Telegram Web Link
"ኣርዶኝ ጥሎኝ ሔደ፥
ዘልዝሎ ዘልዝሎ፣
ከእንግዲኽ ተነስታ፥
ሰው ኣትሇንም ብሎ።"
🤕🤕🤕🤕🤕
@hutoffun
እን ተዋ ወቃለን ወይ ? ፥ አደራሽን እንዳትዪኝ
እንኳን ሚስቴን
አኔ ራሴን ፣ አላውቀውም በቃ ተዪኝ
።።።

@hutoffun
ገጣሚ የግድ መጎሳቆል ፣ መንጨባረርና ፣ መዝረክረክ አለበት ያለው ማነው? ያው ሹሩባዬ የንግስናዬ ጅማሬ ነው። ስነግስ ሙሉ ይሆናል ። ከዚህ ቀደም እንደነገርኳችሁ የንግስና ስሜ "ተክለ መቃር" ይባላል ። እስቲ ከተነገሩልኝ ብዙ ትንቢቶች ውስጥ አንዱን ልጋብዛችሁ።
።።።።
"ላጤ በላይ" ያሉት ፣ አጤ ተክለ መቃር
የኢትዮጵያ ግሳት ፣ የጠላቶቿ ቃር
በነገሰ ጊዜ
መቀራረብ እንጂ ፣ አይኖርም መቃቃር!

(ንጉስ ተክለ መቃር ዘእም ነገደ ሰው!)
።።።
👉ደግሞ እሰሩኝ አሏቹ😂
#ሼር
@hutoffun
#ጠላቴ

ጠላቴን ስፈልግ ከጎረቤቶቼ
ጠላቴን ስፈልግ ከባልደረቦቼ
ጠላቴን ስፈልግ ከሩቅ ከቅርቦቼ

ለካስ ክፉ ጠላት ደመኛዬ ያለው
ከገዛ እኔነቴ ከራሴ ውስጥ ነው !!
@hutoffun
@hutoffun
በመፈለግ ውስጥ አለመፈለግ



ትመጣለች ብዬ ዘወትር ጥበቃ
ደግም እንደገና ኧረ ትቅር በቃ
ወይ ብትመጪ ወይ ብትቀሪ ምን አለበት
ሁለት ሀሳብ ይዞኝ እንዲ ስንከራተት
የኔ ናት እያለ ልቤ ሲጠብቃት
በተስፋ ጭላንጭል በምናቡ እያያት
ተስፋ አልቆርጥም በሷ ብትዘገይም በጣም
ፈጣሪ የሰጠኝን ማንም አይወስዳትም
ይህን እያሰበ ልቤ ባለተስፋው
ሌላኛው ተነሳ ተስፋ የቆረጠው

አሁን ረስቻታለሁ ወጣለች ከሀሳቤ
ይህን ተናገረ ተስፋ የቆረጠው ልቤ
ብትመጣ ብትሄድ እኔ ምን አገባኝ
ከተጣላንማ ምንም ደንታ የለኝ

ልቤ ሲወዛገብ ተከፍሎ ለሁለት
እንግዲ ላስማማ ሁለቱን በአንድነት
መቼም አትመለሽ ቅሪ በሄድሽበት
ልቤ በትዝታሽ ይኖራል ደስ ብሎት

ዘኢትነውም

@hutoffun
@hutoffun
ልመላለስበት
🚶‍♂🚶‍♂🚶‍♂🚶‍♂

ኣይንና ኣፍንጫሽን፥
ያንን ዕንቍ ከንፈር፣
የሠራ ኣካልሽን፥
እንዲሁ ሣማትር፣
እረፊው ልንገርሽ፥
ኣይኖቼን ያመኛል።
ደሞ ስታዋሪኝ፥
ስትቀበጠበጪ፣
ስትሞላቀቂ፥
ስትሞላፈጪ፣
የኔን ተራ ጆሮ፥
ላንቺ የሠጠኹ 'ለታ፣
የጆሮ ህመሜ፥
በኔው ላይ በረታ።
ያንን ሽቱ ጠረን፥
ተጠግቼሽ ላንዴ፣
ያሸተትኩበት ቀን፥
ተላውሷል ሇዴ።
ወደ'ኔ ስትመጪ...፣
መላው ሠውነቴን፥
በህመም ብትነጪ፣
ሌላውን ተዪና፥
እግሮቼን ኣትቅጪ።
ተንከባክበሽ ስጪኝ፥
ካንቺ ዘንድ ካዋልኩት፣
ከእኔ ቤት ኣንቺ ቤት፥
ልመላለስበት።
(የዱድያሌብ ገፅ)🤨
ይድረስ ለእግሬ'ዬ
@hutoffun
@hutoffun
@hutoffun
Surafel Abebe died on Sene 15, 2012! May his soul rest in peace.-RC 🕯🕯🕯
@hutoffun
#የዘንድሮ_ነገር

ሟችን ባጀብ መቅበር
ተከልክሎ ባገር
የዘንድሮ ነገር
ተጎልቶ መድከም
ሐዘንን እንደ ዘውድ ለብቻ መሸከም!
በየሰው ጉንጭ ላይ ፤እንባ ቀልጦ እንደ ሰም
ደረት ሳይጎሰም
ፍታት ሳይፈታ
ያለ ምንም ሙሾ፤ ያለምን ዋይታ
ብቻየን ቀብር ዋልሁ
ከእድሜየ መካከል፤ አንድ አመቴ ሞታ ።

🧿በእውቀቱ ስዩም🧿



@hutoffun👈
@hutoffun👈
#እህትህ_በሆንኩኝ

ባትጠላኝ ባልጠላህ
ባትርቀኝ ባልርቅህ
ምስጢርህን ተካፋይ
ሚስትነትን ሽሮ
ቢያረገኝ እህትህ

ከእናትህ የወጣሁ ያባትህ አሻራ
ጠላትህ ባልመስልህ ባንሆን ባላጋራ
አላጣህም ነበር አስተሳስሮን ደሜ
እህትህ ተብዬ ብትባል ወንድሜ
ወደህ የማትፍቀው ጠልተህ የማትሽረው
በደም አስተሳስሮ ፈጣሪ ያኖረው
ፍቅርስ ይሄ ነው ቆርጠህ የማትጥለው።

@hutoffun👈
@hutoffun👈
#ንድፍ

አምላክ አድቦልቡሎ ጫጭሮ እፍ ቢለን

በኛ ነፍስ ዘርቶ ሰው አርጎ ቢያኖረን

ዞሮ ጠላት ሆኖ ይሄ ሰው በተራ

ከእግዜር ሊስተካከል ሮሆቦት ሠራ



@hutoffun👈🏽
@hutoffun👈🏽
ሙሴ ቀይ በሀርን
የከፈለበትን በትር ለማግኘቱ
ዮቶር እንደነበር
እምነት ያስተማረው ሳይገባት እውነቱ፡፡

ግብፅ የፈርኦኗ
ዛሬ በኛ ዘመን በጉልበት ብትመጣም
እመነኝ ሀገሬው
በሀሩን ለመክፈል በትሩን አናጣም፡፡

(ልብ አልባው ገጣሚ)


@hutoffun👈🏽
@hutoffun👈🏽
#አህያ አክሴፕትድ
.
.

እልፍ አእላፍ ገበሬ
ኑሮው በአህያ ፣ እንደቀና ሲያውቀው
እንዴት ደንቁሮ ነው
አንድ የገበሬ ልጅ ፣ አህያን ሚንቀው?😂"
#ሼር አድርጉት እንዲደርሰው
@hutoffun
••●🍃ልረሳሽ አልቻልኩም••●🍃

አማራጭ አጥቼ የግድ ሲሆንብኝ፣
እምረሳሽ መስሎኝ መጠጥን ለመድኩኝ፣
ተዋት እንኳን ቢሉኝ እኔ መች ሰማሁኝ፣
አንቺን ረሳሁ ብዬ በሱስ ተጠመድኩኝ፣
በጫት በሲጋራ እራሴን ደበቅኩኝ።

ምናልባት ሆኖ...
ልቤ ፍቅርን አምኖ..
የኔ ባትሆኝም፣
ፈጣሪ ባይፈቅድም፣
አንቺ የሌላ ሆነሽ በአይኔ እንኳን ባይሽም፣
ያፈቀረሽ ልቤ ፈፅሞ አልረሳሽም።

@hutoffun👈🏽
@hutoffun👈🏽
ይገርመኛል በቃ..
ጉድ ነው ያንተ ፅናት
ጉድ ነው ያንተ አቻቻል
የሰው ልጅ ሞኝነት ትዛዝ ይሰለቻል
ለገነት ስታጨው ለእሳት
ይመቻቻል።


@hutoffun👈🏽
@hutoffun👈🏽
እንዶድ
🍀🍀


የልብ ጭንቀቴን፥
ድብቁን ምኞቴን፣
ብኩን እኔነቴን፥
ዝብርቅርቅ ስሜቴን፣
ኮሶ እንኳን ሊሽረው፥
ጭራሽ ስላባሰው፣
ይቀስቀስ ኣክሊሉ፥
ልሳተፍ ከድሉ፣
ነቃቅሎታልና፥
የብልሐርዝያዉን ትል፣
እስኪ በ'ኔ ይሞከር፥
የእንዶዱ ተክል፣
ልቤን ካላወሰው፥
ከነቀለው በሣል።

ኡኹ🤤🥴🤧🤒

(የዱድያሌብ ገፅ)
@hutoffun
@hutoffun
@hutoffun
ዘፈን revolution
ክፍል-፩
🎼🎤🎷🎺🎻



ድሮ ዘፈን ስትዘፈን ገና ድሮሮሮ....

ምትና ቅላፄ ግጥምም ነበራት፣
ትጋራት ነበር የጥበብን ስልት።
ደሞ ስትል ቆየት...

ትናጥ ትጥመለመል ትለጠጥ ነበረ፣
እንዳበበች ሔዳ ትኮስም፣ትሳሳ ትታመም ጀመረ፣
ከጥበብ 'ርቃ ስሜት ሇና ስትቀር፣
ተጨዋወቱባት ኣረጓት ምንቅርቅር።
ድምፀቱ ቀረና መልክ ብቻ ሇነ፣
ጭፈራ ተተካ መላላጥ ሠፈነ።
ኣጥንት ነኪን ግጥም ኣባረሩትና፣
ኣንተ ኣራሙን ግጥም በሞቴ ግባ ና፣
ያው ኣሁን እንደምናያት...
ከምት ፣ከዜማ፣ ከጥበብ 'ርቃ፣
ቀርታለች በመንገድ፥ ፌርማታ ኣዘባርቃ።
..አይይይይይ ሙዚቃ
(የዱድያሌብ ገፅ)

@hutoffun
#ሥራ_ፈት

ብርሃኗን ነስቷት ኖሮ የላት አሉ
ብሌኑ ኖሯቸው መመልከት የቻሉ
የላዩን አልፈልግ ምንስ ይጠቅመኛል
በውስጣዊ ብርሃን አምላክ ክሶኛል
ከሁሉ አስበልጦ ማስተዋል ችሮኛል
ይህ የይምሰል ዓለም ምን ይሰራልኛል።


@hutoffun👈🏾
@hutoffun👈🏾
ስወድህ

ስወድህ…
ቃላት ሽባ ሆኑ መቆም አቃታቸው
ብዕራት አለቁ ቀለም አለቃቸው
ወረቀት ስሜቴን ለመግለፅ ሳይችሉ
በንፋስ ተገፍተው ከአጠገቤ ሸሹ
ሀረጋት ተጣምረው ባንድ አልፀናም አሉ
ከሀሳቤ ተራርቀው ከሩቅ ተለያዩ።

ስወድህ…
ልሳኔም ታሰረ መናገሬም ጠፋ
የዝምታዬ አድማስ ከውቅያኖስ ሰፋ
መደሰት መሮጡ መጫወትም ቀረ
አቅሜም ሰውነቴም በወንበር ታጠረ።

አየከው አይደል…

👇👇👇 👇           👇👇👇👇
👉 @hutoffun @hutoffun
👉 @hutoffun @hutoffun
               
#አገሬ

አገርን ለፈሪ፥ አይሰጡም አደራ
ዳር አድርጎት ያድራል፥ የማህሉን ስፍራ፤

አገርን ለፈሪ፥ አደራ ብሰጠው
የዘላለም ቤቴን፥ ባንድ አዳር ለወጠው፤

አባ ነጋ ሞቶ
ኣባ ጽልመት መጥቶ
አገሬ አንደ ዛጎል፥ እያብረቀረቀች
ከባሕር ተገፍታ፥ የብስ ላይ ወደቀች።


@hutoffun👈🏾
@hutoffun👈🏾
መልመድ ስላቃተው
.
ከልቤ ያተምኩት
የፍቅርሽ ቃልኪዳን ላይሻር በግዜ
ደርሶ እያባዘነኝ
መሄድሽ ያመጣው የናፍቆት አባዜ

ከህመሜ ሳልሽር
ይኸው እንደዘበት አመታት አለፉ
ሰው መልመድ ላቃተው
ለሰባራው ልቤ ትዝታሽ ነው ትርፉ፡፡

ይሁን አይከፋኝም
እየሌለሽ ልኑር ትላንቴን ናፍቄ
ደስታዬ ነውና
በማጣት ህላዌ ከማግኘት መራቄ፡፡

@hutoffun👈🏾
@hutoffun👈🏾
2025/07/06 11:40:34
Back to Top
HTML Embed Code: