማይበድል ፍፁም ፃድቅ የተመሰገነ ይሁን።)
ወደ ጅብሪል ዞርኩና የነሱ አምልኮ ይሄ ነውን? አዎ ከተፈጠሩበት ጀምሮ ለዑመትህም አላህ እንዲሰጥህ ዱኣ አድርግ። አላህም ሰጠኝ።
ነብዩ ኢስማኢል: ኢስሀቅ: ያዕቁብ: ሉጥና ሀሩንን አገኘሆቸው ሰላምታ አቀረብኩ እነሱም እንዲህ ሲሉ መለሱ: እንኳን ደህና መጣህ ፃድቅ ልጄ ሆይ (ኢስማኢል) ቅን ወንድማችንና እውነተኛ ነብይ!" ታላቅ ብስራትንም አበሰሩኝ። ዚክራቸው ይህ ነበር።
ሱብሀነ መን ላ የሲፉል ዋሲፉና አዘማተሁ ወሙንተሀሁ: ሱብሀነ መን ሀዳአትለሁ ሪቃብ ወደሀለት ለሁ ሲፋቅ
አልፈንም ጠፈር ወደ ሚታወቅበት ባህር ደረስን። ይህ ባህር ምንድነው? ጅብሪልም: ይህ ባህር ባህሩ ኒቃም ይባላል የበቀል ባህር ነው የኑህ የጥፋት ውሀ ከዚህ ነው የወረደው። በመጨረሻ ጅብሪል አዛንና ኢቃም አለ የአምስተኛ ሰማይና ጀነት ነዋሪዎችን ሁለት ረከዐ ሰላት መራሁ። ወደ ስድስተኛው ሰማይ ወጣን።
ስድስተኛ ሰማይ አሏህ ከቢጫ ገም ፈጥሯታል እና ኻሊሳ ብሎ ጠርቷታል። ጠባቂዋ ሳምካኢል ነው።
ወደ ደጃፉ ደረስን እና እንዲከፍቱ ጠየቅን; በሮች ተከፈቱልን. ወደ ውስጥ ስንገባ፣ መልአኩ ሳምካኢልን አየሁ። በእሱ ትዕዛዝ 600,000 መላእክቶች ነበሩት እና ለእያንዳንዳቸው 600,000 ሌሎች ረዳቶች በእሱ ስር ነበሩት። ሁሉም እነዚህን ቃላት እየዘመሩ ጌታን ለማክበር ተጠመዱ።
ሱብሀነል ከሪም፣ ሱብሃነ ኑረል ሙቢን፣ ሱብሃነ ለዚ ሁወ ኢላሁ መን ፊ ሰማወቲ ወ ኢላሁ መን ፊልአርድ።
“ለመልአኩ ሳምካኢል ሰላምታ ሰጠሁት
ሰላምታዬንም ሞልቶ መለሰልኝ ከዚያም እንዲህ ሲል ጸለየ፡-
‘ሁሉን ቻይ አምላክ መልካሙን ሥራህን፣ የቅድስናህን ሥራና በልብህ ያለውን ብርሃን ይባርክ!’ ‘አሚን!’ አልኩ
“ከዚያም ኪሩቤል (ካሩቢዩን) የሚባሉ የመላእክት ቡድን ላይ እስክንመጣ ድረስ አለፍን። ቁጥራቸውን የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው። አለቃቸው 70,000 መላእክቶች የሚሰበሰቡበት ታላቅ መልአክ ነው። እነዚህ ረዳቶች እያንዳንዳቸው እሱን የሚያገለግሉ 70,000 መላእክት ነበሯቸው። በታላቅ ድምፅ፣ ተስቢህ እና ተህሊልን ያለማቋረጥ ይዘምራሉ። በአጠገባቸው ሳልፍ ወንድሜን ነቢዩ ሙሳን አገኘሁት። ሰላም አልኩት እና በምላሹ ተነሳ እና በአይኖቼ መካከል ሳመኝ። ከዚያም እንዲህ አለ።
ለእናንተም የተወደዳችሁና እኔን ያሳያችኋል. ዛሬ ማታ፣ ከአለማቱ ጌታ ጋር በመገናኘት እና በመነጋገር ክብር ይገባሃል። ሆኖም ደካማ ህዝብህን አትርሳ። የተሰጠህ ደስታ ምንም ይሁን ምን ለሕዝብህም ፈልግ። በእነሱ ላይ ማንኛውም ነገር አስገዳጅ ከሆነ ፣
በትንሹ እንዲቀንስ ጠይቅ።'
“የሙሳ ዚክር ይህ ነበር፡-
ሱብሀነል ሀዲ መን ያሻኡ: ሱብሀነል ሙዚሉ መን ያሻኡ; ሱብሀነል ገፉሩ ረሂም።
በመቀጠል በትልቅ ዙፋን ላይ የተቀመጠውን መልአክ ሚካኢል አየሁ። ከፊት ለፊቱ ሚዛን ነበረው እያንዳንዱ ሚዛን በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ ሰማያትና ምድርን መያዝ ይችላል። ብዙ የወረቀት ጥቅሎች ከፊቱ ተቆልለዋል። ወደሱ ቀርቤ ሰላምታ ሰጠሁት። ከዛም ከዙፋኑ ተነስቷ ሰላምታዬን መለሰ ይህን ዱዓ አደረገ: 'አላህ የቅድስናህንና የደስታህን ሀይል ያብዛልህ!" አሚን አልኩ። በፍቅር የሚከተሉህ ደስተኛ ናቸው የሚቃወሙህ የሚያምፁ ወዬላቸው። በሚካኢል ስር ብዙ መላኢኮች ነበሩ ቁጥራቸውን አላህ ነው ሚያቀው። ከዛም ይህን አለ: ሁላችንም ለትእዛዝህ ታዝዥ ነን በአንተም ላይ ሰለዋት እናወርዳለን። አደም ከመፈጠሩ ከ25,000 አመታት በፊት ጀምሮ እስከዚህ ቅፅበት ወደ ምድር እያንዳንዱ ዝናብና በረዶ ጠብታ አንድ መላይካ ይዞ ይወርዳል። ለሚበቅሉ እፅዋት ፍራፍሬዎችና አዝመራዎች ለእያንዳንዳቸው የተመደበ መልአክ አለ። ከብዛታቸው የተነሳ ግዳጁን አንድ ጊዜ ከፈፀመ ቡሀላ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ስራውን እንደገና አይደግምም። ተስቢሀቸው እንዲህ ነበር
ሱብሀነ ረቢ ኩሉ ሙእሚኒን ወካፊሪን: ሱብሀነ መን ተደኡ ሚን ሀይበቲሂ ማ ፊ ቡጡኒሀል ሀዋሚል።
የሚካኢል ተስቢህ ይህ ነው: ሱብሀነ ረቢል አዕላ
ይህን ተስቢህ የሚያበዛ ሰው በሚሞትበት ወቅት ሚካኢል የምህረት መልአክ በስጦታ ይልክለታል ከቀብር ቅጣትም በመልአኩ ይጠበቃል። በዚህ ምክንያት ቅዱሱ ነብይ ሰዐወ ለዑመታቸው ጥቅም ይህንን ዚክር በሱጁድ ላይ ሱና አድርገዋል።
ከዚህ ቡሀላ ብዙ መላእክት ያሉበት ባህር ደረስን: ቁጥራቸው የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው ተስቢሀቸው ይህ ነበር:
ሱብሀነል ቃዲሪል ሙቅተደር: ሱብሀነል ከሪሚል አክረም: ሱብሀነል ጀሊሊል አዚም።
ከዚያም ይህ ባህር ምንድነው ነው? ስል ጠየቅኩ ጅብሪልም "የዚህ ባህር ስም ባህረል አኽደር አረንጓዴው ባህር ነው። ከዚያም ጅብሪል አዛንና ኢቃም አለ የስድሰተኛው ሰማይ መላእክትንና የጀነት ነዋሪዎች ሁለት ረከአ ሰላት መራሁ። ከዛ ወደ ሰባተኛው ሰማይ ወጣን።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
አላህ جل جلاله አምስተኛውን ሰማይ ከቀይ ወርቅ ፈጠረ ስሟ ሳፊያ ይባላል። የበሩ ጠባቂ ቃልቃኢል ይባላል። እንደተለመደው አሁንም ለመግባት ጠየቅን። እንደገባሁ የዚህ ሰማይ ጠባቂ በብርሀን ዙፋን ተቀምጧ አየሁት ሰላምታ ሰጠሁት ሰላምታዬን በብዙ አክብሮት መለሰልኝ። 500,000 መላእክቶች በእሱ ስር ይገኛሉ በእነሱ ስር ሌላ 500,000 መላእክቶች አሉ። በተስቢህ ላይ ተጠምደው ነበር እንዲህ የሚል:
ቁዱሱን ቁዱስ ረበል አርባብ: ሱብሀነ ረቢነል አለል አዝሀም: ቁዱሱን ረበል መላኢከቲ ወሩህ።
(ቅዱሱ ቁዱሱ የጌቶች ሁሉ ጌታ ክብር ለጌታችን ልዑል ቅዱስ የመላእክትና መንፈስ ጌታ።)
በእነዚህ መላእክት በኩል ካለፍኩ ቡሀላ ሌላ የመላይካ ስብስብ አየሁ ቃዳ (በጉልበታቸው ተቀምጠው) ይዘክራሉ ቁጥራቸውን አላህ ብቻ ያውቃል። ይሄ ተስቢህ:
ሱብሀነ ዚል ፈድሊል አክበር: ሱብሀነል አዘል ኢላዲ ላ ያህጁር
(ምስጋና የተገባለት የችሮታ ባለቤት ይሁን። ምንም የማይበድል ፍፁም ፃድቅ የተመሰገነ ይሁን።)
ወደ ጅብሪል ዞርኩና የነሱ አምልኮ ይሄ ነውን? አዎ ከተፈጠሩበት ጀምሮ ለዑመትህም አላህ እንዲሰጥህ ዱኣ አድርግ። አላህም ሰጠኝ።
ነብዩ ኢስማኢል: ኢስሀቅ: ያዕቁብ: ሉጥና ሀሩንን አገኘሆቸው ሰላምታ አቀረብኩ እነሱም እንዲህ ሲሉ መለሱ: እንኳን ደህና መጣህ ፃድቅ ልጄ ሆይ (ኢስማኢል) ቅን ወንድማችንና እውነተኛ ነብይ!" ታላቅ ብስራትንም አበሰሩኝ። ዚክራቸው ይህ ነበር።
ሱብሀነ መን ላ የሲፉል ዋሲፉና አዘማተሁ ወሙንተሀሁ: ሱብሀነ መን ሀዳአትለሁ ሪቃብ ወደሀለት ለሁ ሲፋቅ
አልፈንም ጠፈር ወደ ሚታወቅበት ባህር ደረስን። ይህ ባህር ምንድነው? ጅብሪልም: ይህ ባህር ባህሩ ኒቃም ይባላል የበቀል ባህር ነው የኑህ የጥፋት ውሀ ከዚህ ነው የወረደው። በመጨረሻ ጅብሪል አዛንና ኢቃም አለ የአምስተኛ ሰማይና ጀነት ነዋሪዎችን ሁለት ረከዐ ሰላት መራሁ። ወደ ስድስተኛው ሰማይ ወጣን።
ስድስተኛ ሰማይ አሏህ ከቢጫ ገም ፈጥሯታል እና ኻሊሳ ብሎ ጠርቷታል። ጠባቂዋ ሳምካኢል ነው።
ወደ ደጃፉ ደረስን እና እንዲከፍቱ ጠየቅን; በሮች ተከፈቱልን. ወደ ውስጥ ስንገባ፣ መልአኩ ሳምካኢልን አየሁ። በእሱ ትዕዛዝ 600,000 መላእክቶች ነበሩት እና ለእያንዳንዳቸው 600,000 ሌሎች ረዳቶች በእሱ ስር ነበሩት። ሁሉም እነዚህን ቃላት እየዘመሩ ጌታን ለማክበር ተጠመዱ።
ሱብሀነል ከሪም፣ ሱብሃነ ኑረል ሙቢን፣ ሱብሃነ ለዚ ሁወ ኢላሁ መን ፊ ሰማወቲ ወ ኢላሁ መን ፊልአርድ።
“ለመልአኩ ሳምካኢል ሰላምታ ሰጠሁት
ሰላምታዬንም ሞልቶ መለሰልኝ ከዚያም እንዲህ ሲል ጸለየ፡-
‘ሁሉን ቻይ አምላክ መልካሙን ሥራህን፣ የቅድስናህን ሥራና በልብህ ያለውን ብርሃን ይባርክ!’ ‘አሚን!’ አልኩ
“ከዚያም ኪሩቤል (ካሩቢዩን) የሚባሉ የመላእክት ቡድን ላይ እስክንመጣ ድረስ አለፍን። ቁጥራቸውን የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው። አለቃቸው 70,000 መላእክቶች የሚሰበሰቡበት ታላቅ መልአክ ነው። እነዚህ ረዳቶች እያንዳንዳቸው እሱን የሚያገለግሉ 70,000 መላእክት ነበሯቸው። በታላቅ ድምፅ፣ ተስቢህ እና ተህሊልን ያለማቋረጥ ይዘምራሉ። በአጠገባቸው ሳልፍ ወንድሜን ነቢዩ ሙሳን አገኘሁት። ሰላም አልኩት እና በምላሹ ተነሳ እና በአይኖቼ መካከል ሳመኝ። ከዚያም እንዲህ አለ።
ለእናንተም የተወደዳችሁና እኔን ያሳያችኋል. ዛሬ ማታ፣ ከአለማቱ ጌታ ጋር በመገናኘት እና በመነጋገር ክብር ይገባሃል። ሆኖም ደካማ ህዝብህን አትርሳ። የተሰጠህ ደስታ ምንም ይሁን ምን ለሕዝብህም ፈልግ። በእነሱ ላይ ማንኛውም ነገር አስገዳጅ ከሆነ ፣
በትንሹ እንዲቀንስ ጠይቅ።'
“የሙሳ ዚክር ይህ ነበር፡-
ሱብሀነል ሀዲ መን ያሻኡ: ሱብሀነል ሙዚሉ መን ያሻኡ; ሱብሀነል ገፉሩ ረሂም።
በመቀጠል በትልቅ ዙፋን ላይ የተቀመጠውን መልአክ ሚካኢል አየሁ። ከፊት ለፊቱ ሚዛን ነበረው እያንዳንዱ ሚዛን በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ ሰማያትና ምድርን መያዝ ይችላል። ብዙ የወረቀት ጥቅሎች ከፊቱ ተቆልለዋል። ወደሱ ቀርቤ ሰላምታ ሰጠሁት። ከዛም ከዙፋኑ ተነስቷ ሰላምታዬን መለሰ ይህን ዱዓ አደረገ: 'አላህ የቅድስናህንና የደስታህን ሀይል ያብዛልህ!" አሚን አልኩ። በፍቅር የሚከተሉህ ደስተኛ ናቸው የሚቃወሙህ የሚያምፁ ወዬላቸው። በሚካኢል ስር ብዙ መላኢኮች ነበሩ ቁጥራቸውን አላህ ነው ሚያቀው። ከዛም ይህን አለ: ሁላችንም ለትእዛዝህ ታዝዥ ነን በአንተም ላይ ሰለዋት እናወርዳለን። አደም ከመፈጠሩ ከ25,000 አመታት በፊት ጀምሮ እስከዚህ ቅፅበት ወደ ምድር እያንዳንዱ ዝናብና በረዶ ጠብታ አንድ መላይካ ይዞ ይወርዳል። ለሚበቅሉ እፅዋት ፍራፍሬዎችና አዝመራዎች ለእያንዳንዳቸው የተመደበ መልአክ አለ። ከብዛታቸው የተነሳ ግዳጁን አንድ ጊዜ ከፈፀመ ቡሀላ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ስራውን እንደገና አይደግምም። ተስቢሀቸው እንዲህ ነበር
ሱብሀነ ረቢ ኩሉ ሙእሚኒን ወካፊሪን: ሱብሀነ መን ተደኡ ሚን ሀይበቲሂ ማ ፊ ቡጡኒሀል ሀዋሚል።
የሚካኢል ተስቢህ ይህ ነው: ሱብሀነ ረቢል አዕላ
ይህን ተስቢህ የሚያበዛ ሰው በሚሞትበት ወቅት ሚካኢል የምህረት መልአክ በስጦታ ይልክለታል ከቀብር ቅጣትም በመልአኩ ይጠበቃል። በዚህ ምክንያት ቅዱሱ ነብይ ሰዐወ ለዑመታቸው ጥቅም ይህንን ዚክር በሱጁድ ላይ ሱና አድርገዋል።
ከዚህ ቡሀላ ብዙ መላእክት ያሉበት ባህር ደረስን: ቁጥራቸው የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው ተስቢሀቸው ይህ ነበር:
ሱብሀነል ቃዲሪል ሙቅተደር: ሱብሀነል ከሪሚል አክረም: ሱብሀነል ጀሊሊል አዚም።
ከዚያም ይህ ባህር ምንድነው ነው? ስል ጠየቅኩ ጅብሪልም "የዚህ ባህር ስም ባህረል አኽደር አረንጓዴው ባህር ነው። ከዚያም ጅብሪል አዛንና ኢቃም አለ የስድሰተኛው ሰማይ መላእክትንና የጀነት ነዋሪዎች ሁለት ረከአ ሰላት መራሁ። ከዛ ወደ ሰባተኛው ሰማይ ወጣን።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣2⃣
ምእራፍ አምስት
“ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ሰባተኛውን ሰማይ ከብርሃን ፈጠረ። ስሟ ጋሪባ የጠባቂዋ መልአክ ስም አፍራኢል ነው። ጅብሪል እንደተለመደው የበሩን ጠባቂ እንዲገባ ጠይቀ ከተከታታይ ጥያቄና መልስ በኋላ በሮቹ ተከፈቱ። አፍራኢል 700,000 መላእክቶች በእሱ ትዕዛዝ አየሁ። ለእያንዳንዳቸውም 700,000 ረዳቶች ነበሯቸው። ተስቢሀቸውም ይህ ነበር።
ሱብሀነለዚ ሳተሀ ሰማዋቲ: ወረፈአሀ:
ሱብሀነለዚ ባሰተል አርዳ ወፈራሻሃ፣ ሱብሀነለዚ አትላአል ከዋኪባ ወአዝሀረሀ፣ ሱብሀነለዚ አርሳል ጂባላ ወሃያሃ።
"አፍራኢልን ሰላም አልኩት እና ሰላምታዬን ተቀበለ። ስለ ብዙ መንፈሳዊ ስጦታዎችና መልካም ስራዎች ሽልማትን ነገረኝ።
“ከዚህ ጀነት በር ላይ ላኢላሀ ኢለላህ ሙሐመደ ረሱሉሏህ ወአቡበከር ሲዲቅ የሚሉት ቃላት ተጽፈዋል። ከዚያም ጭንቅላቱ መለኮታዊ ዙፋኑ እኩል እግሮቹም በምድር ላይ የሆነ መልአክ አየሁ። በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሣ ሰባቱን የጀነት ንጣፎች በአንድ ጀምበር ሊውጥ ይችል ነበር።
የዚህ ታላቅ መልአክ ተስቢህ እንዲህ ነበር:
ሱብሀነል ሙህተጂቢ ቢ ጀላሊሂ፣ ሱብሀነል ሙሳዊሪ ፊል አርሃሚ ማ የሻኡ።
“ከዚያም 700,000 ራሶች ያሉት አንድ መልአክ አየሁ፣ እነዚህም ራሶች እያንዳንዳቸው 700,000 ፊት ነበራቸው።
በእያንዳንዱ ፊት ላይ 700,000 አፎች ነበሩ እና በእያንዳንዱ አፍ ውስጥ 700,000 ቋንቋዎች በእያንዳንዱ ምላስ 700,000 የተለያዩ ቋንቋዎች ይናገር ነበር። ይህ መልአክ 700,000 ክንፎች አሉት። ይህ መልአክ በየቀኑ 700 ጊዜ በጀነት ወዳለው የብርሃን ውቅያኖስ ይወርዳል እና በወጣ ቁጥር ክንፉን ያርገፈግፋል በእነዚህ የብርሃን ጠብታዎች አላህ መልአክን ይፈጥራል, እሱም አላህን እንዲህ ያልቃል.
ሱብሃነከ ማ 'አዝሃማ ሸእኑከ፣
ሱብሃነከ ማ አዝሃማ መካኑከ፣
ሱብሃነከ ሰይዲ ማ አርሃመከ ቢኸልቂካ።
ከዚህ ቡሀላ በዙፋን የተቀመጠ ሌላ መልአክ አየሁ ጭንቅላቱ ከመለኮታዊ ዙፋን በታች እግሮቹ የምድር ግርጌ የሚደርሱ። አንዱ ክንፉ ምእራብ ሌላው ምስራቅ ይደርሳል። 700,000 መላእክት ያገለግሉት ነበር። ለእያንዳንዳቸው 700,000 ረዳቶች አሏቸው። ማን ነው ስል ጅብሪልን ጠየቅኩ? ይህ ኢስራፊል ነው አለኝ። እኔም ሰላምታ አቀረብኩ ሰላምታዬን ከመለሰ ቡሀላ ታላቅ የምስራች ሰጠኝ። የሱ ተስቢህ ይህ ነበር:
ሱብሀነ ሰሚኢል አሊሚ: ሱብሀነል ሙህተጂቢ ኸልቂሂ: ሱብሀነ ረቢና ወተአላ።
ከዚህ ቡሀላ አንድ ሰው ጋር ደረስኩ በዙፋን ተቀምጧል በፊቱ ብዙ ህፃናት ነበሩ። ጅብሪልን ይህ ብርሀናማ ግርማ ሞገስ ያለው ሰውና አብረውት ያሉት ልጆች ማናቸው? : እሱ አንተንና ዑማህን ይወዳል በአንድ ወቅት ለአለማት ጌታ ፀለየ እሱ ለዑማህ አገልጋይ መሆንን አላህም ልመናውን ሰማ።" እነዚህ ሁሉ ትንንሽ ልጆች ለአቅመ አዳምና ሄዋን ሳይደርሱ የሚሞቱ ወንድና ሴት ህፃን ዑመትህ ናቸው። እስከቂያማ ቀን ድረስ ተገቢውን አህላቅና ሳያንሶችን ያስተምራቸዋል ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ ቡሀላ ወደ ትንሳኤ ቦታ ያመጣቸዋል። ከዚያ አላህን እንዲህ ሲል ይለምነዋል: ጌታዬ ሆይ የተወደደው የሙሀመድ ሰዐወ ዑመት ልጆች ወደ ጉልምስና እድሜ ሳይደርሱ የሞቱት እዚህ አሉ። እንደ ትእዛዝህና በትእዛዝህ መሰረት የእውቀት ቅርንጫፎችን ሁሉ አስተማርኳቸው በግርማዊ ዙፋንህም ፊት አመጣሆቸው። ቸርነት ሞገስና ፀጋ ሁሉ ያንተ ነው። በዚህ ልመና ላይ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ በግርማዊ ክብር እንዲህ ሲል ይመልሳል: የውዴ ሙሀመድ ሰዐወ ልጆች ሂዱና ጀነት ግቡ። ከዚያም እነዚህ ልጆች: ጌታችን ሆይ በቸርነትህና በችሮታህ ወላጆቻችንን ከኛ ጋር አስገባቸው። ይላሉ አላህም: እናንተ ሂዱና ግቡ ወላጆቻችሁ ግን ይጠየቃሉ አላቸው። እነዚህ ልጆችም: ባለፈው አለም ወላጆቻችን እኛን በማጣት አዝነዋል አሁን በምህረትና በእዝነትህ የደስታ ምክንያት እንሁናቸው ሲሉ አላህን ይማፀናሉ። መሀሪው አላህ ልመናቸውን ተቀብሎ እንዲህ ይላል: ሂዱና ከከውሰር ምንጭ ወይን ጠጅ ውሰዱ ለወላጆቻችሁ ስጡ' ይላቸዋል።
ከዛም ጅብሪል ይህኳ አባትህ ኢብራሂም ነው ሰላምታ ስጠው አለኝ። ቀርቤ ሰላምታ አቀረብኩ ከዚያም: እንኳን ደህና መጣህ አንተ በጎ ልጄ ሆይ! ዛሬ ማታ የአለማትን ጌታ ግርማ ስለምትመሰክር ክብር ይገባሀል ህዝቦችህ የሁሉም ዑማ መጨረሻና ደካማ ናቸው ጌታህን ስለነሱ ቸል አትበል። ልጄ ሆይ ለዑማህ ሰላምታዬን አድርስልኝ ዱንያ መጨረሻዋ ደርሷል በአላህ ፊት የዝንብ ክንፍ ዋጋ እንኳን የላትም ከንቱ ውበቷቿን ግርማ ሞገስንና ቤተመንግስቷን በማሳደድ ህይወታቸው እንዳይባክን ንገራቸው በሷ እንዳይታለሉ። በቀንና ለሊት ሸሪዐና ሱናህን በመከተል ይጠመዱ የአላህ ውዴታ ያግኙ በጀነት ውስጥም ብዙ ዛፎችን ይትከሉ' አለኝ። ከዚያም አባቴ ሆይ እንዴት ነው በጀነት ውስጥ ዛፍ ሚተክሉት? በዚህ ተስቢህ ሲል ነገረኝ።
ሱብሀነላሂ ወልሀምዱሊላህ ወላኢላሀኢለላህ ወላሁአክበር ወላ ሀውለ ወላ ቁወተ ኢላ ቢሀላሂ አሊዩል አዚም።
ይህን ዚክር ሲሉ በጀነት ዛፍ ይተከልላቸዋል። ከዛም ጅብሪል አዛንና ኢቃም አደረገ የሰባተኛ ሰማይና ጀነት ነዋሪዎችን ሁለት ረከዐ መራሁ። ከዚያም ወደ በይተል ማእሙር አመራን።
በይተል ማእሙር በ7ኛው ሰማይ ሲሆን በምድር ካለው ካዕባ ቀጥታ ይገኛል። ከዛ አንድ ነገር ቢወድቅ ካዕባ አናት ላይ ያርፋል። አላህ ከቀይ ሩቢ ድንጋይ ፈጠረ ከአረንጓዴ ኤመራልድ የተሰሩ ሁለት በሮች አሉ። 10,000 የወርቅ አምፖሎች አሉት የ500 አመት መንገድ ያህል ቁመት ያለው ሲልቨር ሚናራ አለው በዚህ ህንፃ በር ላይ ሚንበር አለ በየቀኑ 70,000 መላእክት ጠዋፍ ያደርጋሉ ነገርግን እስከ ቂያማ ቀን ተራ አይደርሳቸውም የ7ኛው ሰማይ መላእክት ሲቀሩ። መጀመሪያ በብርሀን ባህር ይታጠባሉ ከዚያም የብርሀን መሸፈኛ በራሳቸው ይጠቀልላሉ ይህ የነሱ ኢህራም ነው። ከዚያም 'ለበይክ..' እያሉ መዞር ይጀምራሉ ሰዎች ምድር ላይ እንደሚያደርጉት። ጅብሪል እጄን ይዞ ውስጥ ገባን 'ረሱል ሰዐወ ሆይ እኛንም እዚህ ሶላት ምራን አለኝ ሁለት ረከዐ ሰላት መራሁ። ብዛታቸውን ስመለከት ምነው ህዝቤ እንዲህ አይነት የጋራ ሰላት ቢኖረው ብዬ አሰብኩ። የተሰወረውን ሁሉ የሚያውቀው አላህ ሙሀመድ ሆይ ኡመትህ እንዲህ ያለ የጋራ ሰላት በእለተ አርብ ይሰግዳል ግዴታም ይሆናል።" በየሳምንቱ አርብ በበይተል ማእሙር ታላላቅ መላእክት የሰባሰባሉ ጅብሪል አዛንና ኢቃማ ይላል ኢስራፊል ኹጥባ ሲያቀርብ ሚካኢል ደግሞ ኢማም ሆኖ ሰላቱን ያሰግዳል። የጁሙዐ ሰላት ካለቀ ቡሀላ ጅብሪል እንዲህ ሲል ይናገራል: 'የመላእክት ስብስብ ሆይ የዚህን አዛን ሽልማት ለሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ሙአዚኖች እንደማስተላልፍ መስክሩ። ከዚያም ኢስራፊል ተነሳና መላእክቶች ሆይ የዚህን ኹጥባ ለሁሉም የሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ኻጢቦች እንደምለግስ መስክሩ። ሚካኢልም ተነሳና መላእክቶች ሆይ እኔም ይህን የሰላት ኢማምነት ለሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ኢማሞች እንደምለግስ መስክሩ። ሁሉም መላኢካዎች የጁመኣን ሶላት የሰገዱት ለሙሀመድ ሰዐወ ህዝቦች ምህረትን ለመኑ። ከዚያም "የኔ መላእክቶች ሆይ ልግስናንና ፀጋን ሁሉ የፈጠርኩ እኔ ነኝ በበጎነት ልትበልጡኝ ትፈልጋላችሁን? ውሳኔዬን ስሙ: "የጁመአን ሰላት የሰገደ ከሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ወንድ ወይም ሴት ሀጢያታቸውን እምርላቸዋለሁ ከጀሀነም ቅጣት ፉር እላቸዋለው።" ከዚያ ወደ ሲድረተል ሙንተሀ አመራን
ይቀጥላል....
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
“ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ሰባተኛውን ሰማይ ከብርሃን ፈጠረ። ስሟ ጋሪባ የጠባቂዋ መልአክ ስም አፍራኢል ነው። ጅብሪል እንደተለመደው የበሩን ጠባቂ እንዲገባ ጠይቀ ከተከታታይ ጥያቄና መልስ በኋላ በሮቹ ተከፈቱ። አፍራኢል 700,000 መላእክቶች በእሱ ትዕዛዝ አየሁ። ለእያንዳንዳቸውም 700,000 ረዳቶች ነበሯቸው። ተስቢሀቸውም ይህ ነበር።
ሱብሀነለዚ ሳተሀ ሰማዋቲ: ወረፈአሀ:
ሱብሀነለዚ ባሰተል አርዳ ወፈራሻሃ፣ ሱብሀነለዚ አትላአል ከዋኪባ ወአዝሀረሀ፣ ሱብሀነለዚ አርሳል ጂባላ ወሃያሃ።
"አፍራኢልን ሰላም አልኩት እና ሰላምታዬን ተቀበለ። ስለ ብዙ መንፈሳዊ ስጦታዎችና መልካም ስራዎች ሽልማትን ነገረኝ።
“ከዚህ ጀነት በር ላይ ላኢላሀ ኢለላህ ሙሐመደ ረሱሉሏህ ወአቡበከር ሲዲቅ የሚሉት ቃላት ተጽፈዋል። ከዚያም ጭንቅላቱ መለኮታዊ ዙፋኑ እኩል እግሮቹም በምድር ላይ የሆነ መልአክ አየሁ። በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሣ ሰባቱን የጀነት ንጣፎች በአንድ ጀምበር ሊውጥ ይችል ነበር።
የዚህ ታላቅ መልአክ ተስቢህ እንዲህ ነበር:
ሱብሀነል ሙህተጂቢ ቢ ጀላሊሂ፣ ሱብሀነል ሙሳዊሪ ፊል አርሃሚ ማ የሻኡ።
“ከዚያም 700,000 ራሶች ያሉት አንድ መልአክ አየሁ፣ እነዚህም ራሶች እያንዳንዳቸው 700,000 ፊት ነበራቸው።
በእያንዳንዱ ፊት ላይ 700,000 አፎች ነበሩ እና በእያንዳንዱ አፍ ውስጥ 700,000 ቋንቋዎች በእያንዳንዱ ምላስ 700,000 የተለያዩ ቋንቋዎች ይናገር ነበር። ይህ መልአክ 700,000 ክንፎች አሉት። ይህ መልአክ በየቀኑ 700 ጊዜ በጀነት ወዳለው የብርሃን ውቅያኖስ ይወርዳል እና በወጣ ቁጥር ክንፉን ያርገፈግፋል በእነዚህ የብርሃን ጠብታዎች አላህ መልአክን ይፈጥራል, እሱም አላህን እንዲህ ያልቃል.
ሱብሃነከ ማ 'አዝሃማ ሸእኑከ፣
ሱብሃነከ ማ አዝሃማ መካኑከ፣
ሱብሃነከ ሰይዲ ማ አርሃመከ ቢኸልቂካ።
ከዚህ ቡሀላ በዙፋን የተቀመጠ ሌላ መልአክ አየሁ ጭንቅላቱ ከመለኮታዊ ዙፋን በታች እግሮቹ የምድር ግርጌ የሚደርሱ። አንዱ ክንፉ ምእራብ ሌላው ምስራቅ ይደርሳል። 700,000 መላእክት ያገለግሉት ነበር። ለእያንዳንዳቸው 700,000 ረዳቶች አሏቸው። ማን ነው ስል ጅብሪልን ጠየቅኩ? ይህ ኢስራፊል ነው አለኝ። እኔም ሰላምታ አቀረብኩ ሰላምታዬን ከመለሰ ቡሀላ ታላቅ የምስራች ሰጠኝ። የሱ ተስቢህ ይህ ነበር:
ሱብሀነ ሰሚኢል አሊሚ: ሱብሀነል ሙህተጂቢ ኸልቂሂ: ሱብሀነ ረቢና ወተአላ።
ከዚህ ቡሀላ አንድ ሰው ጋር ደረስኩ በዙፋን ተቀምጧል በፊቱ ብዙ ህፃናት ነበሩ። ጅብሪልን ይህ ብርሀናማ ግርማ ሞገስ ያለው ሰውና አብረውት ያሉት ልጆች ማናቸው? : እሱ አንተንና ዑማህን ይወዳል በአንድ ወቅት ለአለማት ጌታ ፀለየ እሱ ለዑማህ አገልጋይ መሆንን አላህም ልመናውን ሰማ።" እነዚህ ሁሉ ትንንሽ ልጆች ለአቅመ አዳምና ሄዋን ሳይደርሱ የሚሞቱ ወንድና ሴት ህፃን ዑመትህ ናቸው። እስከቂያማ ቀን ድረስ ተገቢውን አህላቅና ሳያንሶችን ያስተምራቸዋል ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ ቡሀላ ወደ ትንሳኤ ቦታ ያመጣቸዋል። ከዚያ አላህን እንዲህ ሲል ይለምነዋል: ጌታዬ ሆይ የተወደደው የሙሀመድ ሰዐወ ዑመት ልጆች ወደ ጉልምስና እድሜ ሳይደርሱ የሞቱት እዚህ አሉ። እንደ ትእዛዝህና በትእዛዝህ መሰረት የእውቀት ቅርንጫፎችን ሁሉ አስተማርኳቸው በግርማዊ ዙፋንህም ፊት አመጣሆቸው። ቸርነት ሞገስና ፀጋ ሁሉ ያንተ ነው። በዚህ ልመና ላይ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ በግርማዊ ክብር እንዲህ ሲል ይመልሳል: የውዴ ሙሀመድ ሰዐወ ልጆች ሂዱና ጀነት ግቡ። ከዚያም እነዚህ ልጆች: ጌታችን ሆይ በቸርነትህና በችሮታህ ወላጆቻችንን ከኛ ጋር አስገባቸው። ይላሉ አላህም: እናንተ ሂዱና ግቡ ወላጆቻችሁ ግን ይጠየቃሉ አላቸው። እነዚህ ልጆችም: ባለፈው አለም ወላጆቻችን እኛን በማጣት አዝነዋል አሁን በምህረትና በእዝነትህ የደስታ ምክንያት እንሁናቸው ሲሉ አላህን ይማፀናሉ። መሀሪው አላህ ልመናቸውን ተቀብሎ እንዲህ ይላል: ሂዱና ከከውሰር ምንጭ ወይን ጠጅ ውሰዱ ለወላጆቻችሁ ስጡ' ይላቸዋል።
ከዛም ጅብሪል ይህኳ አባትህ ኢብራሂም ነው ሰላምታ ስጠው አለኝ። ቀርቤ ሰላምታ አቀረብኩ ከዚያም: እንኳን ደህና መጣህ አንተ በጎ ልጄ ሆይ! ዛሬ ማታ የአለማትን ጌታ ግርማ ስለምትመሰክር ክብር ይገባሀል ህዝቦችህ የሁሉም ዑማ መጨረሻና ደካማ ናቸው ጌታህን ስለነሱ ቸል አትበል። ልጄ ሆይ ለዑማህ ሰላምታዬን አድርስልኝ ዱንያ መጨረሻዋ ደርሷል በአላህ ፊት የዝንብ ክንፍ ዋጋ እንኳን የላትም ከንቱ ውበቷቿን ግርማ ሞገስንና ቤተመንግስቷን በማሳደድ ህይወታቸው እንዳይባክን ንገራቸው በሷ እንዳይታለሉ። በቀንና ለሊት ሸሪዐና ሱናህን በመከተል ይጠመዱ የአላህ ውዴታ ያግኙ በጀነት ውስጥም ብዙ ዛፎችን ይትከሉ' አለኝ። ከዚያም አባቴ ሆይ እንዴት ነው በጀነት ውስጥ ዛፍ ሚተክሉት? በዚህ ተስቢህ ሲል ነገረኝ።
ሱብሀነላሂ ወልሀምዱሊላህ ወላኢላሀኢለላህ ወላሁአክበር ወላ ሀውለ ወላ ቁወተ ኢላ ቢሀላሂ አሊዩል አዚም።
ይህን ዚክር ሲሉ በጀነት ዛፍ ይተከልላቸዋል። ከዛም ጅብሪል አዛንና ኢቃም አደረገ የሰባተኛ ሰማይና ጀነት ነዋሪዎችን ሁለት ረከዐ መራሁ። ከዚያም ወደ በይተል ማእሙር አመራን።
በይተል ማእሙር በ7ኛው ሰማይ ሲሆን በምድር ካለው ካዕባ ቀጥታ ይገኛል። ከዛ አንድ ነገር ቢወድቅ ካዕባ አናት ላይ ያርፋል። አላህ ከቀይ ሩቢ ድንጋይ ፈጠረ ከአረንጓዴ ኤመራልድ የተሰሩ ሁለት በሮች አሉ። 10,000 የወርቅ አምፖሎች አሉት የ500 አመት መንገድ ያህል ቁመት ያለው ሲልቨር ሚናራ አለው በዚህ ህንፃ በር ላይ ሚንበር አለ በየቀኑ 70,000 መላእክት ጠዋፍ ያደርጋሉ ነገርግን እስከ ቂያማ ቀን ተራ አይደርሳቸውም የ7ኛው ሰማይ መላእክት ሲቀሩ። መጀመሪያ በብርሀን ባህር ይታጠባሉ ከዚያም የብርሀን መሸፈኛ በራሳቸው ይጠቀልላሉ ይህ የነሱ ኢህራም ነው። ከዚያም 'ለበይክ..' እያሉ መዞር ይጀምራሉ ሰዎች ምድር ላይ እንደሚያደርጉት። ጅብሪል እጄን ይዞ ውስጥ ገባን 'ረሱል ሰዐወ ሆይ እኛንም እዚህ ሶላት ምራን አለኝ ሁለት ረከዐ ሰላት መራሁ። ብዛታቸውን ስመለከት ምነው ህዝቤ እንዲህ አይነት የጋራ ሰላት ቢኖረው ብዬ አሰብኩ። የተሰወረውን ሁሉ የሚያውቀው አላህ ሙሀመድ ሆይ ኡመትህ እንዲህ ያለ የጋራ ሰላት በእለተ አርብ ይሰግዳል ግዴታም ይሆናል።" በየሳምንቱ አርብ በበይተል ማእሙር ታላላቅ መላእክት የሰባሰባሉ ጅብሪል አዛንና ኢቃማ ይላል ኢስራፊል ኹጥባ ሲያቀርብ ሚካኢል ደግሞ ኢማም ሆኖ ሰላቱን ያሰግዳል። የጁሙዐ ሰላት ካለቀ ቡሀላ ጅብሪል እንዲህ ሲል ይናገራል: 'የመላእክት ስብስብ ሆይ የዚህን አዛን ሽልማት ለሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ሙአዚኖች እንደማስተላልፍ መስክሩ። ከዚያም ኢስራፊል ተነሳና መላእክቶች ሆይ የዚህን ኹጥባ ለሁሉም የሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ኻጢቦች እንደምለግስ መስክሩ። ሚካኢልም ተነሳና መላእክቶች ሆይ እኔም ይህን የሰላት ኢማምነት ለሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ኢማሞች እንደምለግስ መስክሩ። ሁሉም መላኢካዎች የጁመኣን ሶላት የሰገዱት ለሙሀመድ ሰዐወ ህዝቦች ምህረትን ለመኑ። ከዚያም "የኔ መላእክቶች ሆይ ልግስናንና ፀጋን ሁሉ የፈጠርኩ እኔ ነኝ በበጎነት ልትበልጡኝ ትፈልጋላችሁን? ውሳኔዬን ስሙ: "የጁመአን ሰላት የሰገደ ከሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ወንድ ወይም ሴት ሀጢያታቸውን እምርላቸዋለሁ ከጀሀነም ቅጣት ፉር እላቸዋለው።" ከዚያ ወደ ሲድረተል ሙንተሀ አመራን
ይቀጥላል....
@abduftsemier
@abduftsemier
#እንቁጣጣሽ_ሙባረክ
አሰላሙ አለይካ የኸይረል በረካ:
ጥንት ተጀምሮ ምንም ያልተነካ:
በኑር ተለውሶ በኑር የተቦካ:
ሁሉም ይጠራዋል የከውኑን ዋርካ:
ሙስጠፋ ያ ረሱሉላህ በየቱም ማይለካ:
I love you ይላል የሀበሻው ፈረንጅ:
እኛ ዝም አልን ጌታዬ አንተው ፈርጅ:
መሸቀያ እንዳይሆን የጀነቱ ዘውጅ:
ሀቢቢ ናፍቆት ጠንቶ አቅቶናል:
በሳምንት ሳይሆን ሁሌ ማየት ፈልገናል:
በአዲሱ አመት አንቱን ይዘናል:
እድገት ሽልማት ከእጇ ከጅለናል:
መውሊዷ በኛ ይፈሰስ ይታደስ:
በመውሊዱ ከብረን ከሁሉ እንንገስ:
አላሁ ረበና አዲሱን አመት ለኛ በለው:
ለሙስሊም ሙስሊማት ለሙእሚን አድርገው።
መልካም አዲስ አመት ለኢትዬጵያችን ብለናል!
@abduftsemier
@abduftsemier
አሰላሙ አለይካ የኸይረል በረካ:
ጥንት ተጀምሮ ምንም ያልተነካ:
በኑር ተለውሶ በኑር የተቦካ:
ሁሉም ይጠራዋል የከውኑን ዋርካ:
ሙስጠፋ ያ ረሱሉላህ በየቱም ማይለካ:
I love you ይላል የሀበሻው ፈረንጅ:
እኛ ዝም አልን ጌታዬ አንተው ፈርጅ:
መሸቀያ እንዳይሆን የጀነቱ ዘውጅ:
ሀቢቢ ናፍቆት ጠንቶ አቅቶናል:
በሳምንት ሳይሆን ሁሌ ማየት ፈልገናል:
በአዲሱ አመት አንቱን ይዘናል:
እድገት ሽልማት ከእጇ ከጅለናል:
መውሊዷ በኛ ይፈሰስ ይታደስ:
በመውሊዱ ከብረን ከሁሉ እንንገስ:
አላሁ ረበና አዲሱን አመት ለኛ በለው:
ለሙስሊም ሙስሊማት ለሙእሚን አድርገው።
መልካም አዲስ አመት ለኢትዬጵያችን ብለናል!
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣3⃣
ምእራፍ አምስት
“ሲድረቱል ሙንተሃን" በተመለከተ፣
ዑለማዎች ብዙ አስተያየቶችን ሰጥተዋል።
(የእጣው ዛፍ ወሰን) ምክንያቱም እሱ የሁሉም ነገር መጨረሻ ስለሆነ እና ከዚያ በላይ ያለውን ማንም አያውቅም። አንዳንዶች “ከላይ የሚመጣው እዚህ ይደርሳል ወደ ታች መውረድ አይችልም። ከስር የሚመጣ፣ እዚህ ደረጃ ላይ ይደርሳል ወደ ፊት መውጣት አይችልም። ስለዚህ በዚህ ስም ተጠርቷል ።
ሌሎች ግን በዚህ መንገድ ለማስረዳት ይሞክራሉ፡-
“የመናፍስት ዓለም በዚህ ያበቃል።
ስለዚህ የሎጥ ዛፍ ተብሎ ይጠራል።"
ኢብኑ አባስ እንዲህ ይለናል፡- “ይህ ዛፍ ነው።
ከወርቅ የተሠራ ነው። ከቅርንጫፎቹ መካከል አንዳንዶቹ ከኤመራልድ የተሠሩ ናቸው, አንዳንዶቹ ደግሞ ከሩቢ ናቸው. ዛፉ ከእግሩ እስከ አናት ድረስ የመቶ እና 50 ዓመታት ጉዞን ይለካል። ቅጠሎቹ የዝሆን ጆሮዎች ይመስላሉ። እና በጣም ጣፋጭ ናቸው፡ ከመካከላቸው አንዷ መላውን ዓለም ይሸፍናል። ፍራፍሬዎቹ እንደ የውሃ ማሰሮዎች ቅርጽ አላቸው. ዛፉ በብርሃን ተውጧል።
ቅዱሱ ነብዩ በመቀጠል፡-
"በዚህ ዛፍ ላይ እንደዚህ ያለ ቁጥር አየሁ
ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ብቻ ሊያውቀው የሚችለው መላኢኮች።
የዛፉን ቅጠሎች ሁሉ ከበው እንደ አንበጣ ብልጭ ድርግም ብለው እንደ ከዋክብት ያበሩ ነበር።
ዛፉ በብዙ መላእክት የተከበበ እና የታቀፈ ነው። በዚያ ዛፍ ቅጠሎች ላይ የሰማይ ከዋክብት እና በምድር ላይ የአሸዋ ቅንጣት እንዳሉት ሁሉ በዛፍ ቅጠሎች ላይ ብዙ መላእክት እንደነበሩ ይነገራል። አንዳንድ ቅጠሎች የወርቅ ቢራቢሮዎችን መልክ ያዙ። ሁሉም የአላህን ነቢይ ሰላምታ ለመስጠት መጡ እና የሱን ቅድስና ባዩ ጊዜ ሁሉም ጌታን አመሰገኑ የአላህንም እዝነት አረጋገጡ። እንዲሁም ለመሐመድ ሰዐወ ሰለዋት አወረዱ።
ጂብሪል ደግሞ በዚህ ዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ቦታ ነበረው እና የእሱ ከአረንጓዴ ኤመራልድ የተሰራ ቅርንጫፍ ነበረ። የ100,000 ዓመታት የጉዞ ከፍታ ላይ ነበር። አንድ ቅጠል አለ ፣ ስፋቱ የ 7 ሰማይ ንጣፎች እና የ7 ምድር ንጣፍ ነው። በላዩ ላይ የብርሃን ምንጣፍ ተዘርግቷል ፣ እና በላዩ ላይ ከቀይ ሩቢ የተሰራ ሚህራብ አለ። ይህ ሚህራብ የመልአኩ ጅብራኢል ቦታ ነው። ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ማንም ያልተቀመጠበት ከነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) በቀር።
እነዚህ እያንዳንዳቸው በ40,000 በርጩማዎች መላእክት ተቀምጠው ኢንጅል ሲያነቡ ነበር። በግራ በኩል በ10,000 በርጩማዎች መላእክት ተቀምጠው ዘቡርን ይፅፉ ነበር። በእያንዳንዱ በርጩማ ዘቡርን የሚያነቡ 40,000 መላእክት ከባዋቸዋል። ከሆላ ደግሞ 10,000 ቀይ ሩቢይ በርጩማዎች ላይ ቅዱስ ቁርዐንን ይፅፉ ነበር። በእያንዳንዱ በርጩማ ዙሪያ 40,000 መላእክት ቅዱስ ቁርአንን ያነቡ ነበር። እንዲህ ተብራርቷል:
ተውራት በነብዩ ሙሀመድ ሰዐወ ፊት ኢንጂል በቀኝ ዘቡር በግራ መቀመጡ ነብዩ ሰዐወ የሰው ዘር ሁሉ የተመረጡ መሆናቸው በቅዱሳት መፀሀፍት ቀደም ብለው ተገልጧል። ሁሉም ስለመጨረሻው ነብይ መገለጫዎች ባህሪያት ብቃትና ዘሩ ይናገራሉ። ቅዱስ ቁርዐን ከሆላ ተቀምጧል ምክንያቱም ፍርዱ ፀንቶ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ከመጥፋት ከመተካት ከመቀየር ነፃ ሆኖ የመቆየቱ ምልክት ነው።
ነብዩ በመቀጠል: ሁለት ረከዐ ሰላትን በሲድረተል ሙንተሀ ያሉ መላእክትን ሁሉ አሰገዱ። ከዚህ ዛፍ በታች አራት ጅረቶች ነበሩ ሁለት ዛሂር(የሚታይ) ሁለት ባጢን(የማይታይ)። ጅብሪል እንዲህ አለኝ: ሁለቱ የሚታዩት ወደ ምድር ይወርዳሉ እነሱም ኤፍራጠስና አባይ ናቸው። ከዚያም ሌላ ወንዝ አየሁ ዳርቻው ላይ የእንቁና የክሪሶሊ ድንኳኖች ተተከሉ። በላያቸው ላይ የግመል አንገት የሚመስሉ የአረንጓዴ ኤመራልድ ወፎች ይበሩ ነበር። ከዚያ ጅብሪል እንዲህ አለኝ: እዚህ የምታየው የከውሰር ምንጭ ነው። ሁሉን ቻይ አላህ ላንተ ስጦታ አድርጎታል። "እኛ ከውሰርን በእርግጥ ሰጠንህ። ስለዚህ ወደ ጌታህ ፀልይና መሰዋት አድርግ። በእውነት የሚጠላህ እርሱ ተቋርጧል።" ቅዱስ ቁርዐን
ይህ ወንዝ በሩቢና ኤመራልድ ጠጠሮች ላይ የሚፈስ ነው ውሀው ከወተት በላይ ነጭ ነው። አንድ ኩባያ ከሱ ጠጣሁ ጣእሙ ከወተት የበለጠ ጣፋጭ ነበር መአዛው ከሚስክ የበለጠ ያውዳል። ሌላቸው ምንጭ ራህማ ነው። አራተኛው ወንዝ ሳልሰቢል። ሁለቱም ጅረቶች በጀነት የአትክልት ስፍራዎች ይፈሳሉ። ወደ ጀነት የሚገቡ የከውሰር ውሀ ይጠጣሉ የልብ ችግር መጥፎ ልማድ ይጠፋና ይፀዳሉ። ከዚያም በራህማ ምንጭ ይታጠባሉ። የወንዶች ቁመት 55 ሜትር እና ስፋት 6.5 ሜትር የአደምን አፈጣጠር። ሁሉም 33 አመት እድሜ ያላቸው አረንጓዴ ፂም ይኖራቸዋል። ሴቶች የ18 አመት ድንግል ይሆናሉ ድንግልናቸው ዘላለማዊ ነው። ውበታቸው አይረግፍ አያረጁም። የሳልሰቢል ምንጭ ከነዚህ ውሀዎች መራራ ነው።
ከዚያም በሲድራ ፊት የመላእክት ቡድኖች በረድፍ ሲያልፉ አየሁ። ከዚያም በንፋስ ፍጥነት ያህል መብረር ጀመሩ። ከዚያም ጅብሪልን ጠየቅኩት: ይህ ታላቅ ስብስብ ከየት መጣ? ወዴት እየሄዱ ነው? ጉዞቸውን መቼ ጀመሩ? እንዲህ አለኝ: ከተፈጠሩ ጊዜ ጀምሮ ይህን ቦታ ሲያቆርጡ ነበር። ወደየት እንደሚሄዱ አላውቅም።
... የጌታህን ጭፍሮች ከእርሱ በቀር ማንም አያውቅም። (የተሸፈነ: 31)
ከዚያ ሶስት ኩባያ መጣ የወይን ጠጅ ማርና ወተት የያዘ። እኔም ወተቱን ጠጣሁ። ጅብሪል እንዲህ አለ: የኢስላም ተፈጥሮ መተዳደሪያ መርጠሀል በህዝብህ የእስልምና ሀይማኖት ይፀናል። ወይኑን ብትመርጥ ኖሮ ህዝብህ ጠማማ በሆነ ነበር።
ከሌሎች መላእክት የሚበልጥ አንድ መለአክ በሲድራ አየሁ 1000 ጊዜ 1000 አመት ርቀት ነበረው። 70,000 ጭንቅላት በእያንዳንዱ 70,000 ፊት ነበረው በእያንዳንዱ ፊት 70,000 አፍ ነበረው። እያንዳንዱ ጭንቅላት በ70,000 ጨርቆች ተሸፍኗል። ሽፋኖቹ በ10000 እንቁዎች ያጌጡ ናቸው። እንቁዎቹ ትልቅ ከመሆናቸው የተነሳ አሳዎች የሚዋኙበት ባህር አለ። በጀርባቸው ላይ ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ ተፅፎ ነበር። ይህ መልአክ እጁን ራሱ ላይ ሌላኛውን ከሆላ አድርጎ አላህን አወደሰ። የድምፁ ውበት በመኮታዊ ዙፋን ላይ ግርግር ፈጠረ መላይካው በደስታ ተወዘወዘ። ያ መልአክ ማነው ስል ጅብሪልን ጠየቅኩ። "ሁሉን ቻይ አላህ አደምን ከመፍጠሩ 200 አመታት በፊት ይህን መልአክ ፈጠረው።" መኖሪያውስ ስል ጠየቅኩ። ጅብሪልም: በጀነት ውስጥ ከመለኮታዊ ዙፋን በስተቀኝ ያለ ቦታ አለ የሱ መኖሪያ ነው።
ወደሱ በመሄድም ሰላምታ ሰጠሁት ለሰላምታዬ ምላሽ ክንፎቹን ዘረጋ ሰማይና ምድርም ክንፉ ሸፈነው። ከዚያም ፊቴን ሳመኝና የምስራች ለአንተ ለህዝብህም ሀጢያታችሁን ይምር ዘንድ ሁሉን ቻይ አላህ የተባረከውን የረመዳን ወር ለአንተና ለህዝብህ ስጦታ ሰጥቷል። ይህን ደስታ እንድነግርህ በዚህ ለሊት ተልኬለሁ። በፊቱ ሁለት ሳጥኖች ነበሩ በሁለቱም የብርሀን ቁልፍ ነበር። በውስጡ ምንድነው ያለው ስል ጠየቅኩ? ከእነዚህ ሳጥኖች በአንዱ ውስጥ እስከ ቂያማ ድረስ የረመዳንን ወር የሚፆሙ ወንጀላቸው የሚማሩት ሰዎች ዝርዝር ይገኛል።"
ሌላኛው ሳጥን በፍርዱ ቀን 70,000 ሰዎች ከህዝብህ ያለ ምንም ጥያቄ ጀነት ይገባሉ የነሱ የምስክር ወረቀት በዚህ ሳጥን ይገኛል። እያንዳንዳቸውም 70,000 ጓደኛ ዘመድ ወዘተ እንዲያስምሩ ይፈቀድላቸዋል። ያረሱለላህ የጀነት የተድላ (ቱባ) ዛፍ ላንተ ለወገንህ የተጠበቀ ነው።"
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
“ሲድረቱል ሙንተሃን" በተመለከተ፣
ዑለማዎች ብዙ አስተያየቶችን ሰጥተዋል።
(የእጣው ዛፍ ወሰን) ምክንያቱም እሱ የሁሉም ነገር መጨረሻ ስለሆነ እና ከዚያ በላይ ያለውን ማንም አያውቅም። አንዳንዶች “ከላይ የሚመጣው እዚህ ይደርሳል ወደ ታች መውረድ አይችልም። ከስር የሚመጣ፣ እዚህ ደረጃ ላይ ይደርሳል ወደ ፊት መውጣት አይችልም። ስለዚህ በዚህ ስም ተጠርቷል ።
ሌሎች ግን በዚህ መንገድ ለማስረዳት ይሞክራሉ፡-
“የመናፍስት ዓለም በዚህ ያበቃል።
ስለዚህ የሎጥ ዛፍ ተብሎ ይጠራል።"
ኢብኑ አባስ እንዲህ ይለናል፡- “ይህ ዛፍ ነው።
ከወርቅ የተሠራ ነው። ከቅርንጫፎቹ መካከል አንዳንዶቹ ከኤመራልድ የተሠሩ ናቸው, አንዳንዶቹ ደግሞ ከሩቢ ናቸው. ዛፉ ከእግሩ እስከ አናት ድረስ የመቶ እና 50 ዓመታት ጉዞን ይለካል። ቅጠሎቹ የዝሆን ጆሮዎች ይመስላሉ። እና በጣም ጣፋጭ ናቸው፡ ከመካከላቸው አንዷ መላውን ዓለም ይሸፍናል። ፍራፍሬዎቹ እንደ የውሃ ማሰሮዎች ቅርጽ አላቸው. ዛፉ በብርሃን ተውጧል።
ቅዱሱ ነብዩ በመቀጠል፡-
"በዚህ ዛፍ ላይ እንደዚህ ያለ ቁጥር አየሁ
ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ብቻ ሊያውቀው የሚችለው መላኢኮች።
የዛፉን ቅጠሎች ሁሉ ከበው እንደ አንበጣ ብልጭ ድርግም ብለው እንደ ከዋክብት ያበሩ ነበር።
ዛፉ በብዙ መላእክት የተከበበ እና የታቀፈ ነው። በዚያ ዛፍ ቅጠሎች ላይ የሰማይ ከዋክብት እና በምድር ላይ የአሸዋ ቅንጣት እንዳሉት ሁሉ በዛፍ ቅጠሎች ላይ ብዙ መላእክት እንደነበሩ ይነገራል። አንዳንድ ቅጠሎች የወርቅ ቢራቢሮዎችን መልክ ያዙ። ሁሉም የአላህን ነቢይ ሰላምታ ለመስጠት መጡ እና የሱን ቅድስና ባዩ ጊዜ ሁሉም ጌታን አመሰገኑ የአላህንም እዝነት አረጋገጡ። እንዲሁም ለመሐመድ ሰዐወ ሰለዋት አወረዱ።
ጂብሪል ደግሞ በዚህ ዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ቦታ ነበረው እና የእሱ ከአረንጓዴ ኤመራልድ የተሰራ ቅርንጫፍ ነበረ። የ100,000 ዓመታት የጉዞ ከፍታ ላይ ነበር። አንድ ቅጠል አለ ፣ ስፋቱ የ 7 ሰማይ ንጣፎች እና የ7 ምድር ንጣፍ ነው። በላዩ ላይ የብርሃን ምንጣፍ ተዘርግቷል ፣ እና በላዩ ላይ ከቀይ ሩቢ የተሰራ ሚህራብ አለ። ይህ ሚህራብ የመልአኩ ጅብራኢል ቦታ ነው። ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ማንም ያልተቀመጠበት ከነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) በቀር።
እነዚህ እያንዳንዳቸው በ40,000 በርጩማዎች መላእክት ተቀምጠው ኢንጅል ሲያነቡ ነበር። በግራ በኩል በ10,000 በርጩማዎች መላእክት ተቀምጠው ዘቡርን ይፅፉ ነበር። በእያንዳንዱ በርጩማ ዘቡርን የሚያነቡ 40,000 መላእክት ከባዋቸዋል። ከሆላ ደግሞ 10,000 ቀይ ሩቢይ በርጩማዎች ላይ ቅዱስ ቁርዐንን ይፅፉ ነበር። በእያንዳንዱ በርጩማ ዙሪያ 40,000 መላእክት ቅዱስ ቁርአንን ያነቡ ነበር። እንዲህ ተብራርቷል:
ተውራት በነብዩ ሙሀመድ ሰዐወ ፊት ኢንጂል በቀኝ ዘቡር በግራ መቀመጡ ነብዩ ሰዐወ የሰው ዘር ሁሉ የተመረጡ መሆናቸው በቅዱሳት መፀሀፍት ቀደም ብለው ተገልጧል። ሁሉም ስለመጨረሻው ነብይ መገለጫዎች ባህሪያት ብቃትና ዘሩ ይናገራሉ። ቅዱስ ቁርዐን ከሆላ ተቀምጧል ምክንያቱም ፍርዱ ፀንቶ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ ከመጥፋት ከመተካት ከመቀየር ነፃ ሆኖ የመቆየቱ ምልክት ነው።
ነብዩ በመቀጠል: ሁለት ረከዐ ሰላትን በሲድረተል ሙንተሀ ያሉ መላእክትን ሁሉ አሰገዱ። ከዚህ ዛፍ በታች አራት ጅረቶች ነበሩ ሁለት ዛሂር(የሚታይ) ሁለት ባጢን(የማይታይ)። ጅብሪል እንዲህ አለኝ: ሁለቱ የሚታዩት ወደ ምድር ይወርዳሉ እነሱም ኤፍራጠስና አባይ ናቸው። ከዚያም ሌላ ወንዝ አየሁ ዳርቻው ላይ የእንቁና የክሪሶሊ ድንኳኖች ተተከሉ። በላያቸው ላይ የግመል አንገት የሚመስሉ የአረንጓዴ ኤመራልድ ወፎች ይበሩ ነበር። ከዚያ ጅብሪል እንዲህ አለኝ: እዚህ የምታየው የከውሰር ምንጭ ነው። ሁሉን ቻይ አላህ ላንተ ስጦታ አድርጎታል። "እኛ ከውሰርን በእርግጥ ሰጠንህ። ስለዚህ ወደ ጌታህ ፀልይና መሰዋት አድርግ። በእውነት የሚጠላህ እርሱ ተቋርጧል።" ቅዱስ ቁርዐን
ይህ ወንዝ በሩቢና ኤመራልድ ጠጠሮች ላይ የሚፈስ ነው ውሀው ከወተት በላይ ነጭ ነው። አንድ ኩባያ ከሱ ጠጣሁ ጣእሙ ከወተት የበለጠ ጣፋጭ ነበር መአዛው ከሚስክ የበለጠ ያውዳል። ሌላቸው ምንጭ ራህማ ነው። አራተኛው ወንዝ ሳልሰቢል። ሁለቱም ጅረቶች በጀነት የአትክልት ስፍራዎች ይፈሳሉ። ወደ ጀነት የሚገቡ የከውሰር ውሀ ይጠጣሉ የልብ ችግር መጥፎ ልማድ ይጠፋና ይፀዳሉ። ከዚያም በራህማ ምንጭ ይታጠባሉ። የወንዶች ቁመት 55 ሜትር እና ስፋት 6.5 ሜትር የአደምን አፈጣጠር። ሁሉም 33 አመት እድሜ ያላቸው አረንጓዴ ፂም ይኖራቸዋል። ሴቶች የ18 አመት ድንግል ይሆናሉ ድንግልናቸው ዘላለማዊ ነው። ውበታቸው አይረግፍ አያረጁም። የሳልሰቢል ምንጭ ከነዚህ ውሀዎች መራራ ነው።
ከዚያም በሲድራ ፊት የመላእክት ቡድኖች በረድፍ ሲያልፉ አየሁ። ከዚያም በንፋስ ፍጥነት ያህል መብረር ጀመሩ። ከዚያም ጅብሪልን ጠየቅኩት: ይህ ታላቅ ስብስብ ከየት መጣ? ወዴት እየሄዱ ነው? ጉዞቸውን መቼ ጀመሩ? እንዲህ አለኝ: ከተፈጠሩ ጊዜ ጀምሮ ይህን ቦታ ሲያቆርጡ ነበር። ወደየት እንደሚሄዱ አላውቅም።
... የጌታህን ጭፍሮች ከእርሱ በቀር ማንም አያውቅም። (የተሸፈነ: 31)
ከዚያ ሶስት ኩባያ መጣ የወይን ጠጅ ማርና ወተት የያዘ። እኔም ወተቱን ጠጣሁ። ጅብሪል እንዲህ አለ: የኢስላም ተፈጥሮ መተዳደሪያ መርጠሀል በህዝብህ የእስልምና ሀይማኖት ይፀናል። ወይኑን ብትመርጥ ኖሮ ህዝብህ ጠማማ በሆነ ነበር።
ከሌሎች መላእክት የሚበልጥ አንድ መለአክ በሲድራ አየሁ 1000 ጊዜ 1000 አመት ርቀት ነበረው። 70,000 ጭንቅላት በእያንዳንዱ 70,000 ፊት ነበረው በእያንዳንዱ ፊት 70,000 አፍ ነበረው። እያንዳንዱ ጭንቅላት በ70,000 ጨርቆች ተሸፍኗል። ሽፋኖቹ በ10000 እንቁዎች ያጌጡ ናቸው። እንቁዎቹ ትልቅ ከመሆናቸው የተነሳ አሳዎች የሚዋኙበት ባህር አለ። በጀርባቸው ላይ ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ ተፅፎ ነበር። ይህ መልአክ እጁን ራሱ ላይ ሌላኛውን ከሆላ አድርጎ አላህን አወደሰ። የድምፁ ውበት በመኮታዊ ዙፋን ላይ ግርግር ፈጠረ መላይካው በደስታ ተወዘወዘ። ያ መልአክ ማነው ስል ጅብሪልን ጠየቅኩ። "ሁሉን ቻይ አላህ አደምን ከመፍጠሩ 200 አመታት በፊት ይህን መልአክ ፈጠረው።" መኖሪያውስ ስል ጠየቅኩ። ጅብሪልም: በጀነት ውስጥ ከመለኮታዊ ዙፋን በስተቀኝ ያለ ቦታ አለ የሱ መኖሪያ ነው።
ወደሱ በመሄድም ሰላምታ ሰጠሁት ለሰላምታዬ ምላሽ ክንፎቹን ዘረጋ ሰማይና ምድርም ክንፉ ሸፈነው። ከዚያም ፊቴን ሳመኝና የምስራች ለአንተ ለህዝብህም ሀጢያታችሁን ይምር ዘንድ ሁሉን ቻይ አላህ የተባረከውን የረመዳን ወር ለአንተና ለህዝብህ ስጦታ ሰጥቷል። ይህን ደስታ እንድነግርህ በዚህ ለሊት ተልኬለሁ። በፊቱ ሁለት ሳጥኖች ነበሩ በሁለቱም የብርሀን ቁልፍ ነበር። በውስጡ ምንድነው ያለው ስል ጠየቅኩ? ከእነዚህ ሳጥኖች በአንዱ ውስጥ እስከ ቂያማ ድረስ የረመዳንን ወር የሚፆሙ ወንጀላቸው የሚማሩት ሰዎች ዝርዝር ይገኛል።"
ሌላኛው ሳጥን በፍርዱ ቀን 70,000 ሰዎች ከህዝብህ ያለ ምንም ጥያቄ ጀነት ይገባሉ የነሱ የምስክር ወረቀት በዚህ ሳጥን ይገኛል። እያንዳንዳቸውም 70,000 ጓደኛ ዘመድ ወዘተ እንዲያስምሩ ይፈቀድላቸዋል። ያረሱለላህ የጀነት የተድላ (ቱባ) ዛፍ ላንተ ለወገንህ የተጠበቀ ነው።"
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣4⃣
ምእራፍ አምስት
ቱባ ዛፍ በሰማያዊው አለም ያለውን አጠቃላይ ደስታ ያመላክታል። ነብዩ ይቀጥላሉ: "ከዚያም የዶሮ ቅርፅ ያለው ከነጭ እንቁ የተሰራ ሌላ መልአክ አየሁ። ይህ መልአክ በግራ 70,000 በቀኙ 70,000 ክንፎች ነበሩት። በእያንዳንዱ ክንፍ ላይ 9×70,000 ከእንቁ, ከሩቢ, ከቀይ ወርቅ, ከሲልቨር, ከንፁህ መስክ, ከcamphor, የአምግሪስ, ከሳፍሮን የተሰሩ ላባዎች ነበሩት። ከመለኮታዊ ዙፋን እስከ ሰባት ምድር በታች ይደርሳል። በእያንዳንዱ ክንፉ ይህተፅፎል:
'ቢስሚላህ ረህማን ረሂም: ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ: ኩሉ ሸይኢን ኻሊቁን ኢላ ወጅሃሁ: አል ዋሂድ አል ቀሀር።
በአምስቱ የሰላት ወቅት ይህ መልአክ ራሱን ያነሳና እንዲህ ይላል:
'ቢስሚላሂል አዚም ወቢሀምዲሂ'
ተስቢሁ እንዲህ ነበር:
'ሱብሀነከ ማ አዝሀማ ሸእኑከ'
ከዚህ ቡሀላ ክንፉን ያርገበግባል ይህን ሲያደርግ ከዚህ ማወዛወዝ አስገራሚ ድምፆች ይወጣሉ። እነዚህ ድምፆች ወደ ጀነት ሲደርሱ የጀነት ዛፎች ቅርንጫፍ እርስ በእርሳቸው ይጣበቃሉ። ከዛም የጀነት ሁረልአይኖችና ጊልማን የምስራች የሰላት ሰአት ደረሰ ይላሉ። የሙሀመድ ጌታም እንዲህ ሲል ጠየቀው: የምትንቀጠቀጠው ምንድነው? መልአኩም: 'ጌታዬ ሆይ የሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ለሰላት ተነስቷል ነገርግን ከመካከላቸው ሀጢያተኞች አሉ ለዛ ነው የተንቀጠቀጥኩ። አዛኙም ጌታ እንዲህ አለው: የኔ መልአክ አትጨነቅ እዝነቴን በሰገዱት ላይ እለግሳለሁ ምህረት እንዳሰለጥንባቸውና ይቅር እንዳልኳቸው እመሰክራለሁ። ከጀሀነም እሳት አውጥቻቸዋለሁ ለውዴ ክብር በማዋ ጀነት እንዲኖር ሰጥቻቸዋለሁ።"
"እዚህ ላይ መልአኩ ጅብሪልን በራሱ ቅርጽ አየሁ። 600 ክንፍ ነበረው፤ እነሱም ከተለያዩ ጌጣጌጦች እና ዕንቁዎች የተሠሩ ናቸው። እነዚህን ጥንድ ክንፎች በሚከፍትበት ጊዜ ሁሉ በምስራቅ እና በምዕራብ መካከል ያለውን ቦታ ይሞላሉ. ክንፎቹ በሁሉም ዓይነት የከበሩ ድንጋዮች ያጌጡ ነበሩ። ከአንዱ ትከሻ ወደ ሌላው ያለውን ርቀት በራሪ ወፍ ከ500-700 አመት ይፈጅበታል።
(ሀ) አዛን
“ከዚያም የመለኮታዊ ብዕር አጻጻፍ ድምፆችን የምንሰማበት ክፍት ቦታ ላይ ደረስን። ጅብሪልን ቀጥል አልኩት፡ ጅብሪልም መለሰ፡- ‹አንተ ቀጥል በአላህ ፊት ከኔና ከአለም ሁሉ የበለጠ የተከበርክ ነህና› ብሎ መለሰልኝ።ከዚያም በፊቱ አለፍኩኝ። ጂብሪል ከኋላዬ ሄደ። ወደ ወርቅ መጋረጃ ደረስን። ጅብሪል መሸፈኛውን አናወጠው።
‘አንተ ማነህ?’ ጅብሪል መለሰ፡- “እኔ ጅብሪል ነኝ፣ ሙሐመድም ሰዐወ ከእኔ ጋር ናቸው” አለው።
ከመጋረጃው ውስጥ ይህ መልአክ እንዲህ ሲል ተናገረ፡- ‘አላሁ አክበር፣ አላሁ አክበር።’ ከመጋረጃው በስተጀርባ ይህ መለኮታዊ ድምፅ ተሰማ ‘ባሪያዬ እውነት ተናግሯል
እኔ ታላቅ ነኝ ከኔ በቀር ታላቅነት ለማንም አይገባውም።"
“ከዚያም መልአኩ ‘አሽሀዱ አን ላ ኢላሃ አከለላህ’ ብሎ ጠራ። እንደገናም፡- “ባሪያዬ እውነት ተናግሯል፣ ከእኔ ሌላ በእውነት ሚገዙት አምላክ የለም።" መልአኩም የሸሃዳውን ቃል ደጋግሞ አለው አሽሀዱ አነ ሙሀመድ ረሱሉላህ። ከመጋረጃው ጀርባ: "መሐመድን የኔ ገር ነብይ አድርጌ ልኬዋለሁ።" ’ከዚያም መልአኩ እንዲህ ሲል ሰማሁ፡- ‘ሀይ አላ ሷለ: ሀይ አለል ፈላን: ሌላ ጥሪም ተሰማ፣ ‘አገልጋዬ እውነት ተናግሯል፤ ባሮቼን ተገዢ ኾነው ወደኔ እንዲመጡ ይጠራል። ወደ ደጄ ጋበዝኳቸው፡ ጥሪዬንም የሚቀበል ሁሉ ይድናል ከስኬትም ጋር ይገናኛል።ከዚያም መልአኩ፡- “አላህ አክበር፣ አላህ አክበር” ሲል ሰማሁ። ሌላ ጥሪ መጣ፡- ‘ባሪያዬ እውነት ተናገረ እኔ ታላቅ ነኝ፣" መልአኩም ላኢላሀ ኢለላህ አለ። ‘ባሪያዬ እውነት ተናግሯል፣ከኔ በቀር አምላክ የለም’ የሚል ጥሪ መጣ። ነገር ግን እኔ.'
“ከዚያም ሌላ ጥሪ ሰማሁ፡- ሙሀመድ ሆይ አላህ ካንተ በፊት በነበሩት እና ወደፊትም ባሉት ላይ ፍጹም ክብርን አጎናጽፎሃል። ከዚያም ጅብሪልን ‘ይህ መልአክ ማነው?’ ብዬ ጠየቅኩት። የእውነት መልእክተኛ አድርጎ በላከህ በአላህ ኃያልና ክብር እምላለሁ፡- ይህን መልአክ አይቼው አላውቅም።
ማን እንደሆነ ወይም ስለ እሱ ምንም አላውቅም፣ ግን አሁን ልታገኘው ነው።’ ከዚያም እንዲህ ስል ጠየቅኩት፣ ‘እውነተኛ ጓደኛ ጓደኛውን በመካከል ይተዋልን አብረን ነው ምንሄደው?› ከዚያም ጅብሪል እንዲህ አለ፡- ‘ረሱል ሆይ! የጣትን ስፋት እንኳን ብገፋ የአላህ ቁጣ ያቃጥለኛል ።የእኔ የመጨረሻ ጣቢያ ሲድራቱል ሙንተሃ ነው።
ከተፈጠርኩ ጊዜ ድረስ እኔ እስከዚህ ድረስ ሄጄ አላውቅም። ላንተ ክብር፣ ቢሆንም፣ በተልዕኮ ተሰጥቶኛል፣ እና እዚህ አመጣሁህ።
ግን ከዚህ በላይ መቀጠል አልችልም።'
ከዚያም ጠየቅኩት ከሁሉን ቻይ ጌታ የምትጠይቀው ካለህ? እኔ ልማፀንልህ። ጅብሪልም መለሰ: ጌታዬ ልመናዬን እንዲሰማኝ በሲራጡ ድልድይ እንድዘምት በታዘዝኩ ጊዜ። በዚያ ድልድይ ላይ ክንፌን ልዘረጋ እና በደህና እንዲሻገሩ እንድረዳቸው። ከዚያም መልአኩ እጁን ከመጋረጃው ዘረጋ ከአይን ጥቅሻም ባነሰ ጊዜ ውስጥ ጎተተኝ። ከዚያም እንዲህ አለኝ: ያ ረሱለላህ ቅደመኝ ወደ ሁለተኛው መጋረጃ እያነቃነቀ: ይህ ማን ነው? ሲል ከሁለተኛው መጋረጃ ጀርባ ያለው መልአክ ጠየቀ: ይህ የአላህ ክቡር ነብይ ነው። ያ መልአክም አላሁ አክበር አለ እና ከአይን ብልጭታ ባነሳ ከመጋረጃው እጁን ዘርግቶ አሻገረኝ። ራሴን ከመልአኩ ፊት ቆሜ አገኘሁት እሱም የአክብሮት። ሰላምታ ሰጠኝ።
ለ) ረፍረፍ
በዚህ መንገድ 70,000 መጋረጃዎችን አልፌ እያንዳንዳቸው መጋረጃዎች በተለያዩ ጌጣጌጦች የተሰሩ ነበሩ። በነዚህ መጋረጃዎች ያለው ርቀት የ500 አመት መንገድ ነው። የእያንዳንዱ መጋረጃ ውፍረት 500 አመት ነው። ሁሉንም መጋረጃ ካለፍኩ ቡሀላ ብቻዬን ቀረሁ። ከዚያም ረፍረፍ ወደኔ መጣና በአረንጓዴ ቅርፅ ታየ እሱም ሰላምታ አቀረበልኝ በእኔ ላይ ተቀመጥ ብሎ ነገረኝ።
ሐ) ኩርሲ
'በረፍረፍ ወጣሁ እስከ ኩርሲ(መለኮታዊ ግቢ) ወሰደኝ። ሁሉን ቻይ አላህ ኩርሲይን ከዕንቁዎች ፈጥሯል። እናም ቃላት ከሚገልፀው በላይ ትልቅ ነበር
'ዐርሹ (ኩርሲ) ሰማይትንና ምድርን ያቀፈ ነው።' (ቅዱስ ቁርዐን)
ምርጡ ተንታኝ ኢብኑ አባስ እንዲህ ይላሉ: '7 ሰማይና 7 ምድር በኩርሲ ቢዘረጉ በረሀ ውስጥ እንደጠፋች ትንሽ ቀለበት ይሆኑ ነበር። በኩርሲ(መለኮታዊ ፍርድ ቤት) እና በአርሽ (በመለኮታዊ ዙፋን) መካከል 70 መጋረጃዎች አሉ። እነዚህ ባይኖሩ የኩርሲ መላእክት በአርሽ ብርሀን ይቃጠሉ ነበር።
"ከኩርሲ ወደ አርሽ 70 መጋረጃዎችን አልፌ በእንቁ ያጌጡ የተለያዩ ዙፋኖች አየሁ። በዙፋኖች ዙሪያ መጋረጃዎች አሉ። የእነዚህ ዙፋኖች ጠባቂ መለአክትን በነሱ ማን ነው ሚቀመጠው? ብዬ ጠይቅኩ። 'እነዚህ በነቢያት መካከል ላሉ አይደለም ከነሱ በጣም ለራቁ ነው።" እነዚህ ዙፋኖች ለህዝቦችህ ለ2 መናፍስት ቡድኖች የታሰቡ ናቸው። እኔም ማን ናቸው? ሰል ጠየቅኩ "አንዱ ቡድን የቃሉን ቃል በልባቸው የተማሩትን ያቀፈ ነው ተባልኩ። አለም ሁሉ ተኝቷ ለሊት ጌታቸውን ለማምለክ የሚነሱት ያጠቃልላል።" በእነዚህ መሸፈኛዎች ብዙ አስደናቂ ነገሮችን አየሁ። ስፍር ቁጥር የሌላቸው ባህሮችና እንግዳ ድንቅ ፍጥረታት አየሁ። አስፈሪ መልክ ያላቸውም መላእክት አየሁ። እነሱን ለማስረዳትና ለመግለፅ ከሰው አቅም በላይ ነው።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
ቱባ ዛፍ በሰማያዊው አለም ያለውን አጠቃላይ ደስታ ያመላክታል። ነብዩ ይቀጥላሉ: "ከዚያም የዶሮ ቅርፅ ያለው ከነጭ እንቁ የተሰራ ሌላ መልአክ አየሁ። ይህ መልአክ በግራ 70,000 በቀኙ 70,000 ክንፎች ነበሩት። በእያንዳንዱ ክንፍ ላይ 9×70,000 ከእንቁ, ከሩቢ, ከቀይ ወርቅ, ከሲልቨር, ከንፁህ መስክ, ከcamphor, የአምግሪስ, ከሳፍሮን የተሰሩ ላባዎች ነበሩት። ከመለኮታዊ ዙፋን እስከ ሰባት ምድር በታች ይደርሳል። በእያንዳንዱ ክንፉ ይህተፅፎል:
'ቢስሚላህ ረህማን ረሂም: ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ: ኩሉ ሸይኢን ኻሊቁን ኢላ ወጅሃሁ: አል ዋሂድ አል ቀሀር።
በአምስቱ የሰላት ወቅት ይህ መልአክ ራሱን ያነሳና እንዲህ ይላል:
'ቢስሚላሂል አዚም ወቢሀምዲሂ'
ተስቢሁ እንዲህ ነበር:
'ሱብሀነከ ማ አዝሀማ ሸእኑከ'
ከዚህ ቡሀላ ክንፉን ያርገበግባል ይህን ሲያደርግ ከዚህ ማወዛወዝ አስገራሚ ድምፆች ይወጣሉ። እነዚህ ድምፆች ወደ ጀነት ሲደርሱ የጀነት ዛፎች ቅርንጫፍ እርስ በእርሳቸው ይጣበቃሉ። ከዛም የጀነት ሁረልአይኖችና ጊልማን የምስራች የሰላት ሰአት ደረሰ ይላሉ። የሙሀመድ ጌታም እንዲህ ሲል ጠየቀው: የምትንቀጠቀጠው ምንድነው? መልአኩም: 'ጌታዬ ሆይ የሙሀመድ ሰዐወ ህዝብ ለሰላት ተነስቷል ነገርግን ከመካከላቸው ሀጢያተኞች አሉ ለዛ ነው የተንቀጠቀጥኩ። አዛኙም ጌታ እንዲህ አለው: የኔ መልአክ አትጨነቅ እዝነቴን በሰገዱት ላይ እለግሳለሁ ምህረት እንዳሰለጥንባቸውና ይቅር እንዳልኳቸው እመሰክራለሁ። ከጀሀነም እሳት አውጥቻቸዋለሁ ለውዴ ክብር በማዋ ጀነት እንዲኖር ሰጥቻቸዋለሁ።"
"እዚህ ላይ መልአኩ ጅብሪልን በራሱ ቅርጽ አየሁ። 600 ክንፍ ነበረው፤ እነሱም ከተለያዩ ጌጣጌጦች እና ዕንቁዎች የተሠሩ ናቸው። እነዚህን ጥንድ ክንፎች በሚከፍትበት ጊዜ ሁሉ በምስራቅ እና በምዕራብ መካከል ያለውን ቦታ ይሞላሉ. ክንፎቹ በሁሉም ዓይነት የከበሩ ድንጋዮች ያጌጡ ነበሩ። ከአንዱ ትከሻ ወደ ሌላው ያለውን ርቀት በራሪ ወፍ ከ500-700 አመት ይፈጅበታል።
(ሀ) አዛን
“ከዚያም የመለኮታዊ ብዕር አጻጻፍ ድምፆችን የምንሰማበት ክፍት ቦታ ላይ ደረስን። ጅብሪልን ቀጥል አልኩት፡ ጅብሪልም መለሰ፡- ‹አንተ ቀጥል በአላህ ፊት ከኔና ከአለም ሁሉ የበለጠ የተከበርክ ነህና› ብሎ መለሰልኝ።ከዚያም በፊቱ አለፍኩኝ። ጂብሪል ከኋላዬ ሄደ። ወደ ወርቅ መጋረጃ ደረስን። ጅብሪል መሸፈኛውን አናወጠው።
‘አንተ ማነህ?’ ጅብሪል መለሰ፡- “እኔ ጅብሪል ነኝ፣ ሙሐመድም ሰዐወ ከእኔ ጋር ናቸው” አለው።
ከመጋረጃው ውስጥ ይህ መልአክ እንዲህ ሲል ተናገረ፡- ‘አላሁ አክበር፣ አላሁ አክበር።’ ከመጋረጃው በስተጀርባ ይህ መለኮታዊ ድምፅ ተሰማ ‘ባሪያዬ እውነት ተናግሯል
እኔ ታላቅ ነኝ ከኔ በቀር ታላቅነት ለማንም አይገባውም።"
“ከዚያም መልአኩ ‘አሽሀዱ አን ላ ኢላሃ አከለላህ’ ብሎ ጠራ። እንደገናም፡- “ባሪያዬ እውነት ተናግሯል፣ ከእኔ ሌላ በእውነት ሚገዙት አምላክ የለም።" መልአኩም የሸሃዳውን ቃል ደጋግሞ አለው አሽሀዱ አነ ሙሀመድ ረሱሉላህ። ከመጋረጃው ጀርባ: "መሐመድን የኔ ገር ነብይ አድርጌ ልኬዋለሁ።" ’ከዚያም መልአኩ እንዲህ ሲል ሰማሁ፡- ‘ሀይ አላ ሷለ: ሀይ አለል ፈላን: ሌላ ጥሪም ተሰማ፣ ‘አገልጋዬ እውነት ተናግሯል፤ ባሮቼን ተገዢ ኾነው ወደኔ እንዲመጡ ይጠራል። ወደ ደጄ ጋበዝኳቸው፡ ጥሪዬንም የሚቀበል ሁሉ ይድናል ከስኬትም ጋር ይገናኛል።ከዚያም መልአኩ፡- “አላህ አክበር፣ አላህ አክበር” ሲል ሰማሁ። ሌላ ጥሪ መጣ፡- ‘ባሪያዬ እውነት ተናገረ እኔ ታላቅ ነኝ፣" መልአኩም ላኢላሀ ኢለላህ አለ። ‘ባሪያዬ እውነት ተናግሯል፣ከኔ በቀር አምላክ የለም’ የሚል ጥሪ መጣ። ነገር ግን እኔ.'
“ከዚያም ሌላ ጥሪ ሰማሁ፡- ሙሀመድ ሆይ አላህ ካንተ በፊት በነበሩት እና ወደፊትም ባሉት ላይ ፍጹም ክብርን አጎናጽፎሃል። ከዚያም ጅብሪልን ‘ይህ መልአክ ማነው?’ ብዬ ጠየቅኩት። የእውነት መልእክተኛ አድርጎ በላከህ በአላህ ኃያልና ክብር እምላለሁ፡- ይህን መልአክ አይቼው አላውቅም።
ማን እንደሆነ ወይም ስለ እሱ ምንም አላውቅም፣ ግን አሁን ልታገኘው ነው።’ ከዚያም እንዲህ ስል ጠየቅኩት፣ ‘እውነተኛ ጓደኛ ጓደኛውን በመካከል ይተዋልን አብረን ነው ምንሄደው?› ከዚያም ጅብሪል እንዲህ አለ፡- ‘ረሱል ሆይ! የጣትን ስፋት እንኳን ብገፋ የአላህ ቁጣ ያቃጥለኛል ።የእኔ የመጨረሻ ጣቢያ ሲድራቱል ሙንተሃ ነው።
ከተፈጠርኩ ጊዜ ድረስ እኔ እስከዚህ ድረስ ሄጄ አላውቅም። ላንተ ክብር፣ ቢሆንም፣ በተልዕኮ ተሰጥቶኛል፣ እና እዚህ አመጣሁህ።
ግን ከዚህ በላይ መቀጠል አልችልም።'
ከዚያም ጠየቅኩት ከሁሉን ቻይ ጌታ የምትጠይቀው ካለህ? እኔ ልማፀንልህ። ጅብሪልም መለሰ: ጌታዬ ልመናዬን እንዲሰማኝ በሲራጡ ድልድይ እንድዘምት በታዘዝኩ ጊዜ። በዚያ ድልድይ ላይ ክንፌን ልዘረጋ እና በደህና እንዲሻገሩ እንድረዳቸው። ከዚያም መልአኩ እጁን ከመጋረጃው ዘረጋ ከአይን ጥቅሻም ባነሰ ጊዜ ውስጥ ጎተተኝ። ከዚያም እንዲህ አለኝ: ያ ረሱለላህ ቅደመኝ ወደ ሁለተኛው መጋረጃ እያነቃነቀ: ይህ ማን ነው? ሲል ከሁለተኛው መጋረጃ ጀርባ ያለው መልአክ ጠየቀ: ይህ የአላህ ክቡር ነብይ ነው። ያ መልአክም አላሁ አክበር አለ እና ከአይን ብልጭታ ባነሳ ከመጋረጃው እጁን ዘርግቶ አሻገረኝ። ራሴን ከመልአኩ ፊት ቆሜ አገኘሁት እሱም የአክብሮት። ሰላምታ ሰጠኝ።
ለ) ረፍረፍ
በዚህ መንገድ 70,000 መጋረጃዎችን አልፌ እያንዳንዳቸው መጋረጃዎች በተለያዩ ጌጣጌጦች የተሰሩ ነበሩ። በነዚህ መጋረጃዎች ያለው ርቀት የ500 አመት መንገድ ነው። የእያንዳንዱ መጋረጃ ውፍረት 500 አመት ነው። ሁሉንም መጋረጃ ካለፍኩ ቡሀላ ብቻዬን ቀረሁ። ከዚያም ረፍረፍ ወደኔ መጣና በአረንጓዴ ቅርፅ ታየ እሱም ሰላምታ አቀረበልኝ በእኔ ላይ ተቀመጥ ብሎ ነገረኝ።
ሐ) ኩርሲ
'በረፍረፍ ወጣሁ እስከ ኩርሲ(መለኮታዊ ግቢ) ወሰደኝ። ሁሉን ቻይ አላህ ኩርሲይን ከዕንቁዎች ፈጥሯል። እናም ቃላት ከሚገልፀው በላይ ትልቅ ነበር
'ዐርሹ (ኩርሲ) ሰማይትንና ምድርን ያቀፈ ነው።' (ቅዱስ ቁርዐን)
ምርጡ ተንታኝ ኢብኑ አባስ እንዲህ ይላሉ: '7 ሰማይና 7 ምድር በኩርሲ ቢዘረጉ በረሀ ውስጥ እንደጠፋች ትንሽ ቀለበት ይሆኑ ነበር። በኩርሲ(መለኮታዊ ፍርድ ቤት) እና በአርሽ (በመለኮታዊ ዙፋን) መካከል 70 መጋረጃዎች አሉ። እነዚህ ባይኖሩ የኩርሲ መላእክት በአርሽ ብርሀን ይቃጠሉ ነበር።
"ከኩርሲ ወደ አርሽ 70 መጋረጃዎችን አልፌ በእንቁ ያጌጡ የተለያዩ ዙፋኖች አየሁ። በዙፋኖች ዙሪያ መጋረጃዎች አሉ። የእነዚህ ዙፋኖች ጠባቂ መለአክትን በነሱ ማን ነው ሚቀመጠው? ብዬ ጠይቅኩ። 'እነዚህ በነቢያት መካከል ላሉ አይደለም ከነሱ በጣም ለራቁ ነው።" እነዚህ ዙፋኖች ለህዝቦችህ ለ2 መናፍስት ቡድኖች የታሰቡ ናቸው። እኔም ማን ናቸው? ሰል ጠየቅኩ "አንዱ ቡድን የቃሉን ቃል በልባቸው የተማሩትን ያቀፈ ነው ተባልኩ። አለም ሁሉ ተኝቷ ለሊት ጌታቸውን ለማምለክ የሚነሱት ያጠቃልላል።" በእነዚህ መሸፈኛዎች ብዙ አስደናቂ ነገሮችን አየሁ። ስፍር ቁጥር የሌላቸው ባህሮችና እንግዳ ድንቅ ፍጥረታት አየሁ። አስፈሪ መልክ ያላቸውም መላእክት አየሁ። እነሱን ለማስረዳትና ለመግለፅ ከሰው አቅም በላይ ነው።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#መንዙማ_ከየት_ወዴት?
መናገር ባልፈልግም ሀቅ ስለሆነ መናገር አለብኝ መንዙማ ብዙ አዳቦች ስርአቶች አሉት የዘመናችን መንዙማ ተብዬ ግን አዳብ የጣሰ ድንበር ያለፈ ዘፈን የመሰለ ሆኗል። ለምሳሌ: 'አህመድ የመዲናው' የሚለውን መንዙማ ተብዬ ብንመለከት አህመድ መዲና የሚኖር ሰውን እንጂ ነብዩን ሰዐወ ይሆናል ብዬ አልጠብቅም ምክንያቱም ደጋጎቹ ነብዩን ሰዐወ ሲያወድሱ 'ሰለላ አላ' ወይ 'አላሁመ ሷሊ' ወዘተ ያስቀድሙ ወይም ያስከትሉ ነበር። አላህ በቁርዐኑ እንኳን ሲያነሳቸው "ጧሀ" 'ያሲን' "ያ አዩሀል ሙደሲር" እያለ ይጠራቸዋል እንጂ እንደ እኩያ ጓደኛ አህመድ የመዲናው እያሉ ለመጨፈር የሚያመች አይነት ነገር መንዙማ አይባልም። አማርኛ ረቂቅ ነው ከእንግሊዝኛ የተሻለ እንደዛ ባይሆን እነ ሰይድ ጫሌ, ሚስባህ ዳና ወዘተ በእንግሊዝኛ በመደሁ ነበር። ወይ አረብኛችሁን አስተካክሉ ወይ አማርኛውንና ስርአቱን በአግባቡ ተጠቀሙ። የሀቂቃ የሚያወድሱት ሰው ክብር ደረጃ ማወቅ ብቻ ሳይሆን ቢገባቸው ኖሮ ማዲህነቱን በተዎ ነበር።
#ሙሀባ
ለይሉ ጁመኣ ነው አፍደሉ የውም:
የሙሀባው ዙላል ማለቂያ የለውም:
አፍቃሪ ሀቅ እንጂ ሌላን አያውቅም:
በነዱት አይነዳ በለጎሙት አይለጎም:
አፍቃሪ ለመሆን መፈቀር ይጠይቃል:
ከሚነላህ ዘንድ መመረጥን ያሻል:
በዚሁ ለይል አንቺን አወድሳለሁ:
የሙሀባን ነገር ከእጅሽ ቀምሼለሁ:
በሩቁ አግኝቼሽ ልቤን ሰጥቻለሁ:
በናፍቆት ንዳድ ጅስሜን አንድጄለሁ:
ለይላዬ ምን ልበል ሰለዋት ይዤለሁ:
ያናፍቆትሽን በትር በሱ አበርዳለሁ:
በሱ አግኝቼሽ በሱ አውቄሻለሁ:
የወዳጄ ወዳጅ ዱስቱር ብዬሻለሁ:
የሙሀባን ነገር እንዴት እነግራለሁ:
ላየው ነው እንጂ አያውቅም ያለየው:
ሰላትና ሰላም በሙስጠፋ በተወደደው:
በቤተሰብ በአስሀባ በዘሩ አይለየው:
ዲኑን በዘረጋ ወዷም በተመራው።
#ወገግ_ያለ_ኸሚስ!
@abduftsemier
@abduftsemier
መናገር ባልፈልግም ሀቅ ስለሆነ መናገር አለብኝ መንዙማ ብዙ አዳቦች ስርአቶች አሉት የዘመናችን መንዙማ ተብዬ ግን አዳብ የጣሰ ድንበር ያለፈ ዘፈን የመሰለ ሆኗል። ለምሳሌ: 'አህመድ የመዲናው' የሚለውን መንዙማ ተብዬ ብንመለከት አህመድ መዲና የሚኖር ሰውን እንጂ ነብዩን ሰዐወ ይሆናል ብዬ አልጠብቅም ምክንያቱም ደጋጎቹ ነብዩን ሰዐወ ሲያወድሱ 'ሰለላ አላ' ወይ 'አላሁመ ሷሊ' ወዘተ ያስቀድሙ ወይም ያስከትሉ ነበር። አላህ በቁርዐኑ እንኳን ሲያነሳቸው "ጧሀ" 'ያሲን' "ያ አዩሀል ሙደሲር" እያለ ይጠራቸዋል እንጂ እንደ እኩያ ጓደኛ አህመድ የመዲናው እያሉ ለመጨፈር የሚያመች አይነት ነገር መንዙማ አይባልም። አማርኛ ረቂቅ ነው ከእንግሊዝኛ የተሻለ እንደዛ ባይሆን እነ ሰይድ ጫሌ, ሚስባህ ዳና ወዘተ በእንግሊዝኛ በመደሁ ነበር። ወይ አረብኛችሁን አስተካክሉ ወይ አማርኛውንና ስርአቱን በአግባቡ ተጠቀሙ። የሀቂቃ የሚያወድሱት ሰው ክብር ደረጃ ማወቅ ብቻ ሳይሆን ቢገባቸው ኖሮ ማዲህነቱን በተዎ ነበር።
#ሙሀባ
ለይሉ ጁመኣ ነው አፍደሉ የውም:
የሙሀባው ዙላል ማለቂያ የለውም:
አፍቃሪ ሀቅ እንጂ ሌላን አያውቅም:
በነዱት አይነዳ በለጎሙት አይለጎም:
አፍቃሪ ለመሆን መፈቀር ይጠይቃል:
ከሚነላህ ዘንድ መመረጥን ያሻል:
በዚሁ ለይል አንቺን አወድሳለሁ:
የሙሀባን ነገር ከእጅሽ ቀምሼለሁ:
በሩቁ አግኝቼሽ ልቤን ሰጥቻለሁ:
በናፍቆት ንዳድ ጅስሜን አንድጄለሁ:
ለይላዬ ምን ልበል ሰለዋት ይዤለሁ:
ያናፍቆትሽን በትር በሱ አበርዳለሁ:
በሱ አግኝቼሽ በሱ አውቄሻለሁ:
የወዳጄ ወዳጅ ዱስቱር ብዬሻለሁ:
የሙሀባን ነገር እንዴት እነግራለሁ:
ላየው ነው እንጂ አያውቅም ያለየው:
ሰላትና ሰላም በሙስጠፋ በተወደደው:
በቤተሰብ በአስሀባ በዘሩ አይለየው:
ዲኑን በዘረጋ ወዷም በተመራው።
#ወገግ_ያለ_ኸሚስ!
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣5⃣
ምእራፍ አምስት
በሁሉም መጋረጃ ውስጥ ካለፍኩ በሆላ መለኮታዊውን ዙፋን ተመለከትኩ። አላህ ከአረንጓዴ ኤመራልድስ ፈጥሯታል አራት የቀይ ሩቢ እግሮች አሉት። የመለኮታዊ ዙፋን መልአኮች ቁርጭምጭሚት የ500 አመት መንገድ ነው። ከጆሮቸው እስከ አንገታቸው ድረስ ሌላ የ500 አመት የጉዞ ርቀት ነው። ዙፋን የተሸከሙት መልአኮች አንድም ጊዜ ወደ ላይ ለማየት አንገታቸውን አንስተው አያውቁም። ከነዚህ መላእክት አንዱ የሰው መልክ አለውና ሁልጊዜም ስለ ሰው ልጆች ሲሳይና ሀጢያቸው ይማር ዘንድ ይፀልያል። ሌላኛው መልአክ የንስር አሞራ ቅርፅ አለው ሁልጊዜ ለወፎችና ለበራሪ ፍጥረታት ሲሳይና ደህንነት ይፀልያል። ሶስተኛው መልአክ የአንበሳ መልክ አለው ስለ እንስሳት ይፀልያል። አራተኛው የበሬ ቅርፅ አለው ለከብቶች ሲሳይ ዘውትር ይፀልያል።
በዚህ ዙፋን ዙሪያ 70,000 የመላይካ ረድፎች ተክቢራንና ተኽሊልን እያነበቡ ሁልጊዜ ይዞራሉ። ከሆላቸው ደግሞ 70,000 የመላይካ ረድፎች ቀጥ ብለው ቆመው ተክቢርና ተኽሊል ያነባሉ። ከሆላቸው 100,000 መላይካ ረድፎች ቀኝ እጃቸውን በግራ እጆቻቸው አጠላልፈው የተለየ ተስቢህ ያነባሉ። 70,000 መጋረጃ እነዚህን መላእክት ይለያቸዋል።
ከዚያም ይህ የተፃፈበት አንድ ዕንቁ የአረንጓዴ ኤመራልድ አየሁ።
ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ: አቡበከር ሲዲቅ ወ ዑመረል ፋሩቅ። አንዳንድ ቦታዎች ዐልይ ረዐ ተጨምረዋል።
ከዙፋኑ በደረስኩ ጊዜ አንድ ጠብታ ከዙፋኑ ወደ አፌ ወደቀች። ከዚህ ቡሀላ ልቤ ተሸበረ ከዚያም በድንገት የአቡበከር ረዐ የሚመስል ድምፅ ሰማሁ።
'ቂፍ ያ ሙሀመድ ኢነ ረቡከ ዩሰሊ' ሙሀመድ ሆይ! እርምጃህን ጠብቅ ጌታህ እየፀለየ ነው።) ይህን ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ልቤ ተረጋጋሁ። አቡበከር እዚህ ምን እያደረገ ነው? ብዬ መጠራጠር ጀመርኩ ጌታ ይፀልያል እንዴ? ከሁሉ ነፃ የሆነ ጌታ! የዚህ ሁሉ ትርጉም ምን ሊሆን ይችላል? እዚህ ላይ በደንብ መረዳት አለብን ምክንያቱም ነብዩ ሰዐወ ወደ መለኮታዊ ዙፋን ሲሄዱ ጌታን ለማየት አልነበረምና። ሁሉን ቻይ አላህ ከቦታ ነፃ ነውና። የፍጥረትን ሙሉነት ለመመስከር ወደ እነዚህ ጣቢያዎች ተወሰደ።
'ከጌታው ታምራቶች መካከል አንዱን አየና። (ከዋክብት: 18)
ምን አልባት ቅዱሱ ነብይ ሰዐወ ከአእምሮችን አቅም ጋር የሚስማማውን ዘገባ ብቻ ሰጥተውናል። አብዛኛው ያዩት ነገር አልተገለጠልንም ምክንያቱም ከሰው አእምሮ በላይ ነውና። ስለዚህ ይህን መረዳት አለብን።
ነብዩ ሰዐወ ቀጥለው እንዲህ ይላሉ:
ወደ መለኮታዊ ዙፋን በደረስኩ ጊዜ ጫማዬን ላነሳ ፈለግኩ ዙፋኑ እንዲህ አለኝ: "የአላህ ወዳጅ ሆይ! ያለምንም እፍረትና ጭንቀት ውጣ። የአላህ ወዳጆች አካል በእኔ ላይ ወድቋል።" እንደገና ጫማዬን ላወልቅ ሞከርኩ 'ውዴ ሆይ ዙፋኔ እንዲከበር ጫማህን አታውልቅ። ከነጫማህ ውጣ።' ከዚያም ጌታዬን እንዲህ ብዬ ተማፀንኩ: ነብዩ ሙሳ (አሰ) ጡር ዋሻ ሰናኢ ወንዝ እንዲመጡ በመራህ ጊዜ ጫማውን እንዲያወልቅ አዘዘከው... ከመለኮታዊው ሰው ወደኔ መጥቶ እንዲህ አለኝ "በእኔ እይታ አንተ ከእርሱ የበለጠ የተከበርክ የተወደድክ። ሙሳ ከሊሙላህ (ቃሉ) አንተ ግን (የሱ ውድ) ሀቢቡላህ ነህ። ወደ ፊት ተመልከት አለኝ።
"ስመለከት ታላቅም ባህር አየሁ መጨረሻ የማይታይ። በአጠገቡ አንድ ዛፍ ነበር በዚያም ዛፍ የእርግብ ዘር የሆነች ወፍ ነበረች። ይህች ወፍ መንቁሯ ላይ ምስር ያሚያክል የሽክላ ጭቃ ይዛለች። ይህ ምን እንደሆነ ታውቃለህ? እኔም: አላህ የበለጠ ያውቃል አልኩ። ታላቁ አላህም: ይህ ባህር የምህረት ባህር ነው ዛፉ አለምን ያመላክታል። ወፏ የህዝብህ ምሳሌ ነው። የሸክላ ጭቃ የሀጢያታቸው ምሳሌ ነው። አሁን የህዝብህን ሀጢያት ከምህረት ሰፊነት ጋር ያለውን ነገር አይተሀልና ልብህ ይረፍ።
ቅዱሱ ነብይ ከታላቁ አላህ ራእይ ተሰጣቸው ከማንኛውም ቦታና ጊዜ ከሁኔታዎችና ባህሪዎች ነፃ የሁሉም ነገር ዋና መሪ የሆነ ውበት።
“የጌታን መለኮታዊ ውበት በጨረፍታ ወደር የለሽ ክብር ሲያጋጥመኝ፣ ራሴን በሚከተለው ቃላት ልገልጽ ወደ እኔ መጣ፡-
አተህያቱ ሊላሂ ወሰለዋቱ ወጠይባቱ።
(የአላህ ሰላምታ ይገባው፡ ምስጋናም ለእርሱ የተገባው፡ አምልኮና መልካም ስራ ሁሉ ለሱ የተገባ ነው) ማለትም፡-
"ምስጋና፣ ክብርና አምልኮ ሁሉ በድርጊት እና ተገቢነት ያለው አምልኮ ሁሉን ቻይ የሆነው አምልኮት የሚገባው ለሆነው ለአላህ ብቻ ነው።"
እነዚህን ቃላት ከተናገርኩ በኋላ፣ የኃያል እና የክብር ጌታ እንዲህ ሲል መለሰልኝ፡-
አሰላሙ ዐለይካ አዩሃል ነቢዩ ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ;
(ሰላምታ ይገባሃል ነቢዩ ሆይ! የአላህ እዝነትና በረከቶች) ማለትም : ከዚች አለም እና ከመጪው አለም ችግር እና ችግር ትድናለህ፣ የተከበሩ ነብይ ሆይ! የአላህ እዝነት እና ሰላም በናንተ ላይ ይሁን።'
“በዚህ መንገድ፣ ለእኔ ልዩ ሰላምታ ሰጠኝ። በምላሹ እንዲህ አልኩ፡-
አሰላሙ አለይና ወአላ ኢባዲላሂ አሷሊሂን;
(ሰላም በእኛና በጌታ ጻድቃን ባሮች ላይ ሁሉ ይሁን) ማለትም፡- ‘የዚህ ዓለምና ቀጣዩ ዓለም ሰላም በእኛ ላይ ይሁን፣ ለእነዚህ ሰላምታዎች ምላሽ መቀበላችን በሁላችንም ነቢያት ላይ እና በባሪያዎች ላይ በደጋጎች ላይ ነው, እሱም ለመሐመድ ሰዐወ ህዝብ የተሰጠ ስም ነው።
“ይህን ምስጢር ለጅብሪል ተነግሮት ነበር።
እንዲህ ሲል ደምድሟል።
አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢለላህ፣ ወአሽሀዱ አነ ሙሐመዳን አብዱሁ ወረሱሉህ።
(ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እመሰክራለው ሙሐመድም ባሪያውና ነቢዩ መሆናቸውን እመሰክራለሁ።)
ከዚህ በኋላ የግርማና የክብር ባለቤት የሆነው አላህ جل جلاله እንዲህ ሲል ጠየቀኝ፡- 'መሐመድ ሆይ የሰማይ ነዋሪዎች የትኛው ተግባር እንደሚፈቅዱላቸው እና እንዲደረግላቸው የሚፈልጉትን ነገር ታውቃለህ?' እኔ ምንም አላውቅም, ሁሉንም ነገር ታውቃለህ;የተደበቀውን ሁሉ ምስጢር።
ዳግመኛም ጌታ ተናገረኝና፣ ‘መሐመድ የሰማይ ሰራዊት የሚወዱትንና የሚፈቀደውን ተግባር ታውቃለህ?› አሁንም መለስኩለት፡- “ጌታዬ ሆይ፣ እኔ አላውቅም፣ አንተ ሁሉንም ነገር ታውቃለህ፣ የተሰወረውንም ሁሉ አንተ ታውቃለህ።” ከዚህም በኋላ የእሱ ግርማ እና ማለቂያ የሌለው ደግነት እና በጎነት የሚያስፈልገኝን እውቀት ሁሉ አስተምሮኛል..
“ከዚያም ያንኑ ጥያቄ ጠየቀኝ፡- 'የእርሱ መላይኮች በምን አይነት ተግባራት እንደሚደሰቱ እና ሲፈጸሙ በማየታቸው ደስተኞች እንደሆኑ ታውቃለህ?' በዚህ ጊዜ መለስኩ፡- 'ለጥሩ በተዘጋጁ ስራዎች ደስተኛ ነኝ። በፈጸሙት ኃጢአቶች ንስሀ በሚገቡ እና ወደ ጀነት የሚመሩ ስራዎች - እነዚህ የሰማይ ነዋሪየቀን የሚደሰቱባቸው ስራዎች ናቸው። 'ሀያሉ ጌታ አሁንም ጠየቀኝ, 'እና ለሠሩት ኃጢአት ማካካሻ የሚሆኑ ሥራዎች ምንድናቸው? እኔም፣ ‘በቀዝቃዛ ቀን፣ አንድ ሰው ውዱእ በቀዝቃዛ ውሃ ሲያደርግ; ወደ መስጂድ ሶላትን ለመስገድ በሚያደርገው እርምጃ ርቀት; ከአንድ ሰላት ወደ ሚቀጥለው ሰላት ሲጠባበቅ። እነዚህ የኃጢአትን የሚያጠፉ ናቸው፤ ይህን የሚያደርግ ሁሉ ሕይወቱን በበጎነት እና በጽድቅ ይኖራል፤ ዕጣ ፈንታው መልካም ብቻ ይሆናል። እናቱ ወደ ዓለም እንዳመጣችው ቀን ንጹሕ ይሆናል።’”
ይቀጥላል....
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
በሁሉም መጋረጃ ውስጥ ካለፍኩ በሆላ መለኮታዊውን ዙፋን ተመለከትኩ። አላህ ከአረንጓዴ ኤመራልድስ ፈጥሯታል አራት የቀይ ሩቢ እግሮች አሉት። የመለኮታዊ ዙፋን መልአኮች ቁርጭምጭሚት የ500 አመት መንገድ ነው። ከጆሮቸው እስከ አንገታቸው ድረስ ሌላ የ500 አመት የጉዞ ርቀት ነው። ዙፋን የተሸከሙት መልአኮች አንድም ጊዜ ወደ ላይ ለማየት አንገታቸውን አንስተው አያውቁም። ከነዚህ መላእክት አንዱ የሰው መልክ አለውና ሁልጊዜም ስለ ሰው ልጆች ሲሳይና ሀጢያቸው ይማር ዘንድ ይፀልያል። ሌላኛው መልአክ የንስር አሞራ ቅርፅ አለው ሁልጊዜ ለወፎችና ለበራሪ ፍጥረታት ሲሳይና ደህንነት ይፀልያል። ሶስተኛው መልአክ የአንበሳ መልክ አለው ስለ እንስሳት ይፀልያል። አራተኛው የበሬ ቅርፅ አለው ለከብቶች ሲሳይ ዘውትር ይፀልያል።
በዚህ ዙፋን ዙሪያ 70,000 የመላይካ ረድፎች ተክቢራንና ተኽሊልን እያነበቡ ሁልጊዜ ይዞራሉ። ከሆላቸው ደግሞ 70,000 የመላይካ ረድፎች ቀጥ ብለው ቆመው ተክቢርና ተኽሊል ያነባሉ። ከሆላቸው 100,000 መላይካ ረድፎች ቀኝ እጃቸውን በግራ እጆቻቸው አጠላልፈው የተለየ ተስቢህ ያነባሉ። 70,000 መጋረጃ እነዚህን መላእክት ይለያቸዋል።
ከዚያም ይህ የተፃፈበት አንድ ዕንቁ የአረንጓዴ ኤመራልድ አየሁ።
ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመደ ረሱሉላህ: አቡበከር ሲዲቅ ወ ዑመረል ፋሩቅ። አንዳንድ ቦታዎች ዐልይ ረዐ ተጨምረዋል።
ከዙፋኑ በደረስኩ ጊዜ አንድ ጠብታ ከዙፋኑ ወደ አፌ ወደቀች። ከዚህ ቡሀላ ልቤ ተሸበረ ከዚያም በድንገት የአቡበከር ረዐ የሚመስል ድምፅ ሰማሁ።
'ቂፍ ያ ሙሀመድ ኢነ ረቡከ ዩሰሊ' ሙሀመድ ሆይ! እርምጃህን ጠብቅ ጌታህ እየፀለየ ነው።) ይህን ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ልቤ ተረጋጋሁ። አቡበከር እዚህ ምን እያደረገ ነው? ብዬ መጠራጠር ጀመርኩ ጌታ ይፀልያል እንዴ? ከሁሉ ነፃ የሆነ ጌታ! የዚህ ሁሉ ትርጉም ምን ሊሆን ይችላል? እዚህ ላይ በደንብ መረዳት አለብን ምክንያቱም ነብዩ ሰዐወ ወደ መለኮታዊ ዙፋን ሲሄዱ ጌታን ለማየት አልነበረምና። ሁሉን ቻይ አላህ ከቦታ ነፃ ነውና። የፍጥረትን ሙሉነት ለመመስከር ወደ እነዚህ ጣቢያዎች ተወሰደ።
'ከጌታው ታምራቶች መካከል አንዱን አየና። (ከዋክብት: 18)
ምን አልባት ቅዱሱ ነብይ ሰዐወ ከአእምሮችን አቅም ጋር የሚስማማውን ዘገባ ብቻ ሰጥተውናል። አብዛኛው ያዩት ነገር አልተገለጠልንም ምክንያቱም ከሰው አእምሮ በላይ ነውና። ስለዚህ ይህን መረዳት አለብን።
ነብዩ ሰዐወ ቀጥለው እንዲህ ይላሉ:
ወደ መለኮታዊ ዙፋን በደረስኩ ጊዜ ጫማዬን ላነሳ ፈለግኩ ዙፋኑ እንዲህ አለኝ: "የአላህ ወዳጅ ሆይ! ያለምንም እፍረትና ጭንቀት ውጣ። የአላህ ወዳጆች አካል በእኔ ላይ ወድቋል።" እንደገና ጫማዬን ላወልቅ ሞከርኩ 'ውዴ ሆይ ዙፋኔ እንዲከበር ጫማህን አታውልቅ። ከነጫማህ ውጣ።' ከዚያም ጌታዬን እንዲህ ብዬ ተማፀንኩ: ነብዩ ሙሳ (አሰ) ጡር ዋሻ ሰናኢ ወንዝ እንዲመጡ በመራህ ጊዜ ጫማውን እንዲያወልቅ አዘዘከው... ከመለኮታዊው ሰው ወደኔ መጥቶ እንዲህ አለኝ "በእኔ እይታ አንተ ከእርሱ የበለጠ የተከበርክ የተወደድክ። ሙሳ ከሊሙላህ (ቃሉ) አንተ ግን (የሱ ውድ) ሀቢቡላህ ነህ። ወደ ፊት ተመልከት አለኝ።
"ስመለከት ታላቅም ባህር አየሁ መጨረሻ የማይታይ። በአጠገቡ አንድ ዛፍ ነበር በዚያም ዛፍ የእርግብ ዘር የሆነች ወፍ ነበረች። ይህች ወፍ መንቁሯ ላይ ምስር ያሚያክል የሽክላ ጭቃ ይዛለች። ይህ ምን እንደሆነ ታውቃለህ? እኔም: አላህ የበለጠ ያውቃል አልኩ። ታላቁ አላህም: ይህ ባህር የምህረት ባህር ነው ዛፉ አለምን ያመላክታል። ወፏ የህዝብህ ምሳሌ ነው። የሸክላ ጭቃ የሀጢያታቸው ምሳሌ ነው። አሁን የህዝብህን ሀጢያት ከምህረት ሰፊነት ጋር ያለውን ነገር አይተሀልና ልብህ ይረፍ።
ቅዱሱ ነብይ ከታላቁ አላህ ራእይ ተሰጣቸው ከማንኛውም ቦታና ጊዜ ከሁኔታዎችና ባህሪዎች ነፃ የሁሉም ነገር ዋና መሪ የሆነ ውበት።
“የጌታን መለኮታዊ ውበት በጨረፍታ ወደር የለሽ ክብር ሲያጋጥመኝ፣ ራሴን በሚከተለው ቃላት ልገልጽ ወደ እኔ መጣ፡-
አተህያቱ ሊላሂ ወሰለዋቱ ወጠይባቱ።
(የአላህ ሰላምታ ይገባው፡ ምስጋናም ለእርሱ የተገባው፡ አምልኮና መልካም ስራ ሁሉ ለሱ የተገባ ነው) ማለትም፡-
"ምስጋና፣ ክብርና አምልኮ ሁሉ በድርጊት እና ተገቢነት ያለው አምልኮ ሁሉን ቻይ የሆነው አምልኮት የሚገባው ለሆነው ለአላህ ብቻ ነው።"
እነዚህን ቃላት ከተናገርኩ በኋላ፣ የኃያል እና የክብር ጌታ እንዲህ ሲል መለሰልኝ፡-
አሰላሙ ዐለይካ አዩሃል ነቢዩ ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ;
(ሰላምታ ይገባሃል ነቢዩ ሆይ! የአላህ እዝነትና በረከቶች) ማለትም : ከዚች አለም እና ከመጪው አለም ችግር እና ችግር ትድናለህ፣ የተከበሩ ነብይ ሆይ! የአላህ እዝነት እና ሰላም በናንተ ላይ ይሁን።'
“በዚህ መንገድ፣ ለእኔ ልዩ ሰላምታ ሰጠኝ። በምላሹ እንዲህ አልኩ፡-
አሰላሙ አለይና ወአላ ኢባዲላሂ አሷሊሂን;
(ሰላም በእኛና በጌታ ጻድቃን ባሮች ላይ ሁሉ ይሁን) ማለትም፡- ‘የዚህ ዓለምና ቀጣዩ ዓለም ሰላም በእኛ ላይ ይሁን፣ ለእነዚህ ሰላምታዎች ምላሽ መቀበላችን በሁላችንም ነቢያት ላይ እና በባሪያዎች ላይ በደጋጎች ላይ ነው, እሱም ለመሐመድ ሰዐወ ህዝብ የተሰጠ ስም ነው።
“ይህን ምስጢር ለጅብሪል ተነግሮት ነበር።
እንዲህ ሲል ደምድሟል።
አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢለላህ፣ ወአሽሀዱ አነ ሙሐመዳን አብዱሁ ወረሱሉህ።
(ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ እመሰክራለው ሙሐመድም ባሪያውና ነቢዩ መሆናቸውን እመሰክራለሁ።)
ከዚህ በኋላ የግርማና የክብር ባለቤት የሆነው አላህ جل جلاله እንዲህ ሲል ጠየቀኝ፡- 'መሐመድ ሆይ የሰማይ ነዋሪዎች የትኛው ተግባር እንደሚፈቅዱላቸው እና እንዲደረግላቸው የሚፈልጉትን ነገር ታውቃለህ?' እኔ ምንም አላውቅም, ሁሉንም ነገር ታውቃለህ;የተደበቀውን ሁሉ ምስጢር።
ዳግመኛም ጌታ ተናገረኝና፣ ‘መሐመድ የሰማይ ሰራዊት የሚወዱትንና የሚፈቀደውን ተግባር ታውቃለህ?› አሁንም መለስኩለት፡- “ጌታዬ ሆይ፣ እኔ አላውቅም፣ አንተ ሁሉንም ነገር ታውቃለህ፣ የተሰወረውንም ሁሉ አንተ ታውቃለህ።” ከዚህም በኋላ የእሱ ግርማ እና ማለቂያ የሌለው ደግነት እና በጎነት የሚያስፈልገኝን እውቀት ሁሉ አስተምሮኛል..
“ከዚያም ያንኑ ጥያቄ ጠየቀኝ፡- 'የእርሱ መላይኮች በምን አይነት ተግባራት እንደሚደሰቱ እና ሲፈጸሙ በማየታቸው ደስተኞች እንደሆኑ ታውቃለህ?' በዚህ ጊዜ መለስኩ፡- 'ለጥሩ በተዘጋጁ ስራዎች ደስተኛ ነኝ። በፈጸሙት ኃጢአቶች ንስሀ በሚገቡ እና ወደ ጀነት የሚመሩ ስራዎች - እነዚህ የሰማይ ነዋሪየቀን የሚደሰቱባቸው ስራዎች ናቸው። 'ሀያሉ ጌታ አሁንም ጠየቀኝ, 'እና ለሠሩት ኃጢአት ማካካሻ የሚሆኑ ሥራዎች ምንድናቸው? እኔም፣ ‘በቀዝቃዛ ቀን፣ አንድ ሰው ውዱእ በቀዝቃዛ ውሃ ሲያደርግ; ወደ መስጂድ ሶላትን ለመስገድ በሚያደርገው እርምጃ ርቀት; ከአንድ ሰላት ወደ ሚቀጥለው ሰላት ሲጠባበቅ። እነዚህ የኃጢአትን የሚያጠፉ ናቸው፤ ይህን የሚያደርግ ሁሉ ሕይወቱን በበጎነት እና በጽድቅ ይኖራል፤ ዕጣ ፈንታው መልካም ብቻ ይሆናል። እናቱ ወደ ዓለም እንዳመጣችው ቀን ንጹሕ ይሆናል።’”
ይቀጥላል....
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣6⃣
ምእራፍ አምስት
"ከዚያም ጌታዬ ጥያቄውን ቀጠለና፡- በጀነት ውስጥ ወደ ከፍታ ቦታዎች የሚወስዱት ተግባራት የትኞቹ ናቸው? አለኝ
እኔም ‹ከሰዎች ጋር ምግብ መካፈል እና እንግዳን ማክበር፣ በመንገዱ ለሚገጥመው ሙስሊም ሰላምታ መስጠት፣ ሁሉም ሰው ሲተኛ በሌሊት ለሶላት መነሳት - እነዚህ 3 ተግባራት ወደ በጀነት ውስጥ ከፍተኛ መቃም (ጣቢያ) ይመራሉ።
“ከዚህ በኋላ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ እንዲህ አለኝ፡- ‘መሐመድ ሆይ ተናገር!’ ‘ጌታዬ ሆይ ምን ልበል?’ መለስኩለት። እሳቸውም “ይህንን ዱዓ ጥቀስ፡-
አላሁመ ኢኒ አስአሉካ አመለን ቢል ሀሰናቲ ወ ታርቃን ሊል ሙንኪራቲ፣ ወ ኢድሃ አራድታ ቢቀውሚን ፊትነተን ወአና ፊሂም፣ ፈቀቢድኒ ኢለይካ ገይራ መፍቱን።
የአለም መሪ፣ የአደም ልጆች ሁሉ ቀዳሚ እና ተመራጭ የሆነው የአላህ መልእክተኛ መሐመድ ሰዐወ በዚህ መንገድ ወደ ቅርብ ቦታ ደረሰ እና የመለኮታዊ ውበት ራዕይ ተሰጠው። ከእርግጠኛነት እውቀት ጣቢያ ('ኢልሙል የቂን)፣ ከግርማዊ እና ኃያል ጌታ ጋር በቀጥታ ንግግር በማድረግ ወደ የእርግጠኝነት ምስክርነት ጣቢያ (አይነል የቂን) አለፈ። በማይታየው ነገር ላይ የነበረው የጭፍን እምነት በቀጥታ በመመሥከር ወደ እምነት ተለወጠ። በዚህ የቅዱስ ቁርኣን አንቀፅ መገለጥ ላይ ስለዚህ ነገር ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ እንዲህ ሲል ገልጿል።
መልእክተኛውም ከጌታው ወደርሱ በተወረደው አመነ።
(ላሙ፣ 285)
እዚህ ላይ ‘መልእክተኛ’ (ረሱል) የሚለው ቃል የሚያመለክተው ረሱል መሐመድን ሰዐወ ነብያችንን ነው።
ከዚያም ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ እንዲህ አለ: ሙሀመድ ሆይ ከህዝብህ አንድ ሶስተኛውን ለአንተ ስል ይቅርታ አድርጌያለሁ። ሌላውን ሶስተኛውን በፍርድ ቀን ይቅር እላለሁ በእኔ ዘንድ ያለህን ክብርና ቦታ በመሰብሰቢያ (ቂያማ) ቀን ለፍጡር ሁሉ ግልፅ ይሆን ዘንድ። የቂያማ ቀን መቼ ነው ስል ጠይቅኩ? ሙሀመድ ሆይ በጣም ብዙ ክብደት ያላውና አስፈላጊ ጉዳዬች ላንተ እውቀት የተገቡ አይደሉም
ከዚህ ወዲህ በህዝቤ ላይ በአንድ ቀንና ለሊት ሀምሳ ጊዜ መስገድና ውዱእ ማድረግ ግዴታ ሆነ። ነጃሳ ልብስም ሰባት ጊዜ በማጠብ እንዲያስለቅቁ አዘዘኝ። እኔም እንዲህ ስል ጠየቅኩ: ከጉዞ ወደ ቤቱ የሚመለስ ሁሉ ቤት ለቀሩት ስጦታዎችን ይዞ ይመለሳል። ለዚህም ለህዝቤ እንደ ስጦታ ስጠኝ አልኩ። አላህም: ከአደጋና ከጥፋት እጠብቃቸዋለሁ ለመልካም ተግባራቸው ስኬትን እሰጣቸዋለሁ። ልዩ ልዩ ችሮታም እሰጣቸዋለሁ። ሶላታቸውንም እቀበላለሁ ከሚፈሩት ነገር እጠብቃቸዋለሁ የፈለጉትንም እሰጣቸዋለሁ።
ሌላው ለህዝብ የምሰጠው ስጦታ ይህ ነው: በህይወታቸው ላይ ረዳታቸው እሆናለሁ: ከሰይጣን ሽንገላ እጠብቃቸዋለሁ: ጀነትንም እሰጣቸዋለሁ በውስጧ ያሉትንም ውድ ነገሮች አቀርብላቸዋለሁ: የመጨረሻ እስትንፈሳቸውን ሞታቸውን ቀላል አደርግላቸዋለሁ: ከሞቱም ቡሀላ በደህንነት አቆያቸዋለው።
ሌላው ስጦታዬ ደግሞ: በመቃብራቸው ውስጥ እኔ ብቻ ረዳት እሆናለሁ: ከመቃብር ጨለማና ጭቆና እጠብቃቸዋለሁ: መቃብራቸውን ሰፊ አደርግላቸዋለሁ የመላእክቱን ነኪርና ሙንከር ጥያቄ እንዲመልሱ እረዳቸዋለሁ: መቃብራቸውንም የጀነት ጨፌ አደርጋለው።
ሌላኛው የህዝብ ስጦታ: ከሞት ሲነሱ ብቸኛ ረዳት እሆናለሁ ፊታቸውንም አበራላቸዋለሁ ከጀነት ልብስም አለብሳቸዋለሁ። መንገዱን አገራላቸዋለሁ ወደ መሰብሰቢያ ሜዳም ከመላእክት ጭፍራ ጋር በግርማ ሞገስና ትርኢት እመራቸዋለሁ። የዚያን የከባድ ቀን ስጋት አነሳለቸዋለሁ። ከባንዲራህ በታች እመራቸዋለሁና ከከውሰር ገንዳ ውሀ አጠጣቸዋለሁ። የነብያት የመልእክተኞች የቅዱሳን የሰማእታትና ፃድቃን አጋር እንዲሆኑ አደርጋቸዋለሁ። ብዙ ልዩ ፀጋ ከሰጠሆቸው ቡሀላ የሒሳብ መፃህፍቶቻቸውን በቀኝ እጃቸው አደርግላቸዋለሁ። ሚዛኖቻቸው ወደነሱ ጥሩ ስራ እንዲያዘነብል አደረጋለሁ: የሲራጥን ድልድይ በብርሀን እንዲሻገር እረዳቸዋለሁና በፀጋዬ ወደ ከፍ ያለው ጀነት እመራቸዋለሁ።
ሁሉን ቻይ አሏህ በእነዚህ ስጦታዎች ልባችንን ደስ ያሰኝልን ከአዛኞች ሁሉ በላይ አዛኝ የሆነው ጌታ!
አላህም "ሙሀመድ ሆይ ከፍጡራን ሁሉ አንተ ነህ ከፍተኛ ክብርን የደረስክ። በትንሳኤ ቀን አለምን ሁሉ በሚያስደንቅ ሁኔታ ታላቅ ክብርን እሰጥሀለሁ። ሙሀመድ ሆይ ለህዝብህ ያዘጋጀሁትን ልታይ ትወዳለህን? እኔም: አቤቱ ጌታዬ ሆይ አዎ ላይ እሻለሁ። ከዚያም: ታማኝ ባሪያዬ መልአኩ ጅብሪል ያሳየሀል አለኝ።
ከዚያ እንደተመለስኩ ረፍረፍ ወደኔ መጣ በርሱ ላይ ተቀምጬ ወሰደኝ እኔም እስከ ሲድረቱል ሙንተሀ ድረስ ወርጄ ጅብሪል ጋር ተገናኘሁ እንዲህም አለኝ: "ውዱ ሙሀመድ ሆይ አንተ ከፍጥረት ሁሉ በላጭና ከነቢያት ሁሉ መርጧ ተወዳጁ አድርጎሀል ከሁሉም በበለጠ አክብሮሀል።
ከዚያም ጅብሪል: ከኔ ጋር ና የህዝብህን ሽልማት ላሳይህ ነውና አለኝ ወደ ጀነትም አብረን አመራን....
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
"ከዚያም ጌታዬ ጥያቄውን ቀጠለና፡- በጀነት ውስጥ ወደ ከፍታ ቦታዎች የሚወስዱት ተግባራት የትኞቹ ናቸው? አለኝ
እኔም ‹ከሰዎች ጋር ምግብ መካፈል እና እንግዳን ማክበር፣ በመንገዱ ለሚገጥመው ሙስሊም ሰላምታ መስጠት፣ ሁሉም ሰው ሲተኛ በሌሊት ለሶላት መነሳት - እነዚህ 3 ተግባራት ወደ በጀነት ውስጥ ከፍተኛ መቃም (ጣቢያ) ይመራሉ።
“ከዚህ በኋላ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ እንዲህ አለኝ፡- ‘መሐመድ ሆይ ተናገር!’ ‘ጌታዬ ሆይ ምን ልበል?’ መለስኩለት። እሳቸውም “ይህንን ዱዓ ጥቀስ፡-
አላሁመ ኢኒ አስአሉካ አመለን ቢል ሀሰናቲ ወ ታርቃን ሊል ሙንኪራቲ፣ ወ ኢድሃ አራድታ ቢቀውሚን ፊትነተን ወአና ፊሂም፣ ፈቀቢድኒ ኢለይካ ገይራ መፍቱን።
የአለም መሪ፣ የአደም ልጆች ሁሉ ቀዳሚ እና ተመራጭ የሆነው የአላህ መልእክተኛ መሐመድ ሰዐወ በዚህ መንገድ ወደ ቅርብ ቦታ ደረሰ እና የመለኮታዊ ውበት ራዕይ ተሰጠው። ከእርግጠኛነት እውቀት ጣቢያ ('ኢልሙል የቂን)፣ ከግርማዊ እና ኃያል ጌታ ጋር በቀጥታ ንግግር በማድረግ ወደ የእርግጠኝነት ምስክርነት ጣቢያ (አይነል የቂን) አለፈ። በማይታየው ነገር ላይ የነበረው የጭፍን እምነት በቀጥታ በመመሥከር ወደ እምነት ተለወጠ። በዚህ የቅዱስ ቁርኣን አንቀፅ መገለጥ ላይ ስለዚህ ነገር ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ እንዲህ ሲል ገልጿል።
መልእክተኛውም ከጌታው ወደርሱ በተወረደው አመነ።
(ላሙ፣ 285)
እዚህ ላይ ‘መልእክተኛ’ (ረሱል) የሚለው ቃል የሚያመለክተው ረሱል መሐመድን ሰዐወ ነብያችንን ነው።
ከዚያም ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ እንዲህ አለ: ሙሀመድ ሆይ ከህዝብህ አንድ ሶስተኛውን ለአንተ ስል ይቅርታ አድርጌያለሁ። ሌላውን ሶስተኛውን በፍርድ ቀን ይቅር እላለሁ በእኔ ዘንድ ያለህን ክብርና ቦታ በመሰብሰቢያ (ቂያማ) ቀን ለፍጡር ሁሉ ግልፅ ይሆን ዘንድ። የቂያማ ቀን መቼ ነው ስል ጠይቅኩ? ሙሀመድ ሆይ በጣም ብዙ ክብደት ያላውና አስፈላጊ ጉዳዬች ላንተ እውቀት የተገቡ አይደሉም
ከዚህ ወዲህ በህዝቤ ላይ በአንድ ቀንና ለሊት ሀምሳ ጊዜ መስገድና ውዱእ ማድረግ ግዴታ ሆነ። ነጃሳ ልብስም ሰባት ጊዜ በማጠብ እንዲያስለቅቁ አዘዘኝ። እኔም እንዲህ ስል ጠየቅኩ: ከጉዞ ወደ ቤቱ የሚመለስ ሁሉ ቤት ለቀሩት ስጦታዎችን ይዞ ይመለሳል። ለዚህም ለህዝቤ እንደ ስጦታ ስጠኝ አልኩ። አላህም: ከአደጋና ከጥፋት እጠብቃቸዋለሁ ለመልካም ተግባራቸው ስኬትን እሰጣቸዋለሁ። ልዩ ልዩ ችሮታም እሰጣቸዋለሁ። ሶላታቸውንም እቀበላለሁ ከሚፈሩት ነገር እጠብቃቸዋለሁ የፈለጉትንም እሰጣቸዋለሁ።
ሌላው ለህዝብ የምሰጠው ስጦታ ይህ ነው: በህይወታቸው ላይ ረዳታቸው እሆናለሁ: ከሰይጣን ሽንገላ እጠብቃቸዋለሁ: ጀነትንም እሰጣቸዋለሁ በውስጧ ያሉትንም ውድ ነገሮች አቀርብላቸዋለሁ: የመጨረሻ እስትንፈሳቸውን ሞታቸውን ቀላል አደርግላቸዋለሁ: ከሞቱም ቡሀላ በደህንነት አቆያቸዋለው።
ሌላው ስጦታዬ ደግሞ: በመቃብራቸው ውስጥ እኔ ብቻ ረዳት እሆናለሁ: ከመቃብር ጨለማና ጭቆና እጠብቃቸዋለሁ: መቃብራቸውን ሰፊ አደርግላቸዋለሁ የመላእክቱን ነኪርና ሙንከር ጥያቄ እንዲመልሱ እረዳቸዋለሁ: መቃብራቸውንም የጀነት ጨፌ አደርጋለው።
ሌላኛው የህዝብ ስጦታ: ከሞት ሲነሱ ብቸኛ ረዳት እሆናለሁ ፊታቸውንም አበራላቸዋለሁ ከጀነት ልብስም አለብሳቸዋለሁ። መንገዱን አገራላቸዋለሁ ወደ መሰብሰቢያ ሜዳም ከመላእክት ጭፍራ ጋር በግርማ ሞገስና ትርኢት እመራቸዋለሁ። የዚያን የከባድ ቀን ስጋት አነሳለቸዋለሁ። ከባንዲራህ በታች እመራቸዋለሁና ከከውሰር ገንዳ ውሀ አጠጣቸዋለሁ። የነብያት የመልእክተኞች የቅዱሳን የሰማእታትና ፃድቃን አጋር እንዲሆኑ አደርጋቸዋለሁ። ብዙ ልዩ ፀጋ ከሰጠሆቸው ቡሀላ የሒሳብ መፃህፍቶቻቸውን በቀኝ እጃቸው አደርግላቸዋለሁ። ሚዛኖቻቸው ወደነሱ ጥሩ ስራ እንዲያዘነብል አደረጋለሁ: የሲራጥን ድልድይ በብርሀን እንዲሻገር እረዳቸዋለሁና በፀጋዬ ወደ ከፍ ያለው ጀነት እመራቸዋለሁ።
ሁሉን ቻይ አሏህ በእነዚህ ስጦታዎች ልባችንን ደስ ያሰኝልን ከአዛኞች ሁሉ በላይ አዛኝ የሆነው ጌታ!
አላህም "ሙሀመድ ሆይ ከፍጡራን ሁሉ አንተ ነህ ከፍተኛ ክብርን የደረስክ። በትንሳኤ ቀን አለምን ሁሉ በሚያስደንቅ ሁኔታ ታላቅ ክብርን እሰጥሀለሁ። ሙሀመድ ሆይ ለህዝብህ ያዘጋጀሁትን ልታይ ትወዳለህን? እኔም: አቤቱ ጌታዬ ሆይ አዎ ላይ እሻለሁ። ከዚያም: ታማኝ ባሪያዬ መልአኩ ጅብሪል ያሳየሀል አለኝ።
ከዚያ እንደተመለስኩ ረፍረፍ ወደኔ መጣ በርሱ ላይ ተቀምጬ ወሰደኝ እኔም እስከ ሲድረቱል ሙንተሀ ድረስ ወርጄ ጅብሪል ጋር ተገናኘሁ እንዲህም አለኝ: "ውዱ ሙሀመድ ሆይ አንተ ከፍጥረት ሁሉ በላጭና ከነቢያት ሁሉ መርጧ ተወዳጁ አድርጎሀል ከሁሉም በበለጠ አክብሮሀል።
ከዚያም ጅብሪል: ከኔ ጋር ና የህዝብህን ሽልማት ላሳይህ ነውና አለኝ ወደ ጀነትም አብረን አመራን....
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣7⃣
ምእራፍ አምስት
የነቢይነት ማኅተም ይናገራሉ፡-
"ጅብሪል ወደ 8ተኛዋ ጀነት አመጣኝ። በደጇ ላይ እንዲህ የሚል ቃል ተጽፎ አየሁ።
✓ ለአንድ ሰደቃ ስጦታ አስር ሽልማቶች ተሰጥተዋል።
√ በብድር ለሰጠ አስራ ስምንት ሽልማት ይሰጠዋል።
"ጅብሪልን ጠየቅኩት "የእነዚህ መስመሮች ሚስጥራዊ ጥበብ ምንድን ነው አንድ የሰደቃ ስጦታ አስር ስጦታዎች ሲሸከሙ በብድር ሰደቃ የሰጠ አስራ ስምንት ጥቅሞችን ይይዛል?"
ጅብሪል እንዲህ አለኝ፡- ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እንደዚያ አይደለም፣ እንዴትም ብድር የሚፈቀደው ለተቸገረ ብቻ ነው።
“በጀነት በሮች ከፍተኛው ጫፍ ላይ እነዚህን ሶስት መስመሮች አነባለሁ።
√ በመጀመሪያው መስመር ላይ እንዲህ ተጽፏል፡-
ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ
√ በሁለተኛው መስመር ላይ:
ማቀደምና ወጀድና ወማ አከልና ረባህና ወማ ታረክና ከሲርና።
(ከእኛ በፊት የላክነውን እዚህ አግኝተናል፤ የበላነው ለትርፉ ከእኛ ጋር ቀርቷል፤ የተውነውም ኪሳራችን ነው።)
“በጀነት ሰዎች ቋንቋ ይህ ማለት፡-
‹ከያለንበት ፣ ለበጎ ነገር ካዋልነው ፣ ለድሆች እና ለችግረኞች እንደ ሰደቃ የሰጠነው ፣ ዛሬ እዚህ ሲጠብቀን አገኘነው።
የተጠቀምነውን እና ያጠፋነውን የንብረታችንን ክፍል በተመለከተ፣ ቀደም ሲል በጥሩ ሁኔታ ተጠቅመንበታል። ስንሞት ወደ ኋላ የተውነው፣ ተሳስተናል እና አሁን እንቆጥራለን
እንደ ጥፋታችን ነው።
በሶስተኛው መስመር ላይ:
"የሙሀመድ ህዝብ ታላቅ ህዝብ ነው ሀጢያታቸው በምንዳ የሚቀየርላቸው የመመሪያውን ብርሀን ያገኙ ዘንድና የሙሀመድ ህዝብ እንደ ሆኑ የተቀመጡ ናቸው። በዚህ ሁሉ ይቅር ባይ የሆነው ጌታ በብርሀን ላይ የብርሀንን በረከት ያሳያል። ሁሉንም ሀጢያቶቻቸው ይቅር ይላል ግልፅም ስውር ትልቅ ትንሽ በማወቅም ባለማወቅ ወደ አላህ እስከተመለሱ። በእሱ ሞገስና ፀጋ ሁሉንም በደስታ ወደ ጀነት የአትክልት ስፍራዎች ከፍ አደርጋቸዋለሁ። ከሁሉ የላቀውን ደስታና እንዲቀምሱ አደርጋቸዋለሁ እና ያለማቋረጥ እንዲጠግቡ ያደርጋቸዋል። የሙሀመድን ህዝብ ከየትኛውም ህዝብ የበለጠ የላቀ ስጦታ አጎናፅፋቸዋለሁ።
በቅዱስ ቁርዐን ይህን ይላል:
"በላቸው: ህዝቦቼ ሆይ በነፍሶቻችሁ ላይ የበደላችሁት ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ። አላህ ሀጢአቶችን በመላ ይምራል። እርሱ መሀሪ አዛኝ ነውና።"
አንተ ለወንዶች የተፈጠሩት ምርጥ ህዝብ ነዎት.... የመፀሀፉ ሰዎች ባመኑ ኖሮ ለእነርሱ የተሻለ ነበር ከነሱም ምእመናን ናቸው አብዛኞቻቸው ግን አመፀኞች ናቸው።
(የኢምራን ቤት: 105)
ይቀጥላል....
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
የነቢይነት ማኅተም ይናገራሉ፡-
"ጅብሪል ወደ 8ተኛዋ ጀነት አመጣኝ። በደጇ ላይ እንዲህ የሚል ቃል ተጽፎ አየሁ።
✓ ለአንድ ሰደቃ ስጦታ አስር ሽልማቶች ተሰጥተዋል።
√ በብድር ለሰጠ አስራ ስምንት ሽልማት ይሰጠዋል።
"ጅብሪልን ጠየቅኩት "የእነዚህ መስመሮች ሚስጥራዊ ጥበብ ምንድን ነው አንድ የሰደቃ ስጦታ አስር ስጦታዎች ሲሸከሙ በብድር ሰደቃ የሰጠ አስራ ስምንት ጥቅሞችን ይይዛል?"
ጅብሪል እንዲህ አለኝ፡- ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እንደዚያ አይደለም፣ እንዴትም ብድር የሚፈቀደው ለተቸገረ ብቻ ነው።
“በጀነት በሮች ከፍተኛው ጫፍ ላይ እነዚህን ሶስት መስመሮች አነባለሁ።
√ በመጀመሪያው መስመር ላይ እንዲህ ተጽፏል፡-
ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ
√ በሁለተኛው መስመር ላይ:
ማቀደምና ወጀድና ወማ አከልና ረባህና ወማ ታረክና ከሲርና።
(ከእኛ በፊት የላክነውን እዚህ አግኝተናል፤ የበላነው ለትርፉ ከእኛ ጋር ቀርቷል፤ የተውነውም ኪሳራችን ነው።)
“በጀነት ሰዎች ቋንቋ ይህ ማለት፡-
‹ከያለንበት ፣ ለበጎ ነገር ካዋልነው ፣ ለድሆች እና ለችግረኞች እንደ ሰደቃ የሰጠነው ፣ ዛሬ እዚህ ሲጠብቀን አገኘነው።
የተጠቀምነውን እና ያጠፋነውን የንብረታችንን ክፍል በተመለከተ፣ ቀደም ሲል በጥሩ ሁኔታ ተጠቅመንበታል። ስንሞት ወደ ኋላ የተውነው፣ ተሳስተናል እና አሁን እንቆጥራለን
እንደ ጥፋታችን ነው።
በሶስተኛው መስመር ላይ:
"የሙሀመድ ህዝብ ታላቅ ህዝብ ነው ሀጢያታቸው በምንዳ የሚቀየርላቸው የመመሪያውን ብርሀን ያገኙ ዘንድና የሙሀመድ ህዝብ እንደ ሆኑ የተቀመጡ ናቸው። በዚህ ሁሉ ይቅር ባይ የሆነው ጌታ በብርሀን ላይ የብርሀንን በረከት ያሳያል። ሁሉንም ሀጢያቶቻቸው ይቅር ይላል ግልፅም ስውር ትልቅ ትንሽ በማወቅም ባለማወቅ ወደ አላህ እስከተመለሱ። በእሱ ሞገስና ፀጋ ሁሉንም በደስታ ወደ ጀነት የአትክልት ስፍራዎች ከፍ አደርጋቸዋለሁ። ከሁሉ የላቀውን ደስታና እንዲቀምሱ አደርጋቸዋለሁ እና ያለማቋረጥ እንዲጠግቡ ያደርጋቸዋል። የሙሀመድን ህዝብ ከየትኛውም ህዝብ የበለጠ የላቀ ስጦታ አጎናፅፋቸዋለሁ።
በቅዱስ ቁርዐን ይህን ይላል:
"በላቸው: ህዝቦቼ ሆይ በነፍሶቻችሁ ላይ የበደላችሁት ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ። አላህ ሀጢአቶችን በመላ ይምራል። እርሱ መሀሪ አዛኝ ነውና።"
አንተ ለወንዶች የተፈጠሩት ምርጥ ህዝብ ነዎት.... የመፀሀፉ ሰዎች ባመኑ ኖሮ ለእነርሱ የተሻለ ነበር ከነሱም ምእመናን ናቸው አብዛኞቻቸው ግን አመፀኞች ናቸው።
(የኢምራን ቤት: 105)
ይቀጥላል....
@abduftsemier
@abduftsemier
#ድሮና_አሁን
በድጋሚ የተለጠፋ
ወደ ትምህርት ለመሄድ ተዘጋጅቼ መፀሀፍት ወደ ተቀመጠበት ቦታ አመራሁ ከስር የሆነውን ኖት ቡክ ላነሳ ስሞክር መፀሀፎቹ ሁሉ ወደ መሬት ወደቁ የወደቁትን መፀሀፍ ለመሰብሰብ ጓንበስ ስል አይኔ አንድ ደብተር ላይ አረፈ ያ በፊት አንዳንድ ነገሮችን እፅፍበት የነበረው ደብተር ነው። ካየሁት አመታት አልፈዋል እናም ደስታ በተቀላቀለበት ስሜት ውስጥ ሆኜ የመሄጃ ሰአቴ እስኪደርስ ለማንበብ ከፈትኩት ከዛም እየገለጥኩ ማየት ጀመርኩ 2008 ዓ.ል መጀመሪያ ላይ ማለትም 7ኛ ክፍል ተማሪ ሆኜ የተፃፉ ናቸው በዛ እድሜዬ ከአሁኑ የተሻለ እፅፍ እንደነበር ሳይ ደስ አለኝም ገረመኝም እየገለጥኩ ሳለ አንድ ፅሁፍ አየሁ <የኔ ሚስባህ> ይላል አጭር ስለ ሀጂ ዘይኔ(ረ) የምታወሳ ፅሁፍ እና ግጥም ነች።
ገና በልጅነቴ የ7 ወይም 8 አመት ልጅ ሳለሁ አባቴ መውላና ሀጂ ዘይኔ ጋር አንዋርና መስጂዳቸው ለዚያራ ይወስደኝ ነበር እንዲሁም ለአያቴ ቤት አጠገብ ስለነበር አያቴ ጋር በሄድኩበት አጋጣሚ ሁሉ ልክ እንደ አባቴ ሁሉ አያቴም ዚያራ ይወስደኝ ነበር በዚህም ብዙ ጊዜ መዘየር ሳቢያ በደንብ አውቀውኝ ስለነበር እጃቸው ላይ የነበረችውን ሚስባህ አንገቴ ላይ አጠለቁልኝ ዱኣም አደረጉልኝ ያን ፈውስ የሆነውን ቱፍታም አገኘሁ።
ከትንሽ ጊዚያት ቡሀላ የመውላና የቅርብ ወዳጅ የሆኑት ሀጂ ሼኽ ሙሀመድ ራፊዕ (ረ.ዐ) በታመሙበት ወቅት አባቴ ለዚያራ ወደቤታቸው ሄድን ቀኑን ባለስታውስም ለወትሮው በሰው ይሞላ የነበረው ቤት ጥቂት ሰዎች ብቻ ነበሩ ከአባቴ ጋር ከእሩቁ ተቀምጠን ሳለ "አንተ ልጅ ና ወዲህ አሉ" አባቴም ተነስ ሂድ አለኝ እኔም የልጅነት ወጌና ፍርሀት ይዞኝ ወደሳቸው ተጠጋሁ አንገቴ ላይ ያለውን ሚስባህ እያዩ "ይህ የወዳጄ ሚስባህ መቁጠሪያ አይደል እንዴ?" እኔ አልመለስኩም አባቴ "አዎ ሼኺ እሳቸው ነው የሰጡት!"አለ "በል እንዲያ ከሆናማ ደግ።" አሉና ዱኣ አድረገው ቱፍታ ሸልመውኝ ወዘተ ወጣን። ይህን ታሪክ የሚያትት ፅሁፍ ሳነብ ቀኔን ብሩህ አደረገው።
ቀጠልኩ መግለጥ ጀመርኩ ስለ ሰለዋት የተፃፈ ግጥም አየሁ በጣም ገረመኝ በዛ እድሜዬ የነበረኝ ፍቅር አሁን የት ሄደ? ራሴን መጠየቅ ጀመርኩኝ በዛ እድሜዬ ስለ ነብዩ ሲወራ ወይም መንዙማ ከሰማሁ እንባዬ መቋሚያ የለውም ምክንያቱም ለኔ ሲሉ መድማታቸው መሰደባቸው መቁሰላቸው አንጀቴን ያላውሰዋል። ድርሰት አይደለም ምነግራችሁ ሀቂቃ ነው አንድም ቀን ወደ ት/ቤት ስሄድም ስመለስም በሰለዋትና በዚክር ቢሆን እንጂ ሄጄ አላውቅም እያንዳንዱን ክፍለ ጊዜ በዚክር እመድበው ነበር አንደኛውን ላ ኢላሀ ኢለላህ ሁለተኛውን ሱብሀን አላህ ሶስተኛውን አላሁ አክበር ሌላውን ነበር ማሳልፈው ትምህርት ቤታችን የካቶሊክ ስለሆነ ጠዋት ስትገባ "አባታችን ሆይ..." ስለዚህ ለራሴ የማደርገውን ዱኣ አበጅ ነበር። ምሳ ሰአት ቁርዐን ይዤ ሄጄ ላይብረሪ እቀራ ነበር ላይብረሪ ውስጥ መፀሀፍ ቅዱስ ብቻ ነው ያለው ሌላ የሀይማኖት መፀሀፍ ማንበብ አይቻልም በዚህ ምክንያት ብዙ ጊዜ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቻለሁ።
ታድያ ሰው ስለሚወደው ባወቀ ቁጥር ፍቅሩና መንገብገቡ ይጨምራል እንጂ ከሚወደው ነገር ይርቃል? (አወኩሽ ናኩሽ ሆነ ነገሩ) ራሴን በእጅጉ ታዘብኩት እውቀቴ ደካማ በነበረበት ጊዜ እንዲህ የሆንኩት ልጅ አሁን እንዴት እንደዚህ?
#የኔዋ_ሙሂብ_ናት!
ማፍቀር መታደል ነው ለሁሉም አይገራ:
ሲሰጥ ብቻ ነው ከአላህ ረበልወራ:
ቀኔን ታፈካለች ሰለዋት እያለች:
እጣኑን አጭሳ ቤቱን ታሞቃለች:
ቃዋ ጀባ ብላ ቤቱን ታፈካለች:
መድሁን ከፍታ ሰውን ታስደሳለች:
አንዴ እንኳ ሳያዬት በኸበር ታቀልጣለች:
ሁሉዋ ያማረ አይኖ የታደለች:
ሰለዋት ጠረኖ ሀይባዋ ያረገች:
በሀዋ መብረር ነው አንዴ ፈገግ ካለች:
ነቢ ነው ቀን ማታ መውሊድ ታወጣለች:
ለገባ ለወጣ ሳትመርጥ ትኸድማለች:
የአባት የእናት ምርቃት አዝንባለች:
በትንሽ ትልቁ በሁሉ ተወዳለች:
የኔዋ እንዲህ ነች ሙሂብ የታወቀች:
ሰለዋት መግባ ልቤን ሰርቃለች:
እንደው ምን ይባላል ነቡ ትባላለች:
ሀላል አድርገው ሀያሉ ማትሰለች:
ዱኣችን ይሰማ የኛዋ ሙሂብ ነች።
#ረቢዕ_የሙሂቦቹ_ሰርግ!
@abduftsemier
@abduftsemier
በድጋሚ የተለጠፋ
ወደ ትምህርት ለመሄድ ተዘጋጅቼ መፀሀፍት ወደ ተቀመጠበት ቦታ አመራሁ ከስር የሆነውን ኖት ቡክ ላነሳ ስሞክር መፀሀፎቹ ሁሉ ወደ መሬት ወደቁ የወደቁትን መፀሀፍ ለመሰብሰብ ጓንበስ ስል አይኔ አንድ ደብተር ላይ አረፈ ያ በፊት አንዳንድ ነገሮችን እፅፍበት የነበረው ደብተር ነው። ካየሁት አመታት አልፈዋል እናም ደስታ በተቀላቀለበት ስሜት ውስጥ ሆኜ የመሄጃ ሰአቴ እስኪደርስ ለማንበብ ከፈትኩት ከዛም እየገለጥኩ ማየት ጀመርኩ 2008 ዓ.ል መጀመሪያ ላይ ማለትም 7ኛ ክፍል ተማሪ ሆኜ የተፃፉ ናቸው በዛ እድሜዬ ከአሁኑ የተሻለ እፅፍ እንደነበር ሳይ ደስ አለኝም ገረመኝም እየገለጥኩ ሳለ አንድ ፅሁፍ አየሁ <የኔ ሚስባህ> ይላል አጭር ስለ ሀጂ ዘይኔ(ረ) የምታወሳ ፅሁፍ እና ግጥም ነች።
ገና በልጅነቴ የ7 ወይም 8 አመት ልጅ ሳለሁ አባቴ መውላና ሀጂ ዘይኔ ጋር አንዋርና መስጂዳቸው ለዚያራ ይወስደኝ ነበር እንዲሁም ለአያቴ ቤት አጠገብ ስለነበር አያቴ ጋር በሄድኩበት አጋጣሚ ሁሉ ልክ እንደ አባቴ ሁሉ አያቴም ዚያራ ይወስደኝ ነበር በዚህም ብዙ ጊዜ መዘየር ሳቢያ በደንብ አውቀውኝ ስለነበር እጃቸው ላይ የነበረችውን ሚስባህ አንገቴ ላይ አጠለቁልኝ ዱኣም አደረጉልኝ ያን ፈውስ የሆነውን ቱፍታም አገኘሁ።
ከትንሽ ጊዚያት ቡሀላ የመውላና የቅርብ ወዳጅ የሆኑት ሀጂ ሼኽ ሙሀመድ ራፊዕ (ረ.ዐ) በታመሙበት ወቅት አባቴ ለዚያራ ወደቤታቸው ሄድን ቀኑን ባለስታውስም ለወትሮው በሰው ይሞላ የነበረው ቤት ጥቂት ሰዎች ብቻ ነበሩ ከአባቴ ጋር ከእሩቁ ተቀምጠን ሳለ "አንተ ልጅ ና ወዲህ አሉ" አባቴም ተነስ ሂድ አለኝ እኔም የልጅነት ወጌና ፍርሀት ይዞኝ ወደሳቸው ተጠጋሁ አንገቴ ላይ ያለውን ሚስባህ እያዩ "ይህ የወዳጄ ሚስባህ መቁጠሪያ አይደል እንዴ?" እኔ አልመለስኩም አባቴ "አዎ ሼኺ እሳቸው ነው የሰጡት!"አለ "በል እንዲያ ከሆናማ ደግ።" አሉና ዱኣ አድረገው ቱፍታ ሸልመውኝ ወዘተ ወጣን። ይህን ታሪክ የሚያትት ፅሁፍ ሳነብ ቀኔን ብሩህ አደረገው።
ቀጠልኩ መግለጥ ጀመርኩ ስለ ሰለዋት የተፃፈ ግጥም አየሁ በጣም ገረመኝ በዛ እድሜዬ የነበረኝ ፍቅር አሁን የት ሄደ? ራሴን መጠየቅ ጀመርኩኝ በዛ እድሜዬ ስለ ነብዩ ሲወራ ወይም መንዙማ ከሰማሁ እንባዬ መቋሚያ የለውም ምክንያቱም ለኔ ሲሉ መድማታቸው መሰደባቸው መቁሰላቸው አንጀቴን ያላውሰዋል። ድርሰት አይደለም ምነግራችሁ ሀቂቃ ነው አንድም ቀን ወደ ት/ቤት ስሄድም ስመለስም በሰለዋትና በዚክር ቢሆን እንጂ ሄጄ አላውቅም እያንዳንዱን ክፍለ ጊዜ በዚክር እመድበው ነበር አንደኛውን ላ ኢላሀ ኢለላህ ሁለተኛውን ሱብሀን አላህ ሶስተኛውን አላሁ አክበር ሌላውን ነበር ማሳልፈው ትምህርት ቤታችን የካቶሊክ ስለሆነ ጠዋት ስትገባ "አባታችን ሆይ..." ስለዚህ ለራሴ የማደርገውን ዱኣ አበጅ ነበር። ምሳ ሰአት ቁርዐን ይዤ ሄጄ ላይብረሪ እቀራ ነበር ላይብረሪ ውስጥ መፀሀፍ ቅዱስ ብቻ ነው ያለው ሌላ የሀይማኖት መፀሀፍ ማንበብ አይቻልም በዚህ ምክንያት ብዙ ጊዜ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቻለሁ።
ታድያ ሰው ስለሚወደው ባወቀ ቁጥር ፍቅሩና መንገብገቡ ይጨምራል እንጂ ከሚወደው ነገር ይርቃል? (አወኩሽ ናኩሽ ሆነ ነገሩ) ራሴን በእጅጉ ታዘብኩት እውቀቴ ደካማ በነበረበት ጊዜ እንዲህ የሆንኩት ልጅ አሁን እንዴት እንደዚህ?
#የኔዋ_ሙሂብ_ናት!
ማፍቀር መታደል ነው ለሁሉም አይገራ:
ሲሰጥ ብቻ ነው ከአላህ ረበልወራ:
ቀኔን ታፈካለች ሰለዋት እያለች:
እጣኑን አጭሳ ቤቱን ታሞቃለች:
ቃዋ ጀባ ብላ ቤቱን ታፈካለች:
መድሁን ከፍታ ሰውን ታስደሳለች:
አንዴ እንኳ ሳያዬት በኸበር ታቀልጣለች:
ሁሉዋ ያማረ አይኖ የታደለች:
ሰለዋት ጠረኖ ሀይባዋ ያረገች:
በሀዋ መብረር ነው አንዴ ፈገግ ካለች:
ነቢ ነው ቀን ማታ መውሊድ ታወጣለች:
ለገባ ለወጣ ሳትመርጥ ትኸድማለች:
የአባት የእናት ምርቃት አዝንባለች:
በትንሽ ትልቁ በሁሉ ተወዳለች:
የኔዋ እንዲህ ነች ሙሂብ የታወቀች:
ሰለዋት መግባ ልቤን ሰርቃለች:
እንደው ምን ይባላል ነቡ ትባላለች:
ሀላል አድርገው ሀያሉ ማትሰለች:
ዱኣችን ይሰማ የኛዋ ሙሂብ ነች።
#ረቢዕ_የሙሂቦቹ_ሰርግ!
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣8⃣
ምእራፍ አምስት
ነብዩ ሰዐወ ይናገራሉ:
የጀነት ደጅ ከቀይ ወርቅ ተሰራ: የደጆቹም ውፍረት የአምስት መቶ አመት ጉዞ ነበረ። ለበሩም 400 አምዶች ከእንቁ: ከሩቢ: ከመርገድ ወዘተ የተሰሩ ነበሩ። በእያንዳንዳቸው ችካሎች መካከል ትልቅ ስፋት ያለው ቀይ የሩቢ ድንጋይ ቀለበት ነበረ። በውስጡም አርባ ሺህ ከተሞች ነበሩት ለእያንዳንዱም ከተማ 40,000 ጉልላቶች ነበሩት። በእያንዳንዳቸው ውስጥ ሁለት ሳህን የያዙ 40,000 መላእክት ይኖሩ ነበር። አንዱ በሰማያዊ ልብስ ተሞላ: ሌላው በብርሀን የተሞላ። ስለነሱ ጅብሪልን ጠየቅኩትና እንዲህ አለኝ: ረሱል ሰዐወ ሆይ እነዚህ መላኢካዎች የተፈጠሩት ከአደም በፊት 80,000 አመት ነበር ከዛም ጊዜ ጀምሮ እዚህ ቦታ ላይ የብርሀን ሳህን ተሸክመው ይጠባበቃሉ። ብቸኛ አላማቸው ስለ አንተና ህዝብህ መማፀን ነው። በትንሳኤ ቀን በክብርና በደስታ በህዝብህ ፊት ስትገለጥ እግርህ መድረኩን በነካች ቅፅበት እነዚህ መላእክት አንተንና ህዝብህን በደስታ ይቀበላሉ የፀጋውን ደጃፍ ሲያልፉ የሳህናቸውን ይዘት ይዘዋል።
ከዚያም ጅብሪል የጀነት በሮች አንኳኳ። የአትክልቱ ጠባቂ መልአክ ሪድዋን: ማን ነው? ጅብሪል እሱ ሙሀመድ ነው ሲል መለሰ። ያኔ የነቢይነት ጊዜው ደርሷልን? ሲል መልአኩ ከውስጥ ጠየቀ። ጅብሪል አዎ መጥቷል ሲል መለሰ። አልሀምዱሊላህ! አለ ሪድዋን በሮቹን ከፈተ። ከዚያም የበሩ መጋጠሚያዎች ከብር መድረክ ከእንቁ የተሰራ መከለያዎቹም ከከበሩ እንቁ የተሰሩ መሆናቸውን አየሁ።
ወደ ውስጥ ገባንና ሪድዋን በተቀረፀ ዙፋን ላይ ተቀምጦ በቆሙ ብዙ መላእክቶች ተከቧ አየሁት። ክብር ሰጡኝና በአክብሮት ሰላምታ ሰጡኝ። ሰላምታ ሰጡኝና ሰላምታዬን ሰጠሆቸው ሪድዋን መለሰልኝኛ በደስታ ተቀበለኝ አብዛኞቹ የጀነት ሰዎች ከህዝብህ ናቸው በማለት የምስራች ሰጠኝ። ስለ ህዝቤ ንገረኝ ብዬ ጠየቅኩት። እርሱም ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ ጀናናን በሶስት ከፍሎ ሁለቱ ለህዝብህ አንዱ ለቀሩት ህዝቦች የተሾመ ነው። በሪድዋን ፊት ለፊት በጣም ብዙ ቁልፎች ነበሩና እነዚህ ቁልፎች ምንድናቸው? ብዬ ጠየቅኩት እሱም የኡመትህ ሰው ቃላቱን ሲናገር
ላ ኢላሀ ኢለላህ የሚለውን።
ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ በጀነት ውስጥ መኖሪያን ይፈጥረለታል እናም የዚህ መኖሪያ ቤት ቁልፎችን ለእኔ ጥበቃ አድርጎ ሰጠኝ። በትንሳኤ ቀን ያ ሰው ከመቃብሩ በተነሳ ጊዜ የመስተዳድሩን ቁልፍ እሰጠዋለሁ በውስጧም ይኖራል።
“ከዚያም ረዳቶቹን አስተዋልኩ የሪድዋን ረዳት መላእክት። የአትክልቱን በር ሲጠብቅ አንዱ ቆሞ ነበር ለእያንዳንዳቸውም እሱን የሚያገለግሉ 700,000 ሌሎች መላእክት ነበሮቸው። ሪድዋን ግን 70,000 መላእክት በስሩ ነበረው። አዛዦች እና እያንዳንዳቸው 70,000 የመላእክት ወታደሮችን ያዛሉ።
" ሪድዋን ሲናገር የሰማሁት ተስቢህ እንዲህ የሚል ነበር።
ሱብሃነል-ኻላቂል-አሊም,
ሱብሀነል-ከሪሚል-አክራም፣
ሱብሀነል-ሙሲቡ ማን አእታሁ ጀናተን-ናኢም.
(ሁሉን ዐዋቂ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን፡ የጸጋውን ችሮታ የላቀ ምስጋና ይግባው፡ ወደ ጀነት የሚያስገባ የተመሰገነ ይሁን፡ እርሱን የሚታዘዝ ሰው ሁሉ ይባረካል።)
“ከዚያም የጀነት ደስታ ታየኝ። በአንድ ቃል፣ እንደዚህ አይነት ልዩ ልዩ ደስታዎችን አየሁ፣ ቀሪ ዘመኔን እነርሱን ለመግለጽ በመሞከር ባሳልፍም፣ ስራውን መጨረስ በቂ አይሆንም።
“የጀና ግንብ እንዲህ ነበር፡-
አንዱ ጡብ የወርቅ ነበር, የሚቀጥለው
ብር. ከዚያም ከቀይ ሩቢ አንዱን፣ እና በመቀጠል አንድ አረንጓዴ ክሪሶላይት፣ ከዚያም የእንቁ ጡብ ተከተለ።
የግድግዳው ውፍረት የ 500 ዓመታት ጉዞ ርቀት ነበር. በተመሳሳይ ጊዜ ከውስጥ እና ከውጭ ውስጥ እንደ መስታወት መስኮት ግልጽ ሆኖ ግልጽ ሆኖ ይታይ ነበር ከዚያ ሰባቱም
የሰማያት እና የምድር ንብርብሮች ይታዩ ነበር, መለኮታዊ ዙፋን እና መለኮታዊ ፍርድ ቤት። የጀነት አፈር የተሰራ ነው።
የሚስክ, አምበር ; ሳሮችዋ የሱፍሮን ቢጫ ነበሩ።
& ሐምራዊ ቀለሞች. እዚያ ያሉት ጠጠሮች ኤመራልድ፣ ሩቢ ያቀፉ ነበሩ።
እና ዕንቁዎች
ከዚያም የጀነትን መኖሪያዎች አየሁ; አንዳንድ ከተሠሩበት
ዕንቁ፣ ጕልላቶቻቸውም ዕንቁ ነበሩ። አንዳንዶቹ እንቁዎች ነበሩ።
ጕልላቶቻቸውም ከመረግድ የተሠሩ ነበሩ፣ ሌሎቹ ደግሞ ሁሉም ወርቅ ነበሩ።
በእያንዳንዱ መኖሪያ ቤት ውስጥ 70,000 ቤተ መንግሥቶች ነበሩ እና በእያንዳንዱ ቤተ መንግሥት ውስጥ 70,000 ስብስቦች ነበሩ. እያንዳንዱ ክፍል 70,000 ክፍሎችን ያቀፈ ነበር። በእያንዳንዱ ክፍል ውስጥ ከብር ወይም ከወርቅ የተሠራ ዙፋን ነበረ። በእያንዳንዱ ዙፋን ላይ የቤሪል ድንኳን ነበረ፤ በእያንዳንዱ ድንኳን ውስጥ 70,000 የሐር አልጋዎች ነበሩ። እነዚህ እያንዳንዳቸው ከሌላው ይለያያሉ, እና የተሞሉ ነበሩ በሚስክ አምበር።
“በእነሱ ውስጥ ያሉት ሁረልአይኖች ቆዳቸው ግልፅ የሆነ ልብስ ለብሰዋል
ሥጋ እና አጥንቶች, አይደለም, የአጥንታቸው መቅኒ እንኳ ይታይ ነበር. ሁረልአይኖች እያንዳንዷ በጭንቅላቷ ላይ በጌጣጌጥ ያጌጠ አክሊል ለብሳለች፣ እና እያንዳንዳቸው 40,000 ጥሩ መዓዛ ያላቸው ፀጉሮች ዞማ ተንከባሎ ነበር።
እያንዳንዱ የልብሳቸው ቁልፍ በ70,000 ጌጦች ያጌጠ ነበር፣ እና ከእነዚህ ትሪኬቶች ውስጥ አንዱ ለጆሮ የሚያስደስት ጣፋጭ ማስታወሻዎችን ለየብቻ ይወጣል። በእያንዳንዱ ሀረልአይኖች ፊት 70,000 አገልጋዮች ነበሩ በእያንዳንዱ ዙፋኖች ዙሪያ ከብር ፣ ከዕንቁ ፣ ከመረግድ እና ከካፉር የተሠሩ በርጩማዎች ተቀምጠዋል ፣ እያንዳንዳቸው ከሌላው ይለያያሉ።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
ነብዩ ሰዐወ ይናገራሉ:
የጀነት ደጅ ከቀይ ወርቅ ተሰራ: የደጆቹም ውፍረት የአምስት መቶ አመት ጉዞ ነበረ። ለበሩም 400 አምዶች ከእንቁ: ከሩቢ: ከመርገድ ወዘተ የተሰሩ ነበሩ። በእያንዳንዳቸው ችካሎች መካከል ትልቅ ስፋት ያለው ቀይ የሩቢ ድንጋይ ቀለበት ነበረ። በውስጡም አርባ ሺህ ከተሞች ነበሩት ለእያንዳንዱም ከተማ 40,000 ጉልላቶች ነበሩት። በእያንዳንዳቸው ውስጥ ሁለት ሳህን የያዙ 40,000 መላእክት ይኖሩ ነበር። አንዱ በሰማያዊ ልብስ ተሞላ: ሌላው በብርሀን የተሞላ። ስለነሱ ጅብሪልን ጠየቅኩትና እንዲህ አለኝ: ረሱል ሰዐወ ሆይ እነዚህ መላኢካዎች የተፈጠሩት ከአደም በፊት 80,000 አመት ነበር ከዛም ጊዜ ጀምሮ እዚህ ቦታ ላይ የብርሀን ሳህን ተሸክመው ይጠባበቃሉ። ብቸኛ አላማቸው ስለ አንተና ህዝብህ መማፀን ነው። በትንሳኤ ቀን በክብርና በደስታ በህዝብህ ፊት ስትገለጥ እግርህ መድረኩን በነካች ቅፅበት እነዚህ መላእክት አንተንና ህዝብህን በደስታ ይቀበላሉ የፀጋውን ደጃፍ ሲያልፉ የሳህናቸውን ይዘት ይዘዋል።
ከዚያም ጅብሪል የጀነት በሮች አንኳኳ። የአትክልቱ ጠባቂ መልአክ ሪድዋን: ማን ነው? ጅብሪል እሱ ሙሀመድ ነው ሲል መለሰ። ያኔ የነቢይነት ጊዜው ደርሷልን? ሲል መልአኩ ከውስጥ ጠየቀ። ጅብሪል አዎ መጥቷል ሲል መለሰ። አልሀምዱሊላህ! አለ ሪድዋን በሮቹን ከፈተ። ከዚያም የበሩ መጋጠሚያዎች ከብር መድረክ ከእንቁ የተሰራ መከለያዎቹም ከከበሩ እንቁ የተሰሩ መሆናቸውን አየሁ።
ወደ ውስጥ ገባንና ሪድዋን በተቀረፀ ዙፋን ላይ ተቀምጦ በቆሙ ብዙ መላእክቶች ተከቧ አየሁት። ክብር ሰጡኝና በአክብሮት ሰላምታ ሰጡኝ። ሰላምታ ሰጡኝና ሰላምታዬን ሰጠሆቸው ሪድዋን መለሰልኝኛ በደስታ ተቀበለኝ አብዛኞቹ የጀነት ሰዎች ከህዝብህ ናቸው በማለት የምስራች ሰጠኝ። ስለ ህዝቤ ንገረኝ ብዬ ጠየቅኩት። እርሱም ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ ጀናናን በሶስት ከፍሎ ሁለቱ ለህዝብህ አንዱ ለቀሩት ህዝቦች የተሾመ ነው። በሪድዋን ፊት ለፊት በጣም ብዙ ቁልፎች ነበሩና እነዚህ ቁልፎች ምንድናቸው? ብዬ ጠየቅኩት እሱም የኡመትህ ሰው ቃላቱን ሲናገር
ላ ኢላሀ ኢለላህ የሚለውን።
ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ በጀነት ውስጥ መኖሪያን ይፈጥረለታል እናም የዚህ መኖሪያ ቤት ቁልፎችን ለእኔ ጥበቃ አድርጎ ሰጠኝ። በትንሳኤ ቀን ያ ሰው ከመቃብሩ በተነሳ ጊዜ የመስተዳድሩን ቁልፍ እሰጠዋለሁ በውስጧም ይኖራል።
“ከዚያም ረዳቶቹን አስተዋልኩ የሪድዋን ረዳት መላእክት። የአትክልቱን በር ሲጠብቅ አንዱ ቆሞ ነበር ለእያንዳንዳቸውም እሱን የሚያገለግሉ 700,000 ሌሎች መላእክት ነበሮቸው። ሪድዋን ግን 70,000 መላእክት በስሩ ነበረው። አዛዦች እና እያንዳንዳቸው 70,000 የመላእክት ወታደሮችን ያዛሉ።
" ሪድዋን ሲናገር የሰማሁት ተስቢህ እንዲህ የሚል ነበር።
ሱብሃነል-ኻላቂል-አሊም,
ሱብሀነል-ከሪሚል-አክራም፣
ሱብሀነል-ሙሲቡ ማን አእታሁ ጀናተን-ናኢም.
(ሁሉን ዐዋቂ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን፡ የጸጋውን ችሮታ የላቀ ምስጋና ይግባው፡ ወደ ጀነት የሚያስገባ የተመሰገነ ይሁን፡ እርሱን የሚታዘዝ ሰው ሁሉ ይባረካል።)
“ከዚያም የጀነት ደስታ ታየኝ። በአንድ ቃል፣ እንደዚህ አይነት ልዩ ልዩ ደስታዎችን አየሁ፣ ቀሪ ዘመኔን እነርሱን ለመግለጽ በመሞከር ባሳልፍም፣ ስራውን መጨረስ በቂ አይሆንም።
“የጀና ግንብ እንዲህ ነበር፡-
አንዱ ጡብ የወርቅ ነበር, የሚቀጥለው
ብር. ከዚያም ከቀይ ሩቢ አንዱን፣ እና በመቀጠል አንድ አረንጓዴ ክሪሶላይት፣ ከዚያም የእንቁ ጡብ ተከተለ።
የግድግዳው ውፍረት የ 500 ዓመታት ጉዞ ርቀት ነበር. በተመሳሳይ ጊዜ ከውስጥ እና ከውጭ ውስጥ እንደ መስታወት መስኮት ግልጽ ሆኖ ግልጽ ሆኖ ይታይ ነበር ከዚያ ሰባቱም
የሰማያት እና የምድር ንብርብሮች ይታዩ ነበር, መለኮታዊ ዙፋን እና መለኮታዊ ፍርድ ቤት። የጀነት አፈር የተሰራ ነው።
የሚስክ, አምበር ; ሳሮችዋ የሱፍሮን ቢጫ ነበሩ።
& ሐምራዊ ቀለሞች. እዚያ ያሉት ጠጠሮች ኤመራልድ፣ ሩቢ ያቀፉ ነበሩ።
እና ዕንቁዎች
ከዚያም የጀነትን መኖሪያዎች አየሁ; አንዳንድ ከተሠሩበት
ዕንቁ፣ ጕልላቶቻቸውም ዕንቁ ነበሩ። አንዳንዶቹ እንቁዎች ነበሩ።
ጕልላቶቻቸውም ከመረግድ የተሠሩ ነበሩ፣ ሌሎቹ ደግሞ ሁሉም ወርቅ ነበሩ።
በእያንዳንዱ መኖሪያ ቤት ውስጥ 70,000 ቤተ መንግሥቶች ነበሩ እና በእያንዳንዱ ቤተ መንግሥት ውስጥ 70,000 ስብስቦች ነበሩ. እያንዳንዱ ክፍል 70,000 ክፍሎችን ያቀፈ ነበር። በእያንዳንዱ ክፍል ውስጥ ከብር ወይም ከወርቅ የተሠራ ዙፋን ነበረ። በእያንዳንዱ ዙፋን ላይ የቤሪል ድንኳን ነበረ፤ በእያንዳንዱ ድንኳን ውስጥ 70,000 የሐር አልጋዎች ነበሩ። እነዚህ እያንዳንዳቸው ከሌላው ይለያያሉ, እና የተሞሉ ነበሩ በሚስክ አምበር።
“በእነሱ ውስጥ ያሉት ሁረልአይኖች ቆዳቸው ግልፅ የሆነ ልብስ ለብሰዋል
ሥጋ እና አጥንቶች, አይደለም, የአጥንታቸው መቅኒ እንኳ ይታይ ነበር. ሁረልአይኖች እያንዳንዷ በጭንቅላቷ ላይ በጌጣጌጥ ያጌጠ አክሊል ለብሳለች፣ እና እያንዳንዳቸው 40,000 ጥሩ መዓዛ ያላቸው ፀጉሮች ዞማ ተንከባሎ ነበር።
እያንዳንዱ የልብሳቸው ቁልፍ በ70,000 ጌጦች ያጌጠ ነበር፣ እና ከእነዚህ ትሪኬቶች ውስጥ አንዱ ለጆሮ የሚያስደስት ጣፋጭ ማስታወሻዎችን ለየብቻ ይወጣል። በእያንዳንዱ ሀረልአይኖች ፊት 70,000 አገልጋዮች ነበሩ በእያንዳንዱ ዙፋኖች ዙሪያ ከብር ፣ ከዕንቁ ፣ ከመረግድ እና ከካፉር የተሠሩ በርጩማዎች ተቀምጠዋል ፣ እያንዳንዳቸው ከሌላው ይለያያሉ።
ይቀጥላል...
@abduftsemier
@abduftsemier
#የአለሙ_ኑር 1⃣9⃣
ምእራፍ አምስት
“ከዚያም የጀነትን ወንዞች፣ የወተት፣ የውሃ፣ የወይን እና የማር ወንዞችን አየሁ። የእነዚህ አራት ወንዞች ወደ እያንዳንዳቸው የጀነት ቤቶች ይፈስሳል እና ውሃው ከካፉር የበለጠ ነጭ ፣ ከማር የበለጠ ጣፋጭ እና መዓዛው ከሚስክ የበለጠ ነው።
“እዚያም የራሂቅን፣ የሳልሳቢል እና የታስኒምን ምንጮች አየሁ። የእነዚህ ወንዞች ዳርቻዎች እና የእነዚህ ምንጮች ዳርቻ ከወርቅ እና ከዕንቁዎች, ከብር እና ከቀይ የተሠሩ ናቸው።
በወንዞች ዳርቻ እና በምንጮች አፍ ላይ ያሉ ጠጠሮች የተለያዩ የከበሩ እንቁዎች እና ባለ ብዙ ቀለም ዕንቁዎች ናቸው ። በውሃው ላይ አረፋው ሚስክ እና እንክርዳድ ነው ፣ በምንጮችም ዙሪያ የሳሮን ክሩክ ይበቅላል።
እዚያ ያየኋቸው ዛፎች በጣም ትልቅ ከመሆናቸው የተነሳ በፈጣን ፈረስ ጀርባ ላይ ያለ ሰው ለ70,000 ዓመታት በሙሉ ፍጥነት ቢጋልብ ከጥላው ስር አይወጣም ነበር። የእነዚህ ዛፎች ሥሮቻቸው ከወርቅ የተሠሩ ናቸው ፣ ቅርንጫፎቻቸውም የሩቢ ፣ ዕንቁ እና ክሪሶላይት ናቸው ። ቅጠሎቻቸው ከሐር ፣ ብሮካድ እና ቬልቬት ናቸው። እያንዳንዳቸው ቅጠሎቻቸው ከአንዱ የዓለም ጫፍ ወደ ሌላው ይደርሳሉ. እያንዳንዱ የዚህ ዛፍ ፍሬ እንደ ትልቅ የውሃ ማሰሮ ትልቅ ነው ፣ እና እያንዳንዳቸው 70 የተለያዩ ጣዕሞች አሏቸው ። እያንዳንዱ ፍሬ ዝቅ ብሎ እራሱን ለጀነት ሰዎች ያቀርባል ። ሊበሉት በፈለጉ ጊዜ ከቅርንጫፉ ላይ ይወድቃል እና በአንድ ላይ ይወድቃል። የወርቅ ሳህን እስከ ተንሳፋፊ ይመጣል
ያለ ጥረት። ይህ ዛፍ በ1000 ዓመታት ርቀት ላይ ቢሆን፣ ከተባረከው አንዱ ለፍሬው እንደፈለገ፣ እዚያው አዙሮው አጠገብ፣ ወደ ከንፈሩ ቅርብ ይሆናል።
ከዚያም የፈለገውን ያህል ይበላል፣ ከበላም በኋላ በተበላው ምትክ አዲስ ፍሬ ወዲያውኑ ይተካል።
“በእነዚህ የጀነት ዛፎች ውስጥ በግመል የሚመስሉ ወፎችን አየሁ። በሁሉም የጀነት ቀለሞች ቀለም ነበራቸው። በመቶዎች የሚቆጠሩ የተለያዩ ዜማዎችን እየዘፈኑ በዲቫን ፊት በረሩ
። የጀነት ሰዎች ከነዚህ ወፎች አንዷን ' የትኛው የበለጠ ቆንጆ ነው ፣ ያንተ
ድምጽ ወይስ የአንተ ቅርጽ?’
እንዲህም ሲል መለሰ፣
‘ሥጋዬ ከሁሉ ይበልጣል።’ ይህን ካለ በኋላ ወዲያውኑ ራሱን ወደ ተጠበሰ ወፍ ተለውጦ ለጀነት ነዋሪው አቀረበ።
ከተበላ በኋላም፣ ወዲያው ወደ ሕይወት ተመልሶ በዛፉ ቅርንጫፎች ላይ ይዘምራል። እነዚህ ሁሉ ወፎች የጀነት ሰዎችን ያወድሳሉ።
የስምንት የጀነት አትክልቶች አሳይተውኛል ከነዚህ ውስጥ አራቱ የበለጡ ስፍራዎች ናቸው። ስማቸው ፊርዳውስ: ማእዋ: ኤደንና ናኢም ነበሩ። ቀሪ አራቱ ስማቸው ዳሩ ሰላም: ዳረል ጀላል: ዳረል ቀራር: ዳረል ኹሉድ። በእነዚህ አራቱ አትክልት ስፍራዎች ውስጥ እንደ ሌሊት የሰማይ ከዋክብትና በበረሃ ውስጥ እንዳለ የአሽዋ እህሎች የአትክልት ስፍራዎችና የአበባ ሜዳዎች ነበሩ። የላይኛው ጀነት መሰረቱ መለኮታዊ ዙፋን የሆነው ኤደን የሚገኙትን መኖሪያ ቤቶች በከዋክብት የተሞላ ሰማይ ነበሩ። ብዙዎቹ ለህዝቦቼ የታሰቡ ናቸው። እያንዳንዱ ጀነት በሰማይና ምድር ያለውን ርቀት ያህል ትልቅ ነበሩ። ጅብሪል ሁሉንም አሳየኝና እንዲኖሩባቸው የታሰቡትን ሰዎች ስም ነገረኝ። እኔ ከሌሎች ከፍ ያለ የሚበልጠውን ጠየቅኩና የማን መኖሪያ ነው ስል ጠየቅኩ: ጅብሪል እንዲህ አለኝ: የአቡበከር ሲዲቅ መኖሪያ ነው አለኝ። ከዚያም የዑመርን የዑስማንና የአሊይን አሳየኝ።
እዚህ ትረካ ላይ ነብዩ ሰዐወ ወደ አቡበከር ረዐ ዞረው እንዲህ አላቸው: 'አቡበከር ሆይ በጀነት ውስጥ ያለህን ቤተመንግስት አይቻለሁ። ሀሉም ከቀይ ወርቅ የተሰራ ነው። እና ላንተ የተቀመጡትን ሽልማቶች ሁሉ አይቻለሁ። አቡበከርም ረዐ እንዲህ ሲል መለሰ: የዚያ ጀነት ባለቤት ፊዳ ይሁኑሎት የአላህ መልእክተኛ ሆይ?
ከዚህ ቡሀላ ለዑስማን ረዐ እንዲህ አሏቸው: በየመንግስተ ሰማያት አየሁህ ቤትህንም በጀነት ውስጥ አይቻለሁ ከዚህ ቡሀላ ለአልይ ረዐ እንዲህ አሏቸው: አሊ ሆይ ቅርፅህን በአራተኛው ጀነት አየሁ ስለ ጉዳዩ ጅብሪልን ጠየቅኩ እንዲህም አለኝ: መላእክት ሊጎበኟቸው በሚችሉበት በአራተኛው ሰማይ ላይ አስቀመጠው ከዚያም በተቀጠቀጠለው ቤተመንግስት ውስጥ ገባሁ። አንድ ሁረል አይን ከፊቷ መሸፈኛ ያደረገች ወደኔ መጣች። ማነሽ አልኳት? እርሷም: እኔ የተፈጠርኩት ለወንድምህና ለአጎትህ ልጅ ለአሊ ነው....
ይቀጥላል...
#ዊላዳው
ዊላዳው ፀሀይ ነው አለም ያዳረሰ:
የፋርስ ዙፋኑን በዳይን ሁላ ያርመሰመሰ:
ሰማይና ምድርን በደስታ የሞላ:
ደስታውን ገለፀ መላእክት በሙላ:
ከውኑ ፍጥረቱ አንድ የለም ያልተደሳ:
ከመልዑኑ ሸይጣን በቀር ከዛ ተነጃሳ:
በውልደቷ ሰበብ ዳግም ተወለድኩኝ:
ከሁሉ አንቢያ ዑማ በለጥኩኝ:
እንዴት አልደሳ ቀላል እደሳለሁኝ:
መውሊዷን ደጋግሜ አከብራዋለሁኝ:
አርሹን ኩርሲዩን ለርሱ ሲል ፈጠረው:
አላህ ከአርሽ ታድያ ምን ጉዳይ አለው:
በጫማ አስወጥቷ ስሙን አገነነው:
መላእክቱን ሁላ አጃኢብ አስባለው:
ከጡዋ ሸለቆ ጫማህን አውልቅ ያለው:
ከሊሙላህ ቀርቶ ዑመት አርገኝ አለው:
ለአባቱ አደም ጠቃሚ አስታራቂ ሆነ:
የጨለማው ዘመን በርሱ መነመነ:
ቀላል አከብራለው መውሊዱን ሙስጠፋ:
አዋቂ ነኝ ባይ ጃሂል ማንም ቢነፋፋ:
መውሊዷ ልደቴ መውሊዷ ሀያቴ:
ላንቱ ነው መኖሬ ላንቱ ነው መሞቴ:
አቡበከር ዑመር ዑስማን አሊዩም:
ባንቱ ነው ያማሩ የበቁ ለአለም:
እኔም ከጅህልና ከንፍቅናው ዘንዳ:
ባንቱ መወለድ ወጣሁኝ ጎሁ ተቀደዳ:
አልሀምዱሊላሂ ቀላል አከብረዋለሁኝ:
ሰላትና ሰላም ባንቱ አወርዳለሁኝ:
በተከተሎትም በወደዷት ሁሉ እላለሁኝ።
@abduftsemier
@abduftsemier
ምእራፍ አምስት
“ከዚያም የጀነትን ወንዞች፣ የወተት፣ የውሃ፣ የወይን እና የማር ወንዞችን አየሁ። የእነዚህ አራት ወንዞች ወደ እያንዳንዳቸው የጀነት ቤቶች ይፈስሳል እና ውሃው ከካፉር የበለጠ ነጭ ፣ ከማር የበለጠ ጣፋጭ እና መዓዛው ከሚስክ የበለጠ ነው።
“እዚያም የራሂቅን፣ የሳልሳቢል እና የታስኒምን ምንጮች አየሁ። የእነዚህ ወንዞች ዳርቻዎች እና የእነዚህ ምንጮች ዳርቻ ከወርቅ እና ከዕንቁዎች, ከብር እና ከቀይ የተሠሩ ናቸው።
በወንዞች ዳርቻ እና በምንጮች አፍ ላይ ያሉ ጠጠሮች የተለያዩ የከበሩ እንቁዎች እና ባለ ብዙ ቀለም ዕንቁዎች ናቸው ። በውሃው ላይ አረፋው ሚስክ እና እንክርዳድ ነው ፣ በምንጮችም ዙሪያ የሳሮን ክሩክ ይበቅላል።
እዚያ ያየኋቸው ዛፎች በጣም ትልቅ ከመሆናቸው የተነሳ በፈጣን ፈረስ ጀርባ ላይ ያለ ሰው ለ70,000 ዓመታት በሙሉ ፍጥነት ቢጋልብ ከጥላው ስር አይወጣም ነበር። የእነዚህ ዛፎች ሥሮቻቸው ከወርቅ የተሠሩ ናቸው ፣ ቅርንጫፎቻቸውም የሩቢ ፣ ዕንቁ እና ክሪሶላይት ናቸው ። ቅጠሎቻቸው ከሐር ፣ ብሮካድ እና ቬልቬት ናቸው። እያንዳንዳቸው ቅጠሎቻቸው ከአንዱ የዓለም ጫፍ ወደ ሌላው ይደርሳሉ. እያንዳንዱ የዚህ ዛፍ ፍሬ እንደ ትልቅ የውሃ ማሰሮ ትልቅ ነው ፣ እና እያንዳንዳቸው 70 የተለያዩ ጣዕሞች አሏቸው ። እያንዳንዱ ፍሬ ዝቅ ብሎ እራሱን ለጀነት ሰዎች ያቀርባል ። ሊበሉት በፈለጉ ጊዜ ከቅርንጫፉ ላይ ይወድቃል እና በአንድ ላይ ይወድቃል። የወርቅ ሳህን እስከ ተንሳፋፊ ይመጣል
ያለ ጥረት። ይህ ዛፍ በ1000 ዓመታት ርቀት ላይ ቢሆን፣ ከተባረከው አንዱ ለፍሬው እንደፈለገ፣ እዚያው አዙሮው አጠገብ፣ ወደ ከንፈሩ ቅርብ ይሆናል።
ከዚያም የፈለገውን ያህል ይበላል፣ ከበላም በኋላ በተበላው ምትክ አዲስ ፍሬ ወዲያውኑ ይተካል።
“በእነዚህ የጀነት ዛፎች ውስጥ በግመል የሚመስሉ ወፎችን አየሁ። በሁሉም የጀነት ቀለሞች ቀለም ነበራቸው። በመቶዎች የሚቆጠሩ የተለያዩ ዜማዎችን እየዘፈኑ በዲቫን ፊት በረሩ
። የጀነት ሰዎች ከነዚህ ወፎች አንዷን ' የትኛው የበለጠ ቆንጆ ነው ፣ ያንተ
ድምጽ ወይስ የአንተ ቅርጽ?’
እንዲህም ሲል መለሰ፣
‘ሥጋዬ ከሁሉ ይበልጣል።’ ይህን ካለ በኋላ ወዲያውኑ ራሱን ወደ ተጠበሰ ወፍ ተለውጦ ለጀነት ነዋሪው አቀረበ።
ከተበላ በኋላም፣ ወዲያው ወደ ሕይወት ተመልሶ በዛፉ ቅርንጫፎች ላይ ይዘምራል። እነዚህ ሁሉ ወፎች የጀነት ሰዎችን ያወድሳሉ።
የስምንት የጀነት አትክልቶች አሳይተውኛል ከነዚህ ውስጥ አራቱ የበለጡ ስፍራዎች ናቸው። ስማቸው ፊርዳውስ: ማእዋ: ኤደንና ናኢም ነበሩ። ቀሪ አራቱ ስማቸው ዳሩ ሰላም: ዳረል ጀላል: ዳረል ቀራር: ዳረል ኹሉድ። በእነዚህ አራቱ አትክልት ስፍራዎች ውስጥ እንደ ሌሊት የሰማይ ከዋክብትና በበረሃ ውስጥ እንዳለ የአሽዋ እህሎች የአትክልት ስፍራዎችና የአበባ ሜዳዎች ነበሩ። የላይኛው ጀነት መሰረቱ መለኮታዊ ዙፋን የሆነው ኤደን የሚገኙትን መኖሪያ ቤቶች በከዋክብት የተሞላ ሰማይ ነበሩ። ብዙዎቹ ለህዝቦቼ የታሰቡ ናቸው። እያንዳንዱ ጀነት በሰማይና ምድር ያለውን ርቀት ያህል ትልቅ ነበሩ። ጅብሪል ሁሉንም አሳየኝና እንዲኖሩባቸው የታሰቡትን ሰዎች ስም ነገረኝ። እኔ ከሌሎች ከፍ ያለ የሚበልጠውን ጠየቅኩና የማን መኖሪያ ነው ስል ጠየቅኩ: ጅብሪል እንዲህ አለኝ: የአቡበከር ሲዲቅ መኖሪያ ነው አለኝ። ከዚያም የዑመርን የዑስማንና የአሊይን አሳየኝ።
እዚህ ትረካ ላይ ነብዩ ሰዐወ ወደ አቡበከር ረዐ ዞረው እንዲህ አላቸው: 'አቡበከር ሆይ በጀነት ውስጥ ያለህን ቤተመንግስት አይቻለሁ። ሀሉም ከቀይ ወርቅ የተሰራ ነው። እና ላንተ የተቀመጡትን ሽልማቶች ሁሉ አይቻለሁ። አቡበከርም ረዐ እንዲህ ሲል መለሰ: የዚያ ጀነት ባለቤት ፊዳ ይሁኑሎት የአላህ መልእክተኛ ሆይ?
ከዚህ ቡሀላ ለዑስማን ረዐ እንዲህ አሏቸው: በየመንግስተ ሰማያት አየሁህ ቤትህንም በጀነት ውስጥ አይቻለሁ ከዚህ ቡሀላ ለአልይ ረዐ እንዲህ አሏቸው: አሊ ሆይ ቅርፅህን በአራተኛው ጀነት አየሁ ስለ ጉዳዩ ጅብሪልን ጠየቅኩ እንዲህም አለኝ: መላእክት ሊጎበኟቸው በሚችሉበት በአራተኛው ሰማይ ላይ አስቀመጠው ከዚያም በተቀጠቀጠለው ቤተመንግስት ውስጥ ገባሁ። አንድ ሁረል አይን ከፊቷ መሸፈኛ ያደረገች ወደኔ መጣች። ማነሽ አልኳት? እርሷም: እኔ የተፈጠርኩት ለወንድምህና ለአጎትህ ልጅ ለአሊ ነው....
ይቀጥላል...
#ዊላዳው
ዊላዳው ፀሀይ ነው አለም ያዳረሰ:
የፋርስ ዙፋኑን በዳይን ሁላ ያርመሰመሰ:
ሰማይና ምድርን በደስታ የሞላ:
ደስታውን ገለፀ መላእክት በሙላ:
ከውኑ ፍጥረቱ አንድ የለም ያልተደሳ:
ከመልዑኑ ሸይጣን በቀር ከዛ ተነጃሳ:
በውልደቷ ሰበብ ዳግም ተወለድኩኝ:
ከሁሉ አንቢያ ዑማ በለጥኩኝ:
እንዴት አልደሳ ቀላል እደሳለሁኝ:
መውሊዷን ደጋግሜ አከብራዋለሁኝ:
አርሹን ኩርሲዩን ለርሱ ሲል ፈጠረው:
አላህ ከአርሽ ታድያ ምን ጉዳይ አለው:
በጫማ አስወጥቷ ስሙን አገነነው:
መላእክቱን ሁላ አጃኢብ አስባለው:
ከጡዋ ሸለቆ ጫማህን አውልቅ ያለው:
ከሊሙላህ ቀርቶ ዑመት አርገኝ አለው:
ለአባቱ አደም ጠቃሚ አስታራቂ ሆነ:
የጨለማው ዘመን በርሱ መነመነ:
ቀላል አከብራለው መውሊዱን ሙስጠፋ:
አዋቂ ነኝ ባይ ጃሂል ማንም ቢነፋፋ:
መውሊዷ ልደቴ መውሊዷ ሀያቴ:
ላንቱ ነው መኖሬ ላንቱ ነው መሞቴ:
አቡበከር ዑመር ዑስማን አሊዩም:
ባንቱ ነው ያማሩ የበቁ ለአለም:
እኔም ከጅህልና ከንፍቅናው ዘንዳ:
ባንቱ መወለድ ወጣሁኝ ጎሁ ተቀደዳ:
አልሀምዱሊላሂ ቀላል አከብረዋለሁኝ:
ሰላትና ሰላም ባንቱ አወርዳለሁኝ:
በተከተሎትም በወደዷት ሁሉ እላለሁኝ።
@abduftsemier
@abduftsemier