ላለፉት ሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መጠናቀቁ ተገለፀ።
ፈተናው በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ሲሰጥ ቆይቶ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለሞ ሙላቱ ገልፀዋል።
ሀላፊው በከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ከተመዘገቡ ተማሪዎች መካከል ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ፈተናውን መውሰድ ካልቻሉ ጥቂት ተማሪዎች በስተቀር አብዛኞቹ ተማሪዎች መፈተናቸውን አስታውቀዋል። በተጨማሪም ፈተናው በአጭር ጊዜ ውስጥ ታርም #ይፋ ይደረጋል ብለዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ፈተናው በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ሲሰጥ ቆይቶ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለሞ ሙላቱ ገልፀዋል።
ሀላፊው በከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ከተመዘገቡ ተማሪዎች መካከል ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ፈተናውን መውሰድ ካልቻሉ ጥቂት ተማሪዎች በስተቀር አብዛኞቹ ተማሪዎች መፈተናቸውን አስታውቀዋል። በተጨማሪም ፈተናው በአጭር ጊዜ ውስጥ ታርም #ይፋ ይደረጋል ብለዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሳይፈተኑ ዲግሪ በያዙ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ የመንግሥት ውሳኔ እንዲሰጥ እየተጠበቀ ነው ተባለ
ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሳይፈተኑ ዲግሪ በያዙ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ የመንግሥት ውሳኔ እንዲሰጥ እየተጠበቀ መሆኑን የኢፌድሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ገልጿል።
ባለስልጣኑ ማንኛውም አካል ሕጋዊ እውቅና ካለው የከፍተኛ የትምህርት ተቋም ትምህርቱን ሲያጠናቅቅ የትምህርት ማስረጃውን የማረጋገጥ ሥራ እንደሚሰራ ይታወቃል።
በዚህም መሠረት ባለስልጣን መ/ቤቱ የዲፕሎማ ትምህርታቸውን እና የብቃት ማረጋገጫ ምዘናቸውን ሳያጠናቅቁ ዲግሪ የያዙ ተማሪዎችን ማረጋገጫ ለመስጠት የመንግሥት ውሳኔን የሚፈልግ መሆኑን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ የተቋማት ቁጥጥር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቢኒያም ኤሮ ለአሐዱ እንደገለጹት፤ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ዲግሪ ያለው አካል ማረጋገጫ እንዲያገኝ የብቃት ማረጋገጫ ያለፈበትን ማስረጃ ይዞ መቅረብ አለበት።
ማንኛውም ሰው የዲግሪ መርሃ ግብሩን ከመቀጠሉ በፊት ምዘናውን ማጠናቀቅ ቢኖርበትም፤ አሁን ወደ ተቋሙ የሚመጡ ማረጋገጫ ፈላጊዎች ዘግይተው ምዘናውን የወሰዱ እና የብቃት ማረጋገጫ ምዘና ያልወሰዱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ስለሆነም ይህን ጉዳይ ለመፍታት መንግሥት ውሳኔ እንዲሰጥበት የመፍትሔ ሀሳቦችን እያቀረቡ መሆኑን አንስተዋል።
እንደ ሀገር ባለው መመሪያ መሠረት፤ እስከ 2010 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ዲግሪያቸውን ያገኙ ተማሪዎች ክፍት መደረጉና ማረጋገጫ የሚሰጥ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
ለዚህም በተለያዩ ክልሎች በተለያየ መልኩ የትምህርት ማስረጃዎችና የሲኦሲ ምዘናዎች በመኖራቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
ይህም አሁን ላይ በስፋት እየገጠመ ያለ ችግር መሆኑንም አንስተው፤ "ዲፕሎማውን ተምሮ ዲግሪ ለመቀጠል የሚፈልግ ሰው በቅድሚያ የሲኦሲ ምዘናውን ማጠናቀቅ አለበት" ሲሉ አሳስበዋል።
[ዘገባው የአሐዱ ራዲዮ ጣቢያ ነው]
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሳይፈተኑ ዲግሪ በያዙ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ የመንግሥት ውሳኔ እንዲሰጥ እየተጠበቀ መሆኑን የኢፌድሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ገልጿል።
ባለስልጣኑ ማንኛውም አካል ሕጋዊ እውቅና ካለው የከፍተኛ የትምህርት ተቋም ትምህርቱን ሲያጠናቅቅ የትምህርት ማስረጃውን የማረጋገጥ ሥራ እንደሚሰራ ይታወቃል።
በዚህም መሠረት ባለስልጣን መ/ቤቱ የዲፕሎማ ትምህርታቸውን እና የብቃት ማረጋገጫ ምዘናቸውን ሳያጠናቅቁ ዲግሪ የያዙ ተማሪዎችን ማረጋገጫ ለመስጠት የመንግሥት ውሳኔን የሚፈልግ መሆኑን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ የተቋማት ቁጥጥር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቢኒያም ኤሮ ለአሐዱ እንደገለጹት፤ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ዲግሪ ያለው አካል ማረጋገጫ እንዲያገኝ የብቃት ማረጋገጫ ያለፈበትን ማስረጃ ይዞ መቅረብ አለበት።
ማንኛውም ሰው የዲግሪ መርሃ ግብሩን ከመቀጠሉ በፊት ምዘናውን ማጠናቀቅ ቢኖርበትም፤ አሁን ወደ ተቋሙ የሚመጡ ማረጋገጫ ፈላጊዎች ዘግይተው ምዘናውን የወሰዱ እና የብቃት ማረጋገጫ ምዘና ያልወሰዱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ስለሆነም ይህን ጉዳይ ለመፍታት መንግሥት ውሳኔ እንዲሰጥበት የመፍትሔ ሀሳቦችን እያቀረቡ መሆኑን አንስተዋል።
እንደ ሀገር ባለው መመሪያ መሠረት፤ እስከ 2010 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ዲግሪያቸውን ያገኙ ተማሪዎች ክፍት መደረጉና ማረጋገጫ የሚሰጥ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።
ለዚህም በተለያዩ ክልሎች በተለያየ መልኩ የትምህርት ማስረጃዎችና የሲኦሲ ምዘናዎች በመኖራቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
ይህም አሁን ላይ በስፋት እየገጠመ ያለ ችግር መሆኑንም አንስተው፤ "ዲፕሎማውን ተምሮ ዲግሪ ለመቀጠል የሚፈልግ ሰው በቅድሚያ የሲኦሲ ምዘናውን ማጠናቀቅ አለበት" ሲሉ አሳስበዋል።
[ዘገባው የአሐዱ ራዲዮ ጣቢያ ነው]
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የጉግል ኩባንያ አንድ አካል የሆነው "አድሰንስ አካውንት" በኢትዮጵያ ሥራ ካቆመ ዘጠኝ ቀናት መቆጠራቸውን ዋዜማ ሠምታለች። የገንዘብ መክፈያ መንገዱ በኢትዮጵያ ሥራ ያቆመበት ምክንያት እስካሁን እንደማይታወቅ ያስረዱት ዋዜማ ያነጋገረቻቸው ባለሙያዎች፣ ችግሩን ለመቅረፍ ከጉግል ኩባንያ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን ገልጸዋል። አዲስ የዩቲብ ገጽ እየከፈቱ ያሉ ግለሰቦችም ኾኑ ተቋማት ከላይ የተቀመጠውን መስፈርት አሟልተው ዩቲዩብ ገንዘብ መስራት እንዲችሉ ቢፈቅድላቸውም፣ የጉግል ኩባንያ አገልግሎት በማቋረጡ ገንዘብ ማግኘት እንዳልቻሉ ታውቋል። "አድሰንስ አካውንት" በዩትዩብ ይዘቶችን ለሚያስተላልፉ ግለሰቦችና ተቋማት ገንዘብ የሚከፈልበት አሠራር ነው።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Forwarded from Ethio study hub
🎓 Introducing EthioStudyHub🎓
ለ12ኛ ክፍል የዩንቨርስቲ መግቢያ ፈተና እና የዩንቨርስቲ መልቀቂያ ፈተና ለሚዘጋጁ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የተዘጋጀ።
📚 ለ2017 ለፈተና የምትዘጋጁት ጥያቄ ከፒዲኤፍ በመስራት ነው ። እኛ ሕይወትን ቀላል ለማድረግ እንሆ መጥተናል። EthioStudyHub ይባላል ለዩኒቨርሲቲ exit exam ተፈታኞችና ለ12ኛ ክፍል entrance exam ተፈታኞች በነፃ የተዘጋጀ ።
🚀 EthioStudyHub ለምን ተመረጠ?
✅ ያለፉ የመግቢያ ፈተናዎች (ከ2014 - 2017) እና የመውጫ ፈተናዎች (ከ2015 - 2017) ፈተናዎች የምትለማመዱበት ።
✅ በውስጡም የተፈጥሮ ሳይንስ እና ማህበራዊ ሳይንሶችን ፈተናዎች በአንድ ላይ ይዞል
✅ ከ30 በላይ ዴፖርትመንት የመውጫ ፈተናዎች በአንድ ላይ ይዞል
✅ ሁለት የልምምድ ዘዴዎች አሉት፡-
📘 Practice Mode - ከእያንዳንዱ ጥያቄ በኋላ መልሱን ይመልከቱ
📝 Exam Mode - ትክክለኛ የፈተና መልሱ እና ዉጤት ሰዓት ሲአልቅ ይመልከቱ
✅ ፈጣን AI-የተጎላበተ ግብረመልስ
✅ ከዩኒቨርሲቲዎች በሚወጡ ዜናዎች እና ማስታወቂያዎች ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ
💻📱 በሞባይልዎም ይሁን በዴስክቶፕዎ ላይ EthioStudyHub ሁሌም የትምህርት ጉዞዎን ለመደገፍ ዝግጁ ነው።
የፈተናዎ ጊዜ ከማብቃቱ በፊት!
💬 የጥያቄዎች አለዎት?
✉️ ቴሌግራም፡ www.tg-me.com/Ethiostudyhub
🌐Visit: Ethiostudyhub On Google 🌐
OR
🌐 Visit: https://ethiostudyhub.com/?utm_source=telegram&utm_medium=social&utm_campaign=university_exit_exam_prep 🌐
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በአማራ ክልል እየተሰጠ ነው
በአማራ ክልል የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በክልሉ አስፈታኝ ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ነው፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮና የባህርዳር ከተማ አስተዳደር የትምህርት አመራሮችና ባለሙያወች በባህርዳር ከተማ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተገኝተው ባደረጉት ምልከታ ፈተናው በሰላም እየተከናወን መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ፈተናው በሁሉም ዞኖች እየተሰጠ ሲሆን ፈተናው በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ በፈተና ሂደቱ የሚሳተፉ አካላት ሁሉ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርጉ ቢሮው ጥሪውን ያቀርባል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በአማራ ክልል የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በክልሉ አስፈታኝ ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ነው፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮና የባህርዳር ከተማ አስተዳደር የትምህርት አመራሮችና ባለሙያወች በባህርዳር ከተማ በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተገኝተው ባደረጉት ምልከታ ፈተናው በሰላም እየተከናወን መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ፈተናው በሁሉም ዞኖች እየተሰጠ ሲሆን ፈተናው በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ በፈተና ሂደቱ የሚሳተፉ አካላት ሁሉ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርጉ ቢሮው ጥሪውን ያቀርባል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ለመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ።
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ሠልጣኞች የመውጫ ፈተና የሚሰጠው ከሰኔ 12-13/2017 መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።
፨የመፈተኛ ቦታ እና የፈተና ፕሮግራም በቅርቡ ይገለፃል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ሠልጣኞች የመውጫ ፈተና የሚሰጠው ከሰኔ 12-13/2017 መሆኑን ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።
፨የመፈተኛ ቦታ እና የፈተና ፕሮግራም በቅርቡ ይገለፃል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🌟 እውነተኛ ታሪኮች። እውነተኛ ውጤቶች. 🌟
🎓 ከኢተማሪ ወደ አሜሪካ!
አሁን በዩናይትድ ስቴትስ የምትኖር የባዮኬሚስትሪ ሁለተኛ ዓመት ተማሪ የሆነችውን ሂሊና ፋንታዬን እንዲህ ብላናለች ።
"etemari ዛሬ ያለሁበት ደረጃ እንድደርስ የረዳኝ መሰረት ነበር:: ውጭ ሀገር የመማር ህልሜን እንዳሳካ የሚያስችል እውቀትና በራስ መተማመን ሰጥቶኛል።"
🔥 ጉዞአቹህ ልክ እንደ ሂሊና ይጀምራል — በትክክለኛ ድጋፍ ፣ ባላሰለሰ የጥናት ጥረት እና በራስ መተማመን ።
eTemari ከ Ethio telecom ጋር በመተባበር የሚከተለውን ይዞላችሁ ቀርቧል :
📌 የኛን አገልግሎት ለማግኘት ወደ 9429 A ብላለችሁ ስትልኩ በ 10 ብር ከ 75MB ጋር የ eTemariን አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ቀን የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
📌 ወደ 9429 B ብላችሁ ስትልኩ በ 50 ብር ከ 500MB ጋር የ eTemari አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ሳምንት የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
ጥናታቹን አሁኑኑ ጀምሩ !
✅ etemari
🎓 ከኢተማሪ ወደ አሜሪካ!
አሁን በዩናይትድ ስቴትስ የምትኖር የባዮኬሚስትሪ ሁለተኛ ዓመት ተማሪ የሆነችውን ሂሊና ፋንታዬን እንዲህ ብላናለች ።
"etemari ዛሬ ያለሁበት ደረጃ እንድደርስ የረዳኝ መሰረት ነበር:: ውጭ ሀገር የመማር ህልሜን እንዳሳካ የሚያስችል እውቀትና በራስ መተማመን ሰጥቶኛል።"
🔥 ጉዞአቹህ ልክ እንደ ሂሊና ይጀምራል — በትክክለኛ ድጋፍ ፣ ባላሰለሰ የጥናት ጥረት እና በራስ መተማመን ።
eTemari ከ Ethio telecom ጋር በመተባበር የሚከተለውን ይዞላችሁ ቀርቧል :
📌 የኛን አገልግሎት ለማግኘት ወደ 9429 A ብላለችሁ ስትልኩ በ 10 ብር ከ 75MB ጋር የ eTemariን አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ቀን የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
📌 ወደ 9429 B ብላችሁ ስትልኩ በ 50 ብር ከ 500MB ጋር የ eTemari አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ሳምንት የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
ጥናታቹን አሁኑኑ ጀምሩ !
✅ etemari
#ማትሪክ_ደርሷል!
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!
#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
Join Our Telegram
@Select_Academy
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!
#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
Join Our Telegram
@Select_Academy