"ገዳማት ወደ ቀደመ ክብራቸው እንዲመለሱ ገዳማውያኑ እና ሁላችንም ኃላፊነት አለብን!"፡-ብፁዕ አቡነ አብርሃም
ሥርዐተ መነኮሳት ለግብረ ትሩፋት በሚል መሪ ቃል የምክክር መርሐ ግብር ጠቅላይ ቤተ ክህነት የገዳማት መምሪያ አዘጋጅነት ለ3 ተከታታተይ ቀናት የሚቆይ መካሄድ መጀመሩ ተገልጿል፡፡
በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ በዛሬው ዕለት በጀመረው የምክክር በጉባኤው ከመላው ኢትዮጵያ የመጡ ገዳማውያን ተሳታፊዎች ሆነዋል፡፡
በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የባሕርዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተገኝተዋል፡፡
ብፁዕነታቸው በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ገዳማት ወደ ቀደመ ክብራቸው እንዲመለሱ ገዳማውያኑ እንዲሁም ሁላችንም ኃላፊነት አለብን ያሉ ሲሆን ለእንግዶችም የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልክት አስተላልፈዋል፡፡
አክለውም ከዛሬ ጀምሮ በሚቀጥሉት ተከታታይ ቀናት ለቤተ ክርስቲያን የሚጠቅሙ ሐሳቦች በገዳማውያኑ በኩል እንደሚነሳ ተስፋ አደርጋለው ሲሉ ተናግረዋል።
በተጀመረው ጉባኤ ላይ "ምንኩስና ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት አንጻር" በሚል ርእሰ ሊቃውንት በአባ ገብረ ኪዳን በመቅረብ ላይ ሲሆን በቀሪ ቀናት ውስጥ የተለያዩ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው የሚጠበቅ ይሆናል፡፡
ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo
ሥርዐተ መነኮሳት ለግብረ ትሩፋት በሚል መሪ ቃል የምክክር መርሐ ግብር ጠቅላይ ቤተ ክህነት የገዳማት መምሪያ አዘጋጅነት ለ3 ተከታታተይ ቀናት የሚቆይ መካሄድ መጀመሩ ተገልጿል፡፡
በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ በዛሬው ዕለት በጀመረው የምክክር በጉባኤው ከመላው ኢትዮጵያ የመጡ ገዳማውያን ተሳታፊዎች ሆነዋል፡፡
በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የባሕርዳር እና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተገኝተዋል፡፡
ብፁዕነታቸው በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ገዳማት ወደ ቀደመ ክብራቸው እንዲመለሱ ገዳማውያኑ እንዲሁም ሁላችንም ኃላፊነት አለብን ያሉ ሲሆን ለእንግዶችም የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልክት አስተላልፈዋል፡፡
አክለውም ከዛሬ ጀምሮ በሚቀጥሉት ተከታታይ ቀናት ለቤተ ክርስቲያን የሚጠቅሙ ሐሳቦች በገዳማውያኑ በኩል እንደሚነሳ ተስፋ አደርጋለው ሲሉ ተናግረዋል።
በተጀመረው ጉባኤ ላይ "ምንኩስና ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት አንጻር" በሚል ርእሰ ሊቃውንት በአባ ገብረ ኪዳን በመቅረብ ላይ ሲሆን በቀሪ ቀናት ውስጥ የተለያዩ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው የሚጠበቅ ይሆናል፡፡
ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo
💚💛❤️ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ💚💛❤️
🏹ከየአቅጣጫው የምትገፋ
🏹ከየአቅጣጫው የሚሴርባት
🏹ከየአቅጣጫው የምትሰደብ
🏹ከየአቅጣጫው የምትንገላታ
👉ነገር ግን
👉ከየአቅጣጫው ትክክል የሆነች
👉ከየአቅጣጫው እንከን የማይወጣላት
👉ከየአቅጣጫው ውበቷ የበዛ
👉ቅድስት ርትዕት ንፅህት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ !!!
ኦርቶዶክስ ያደረከኝ አምላክ ክብርና ምስጋና፥ አምልኮትና ውዳሴ ላንተ ይሁን❕
አሜን
"ቤተ ክርስትያንን ከማጥፋት ፀሀይን ማጨለም ይቀላል ::"
ቅዱስ ዩሀንስ አፈወርቅ
@ortodoxtewahedo
🏹ከየአቅጣጫው የምትገፋ
🏹ከየአቅጣጫው የሚሴርባት
🏹ከየአቅጣጫው የምትሰደብ
🏹ከየአቅጣጫው የምትንገላታ
👉ነገር ግን
👉ከየአቅጣጫው ትክክል የሆነች
👉ከየአቅጣጫው እንከን የማይወጣላት
👉ከየአቅጣጫው ውበቷ የበዛ
👉ቅድስት ርትዕት ንፅህት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ !!!
ኦርቶዶክስ ያደረከኝ አምላክ ክብርና ምስጋና፥ አምልኮትና ውዳሴ ላንተ ይሁን❕
አሜን
"ቤተ ክርስትያንን ከማጥፋት ፀሀይን ማጨለም ይቀላል ::"
ቅዱስ ዩሀንስ አፈወርቅ
@ortodoxtewahedo
#እንኩዋን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ
+*" #ልደታ ለማርያም ድንግል "*+
#ኢያቄም ወሐና ወለዱ ለነ ሰማየ:
ሰማዮሙኒ አስረቀት ለነ ፀሐየ::
" ኢያቄምና ሐና ሰማይን ወለዱልን:
ሰማያቸው ደግሞ ፀሐይን አወጣችልን (ወለደች-አስገኘችልን) "
=>የዓለማችን ወላጆች ነቢያት ሐዋርያትን: ጻድቃን ሰማዕታትን ወልደው ከብረዋል: ተመስግነዋል:: ኢያቄምና ሐና ግን ፍጥረት ሁሉ በአንድነት ቢሰበሰብ በእግሯ የረገጠችውን ትቢያ እንኩዋ መሆን የማይችል: የሰማይና የምድር ንግሥት: የእግዚአብሔርን እናት: እመቤታችን ማርያምን ወለዱልን::
+ኢያቄም ወሐና ለእግዚአብሔር የሥጋዌ አያቶቹም ተባሉ:: እስኪያረጁ ድረስ በመካንነት አዝነው ፀልየዋል:: ንጽሕናቸውና ደግነታቸው ተመስክሮላቸው ድንግል ማርያምን አግኝተዋል::
+እመቤታችን ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተወለደች የመጀመሪያዋ ሰው ድንግል ማርያም ሆናለች:: (ኢሳ. 1:9)
+ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ቀን: በሊባኖስ ተራራ ከ2,022 ዓመታት በፊት ተወልዳለች::
"ሙሽራዬ ሆይ! ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ" (መኃልይ. 4:8)
=>ከነገደ ይሁዳ የሚወለድ ቅዱስ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ ሌዊ (አሮን) የተወለደች ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች ልጅ የላችሁም በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን "ኅጡአ በረከት-ከጸጋ እግዚአብሔር የራቀ" ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ::
እነሱ ግን የሚያመልኩት የአብርሃምና ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች ቅድስት ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: "እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን ሳይቀር በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?" ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- ነጭ ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው "ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን" አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: "ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ" ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም አብረው አድረው እመ ብርሃን ተጸነሰች::
"ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ . . .
ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም" እንዳለ ሊቁ:: (ቅዳሴ ማርያም)
+"ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ . . ."
"ድንግል ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው . . ." (መጽሐፈ ሰዓታት, ኢሳ. 1:9)
+እመቤታችን ነሐሴ 7 ቀን ተጸንሳ ግንቦት አንድ ቀን ተወልዳለች::
=>የእመቤታችን የዘር ሐረግ:-
*አዳም-ኖኅ-አብርሃም-ይስሐቅ-ያዕቆብ=
*በእናቷ:-
-ሌዊ-ቀዓት-እንበረም-አሮን-ቴክታና በጥሪቃ-ሔኤሜን-ዴርዴን-ቶና-ሲካር-ሔርሜላና ማጣት-ሐና::
*በአባቷ በኩል:-
-ይሁዳ-ፋሬስ-ሰልሞን-ቦኤዝ-እሴይ-ዳዊት-ሰሎሞን-ሕዝቅያስ-ዘሩባቤል-አልዓዛር-ቅስራ-ኢያቄም ይሆናል::
+ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም: በሊባኖስ ተራራ ከ2,026 ዓመታት በፊት ተወልዳለች::
=>የእመቤታችን ድንግል ማርያም ጣዕሟ: ፍቅሯ: ጸጋዋና በረከቷ ይደርብን::
=>ግንቦት 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም (ልደታ)
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቴክታና በጥሪቃ
4.አባ ሕርያቆስ ዘሃገረ ብሕንሳ (የእመቤታችንን ቅዳሴ የደረሰበት)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
2.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
=>+"+ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው እናታችን ጽዮን ይላል::
በውስጧም ሰው ተወለደ::
እርሱም ራሱ ልዑል መሠረታት:: +"+ (መዝ. 86:1-6)
<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
+*" #ልደታ ለማርያም ድንግል "*+
#ኢያቄም ወሐና ወለዱ ለነ ሰማየ:
ሰማዮሙኒ አስረቀት ለነ ፀሐየ::
" ኢያቄምና ሐና ሰማይን ወለዱልን:
ሰማያቸው ደግሞ ፀሐይን አወጣችልን (ወለደች-አስገኘችልን) "
=>የዓለማችን ወላጆች ነቢያት ሐዋርያትን: ጻድቃን ሰማዕታትን ወልደው ከብረዋል: ተመስግነዋል:: ኢያቄምና ሐና ግን ፍጥረት ሁሉ በአንድነት ቢሰበሰብ በእግሯ የረገጠችውን ትቢያ እንኩዋ መሆን የማይችል: የሰማይና የምድር ንግሥት: የእግዚአብሔርን እናት: እመቤታችን ማርያምን ወለዱልን::
+ኢያቄም ወሐና ለእግዚአብሔር የሥጋዌ አያቶቹም ተባሉ:: እስኪያረጁ ድረስ በመካንነት አዝነው ፀልየዋል:: ንጽሕናቸውና ደግነታቸው ተመስክሮላቸው ድንግል ማርያምን አግኝተዋል::
+እመቤታችን ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተወለደች የመጀመሪያዋ ሰው ድንግል ማርያም ሆናለች:: (ኢሳ. 1:9)
+ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ቀን: በሊባኖስ ተራራ ከ2,022 ዓመታት በፊት ተወልዳለች::
"ሙሽራዬ ሆይ! ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ" (መኃልይ. 4:8)
=>ከነገደ ይሁዳ የሚወለድ ቅዱስ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ ሌዊ (አሮን) የተወለደች ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች ልጅ የላችሁም በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን "ኅጡአ በረከት-ከጸጋ እግዚአብሔር የራቀ" ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ::
እነሱ ግን የሚያመልኩት የአብርሃምና ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች ቅድስት ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: "እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን ሳይቀር በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?" ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- ነጭ ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው "ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን" አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: "ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ" ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም አብረው አድረው እመ ብርሃን ተጸነሰች::
"ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ . . .
ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም" እንዳለ ሊቁ:: (ቅዳሴ ማርያም)
+"ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ . . ."
"ድንግል ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው . . ." (መጽሐፈ ሰዓታት, ኢሳ. 1:9)
+እመቤታችን ነሐሴ 7 ቀን ተጸንሳ ግንቦት አንድ ቀን ተወልዳለች::
=>የእመቤታችን የዘር ሐረግ:-
*አዳም-ኖኅ-አብርሃም-ይስሐቅ-ያዕቆብ=
*በእናቷ:-
-ሌዊ-ቀዓት-እንበረም-አሮን-ቴክታና በጥሪቃ-ሔኤሜን-ዴርዴን-ቶና-ሲካር-ሔርሜላና ማጣት-ሐና::
*በአባቷ በኩል:-
-ይሁዳ-ፋሬስ-ሰልሞን-ቦኤዝ-እሴይ-ዳዊት-ሰሎሞን-ሕዝቅያስ-ዘሩባቤል-አልዓዛር-ቅስራ-ኢያቄም ይሆናል::
+ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም: በሊባኖስ ተራራ ከ2,026 ዓመታት በፊት ተወልዳለች::
=>የእመቤታችን ድንግል ማርያም ጣዕሟ: ፍቅሯ: ጸጋዋና በረከቷ ይደርብን::
=>ግንቦት 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም (ልደታ)
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቴክታና በጥሪቃ
4.አባ ሕርያቆስ ዘሃገረ ብሕንሳ (የእመቤታችንን ቅዳሴ የደረሰበት)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
2.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
=>+"+ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው እናታችን ጽዮን ይላል::
በውስጧም ሰው ተወለደ::
እርሱም ራሱ ልዑል መሠረታት:: +"+ (መዝ. 86:1-6)
<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
#ልደታ_ለማርያም
“ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተፀነስኪ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እምሐና ወኢያቄም ተወለድኪ”
"ድንግል ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም ፤ በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ።"
#አባ ሕርያቆስ በቅዳሴው
ምሥራቀ ምሥራቃት ሙፃአ ፀሐይ እግዝእትነ ዘመና ሙዳይ፤
ተወልደት ዮም ዳግሚት ሰማይ፡፡
#እንኲን አምላክን እናት ለሆነች ለቃልኪዳንዋ እመቤት ለእመቤቴቻን ለቅድስት ድንግል
#ማርያም_ክብረ_በዓልና_አደ ረሳቹ::.
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
“ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተፀነስኪ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እምሐና ወኢያቄም ተወለድኪ”
"ድንግል ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም ፤ በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ።"
#አባ ሕርያቆስ በቅዳሴው
ምሥራቀ ምሥራቃት ሙፃአ ፀሐይ እግዝእትነ ዘመና ሙዳይ፤
ተወልደት ዮም ዳግሚት ሰማይ፡፡
#እንኲን አምላክን እናት ለሆነች ለቃልኪዳንዋ እመቤት ለእመቤቴቻን ለቅድስት ድንግል
#ማርያም_ክብረ_በዓልና_አደ ረሳቹ::.
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
በኢያቄም በአባትሽ ወገን የንጉሥ ልጅ ሆይ አመሰግንሻለሁ፡፡ የዳዊት ልጅ ነሽና የሊቀ ካህናት ልጅ ሆይ ውዳሴሽን አቀርባለሁ፡፡ ከእናትሽ ወገን የአሮን ልጅ ነሽና፡፡
ገናንነትሽንም አደንቃለሁ፡፡ የነገድሽን ወገን አመሰግናለሁ ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ክህነት ተገኝተሻልና፡፡
ስለዚሀም የነጎድጓድ ልጅ ነሽ እልሻለሁ ያዕቆብና ዮሐንስን አኔሬጌስ ብሎ እንደጠራቸው ይኸው የነጎድጓድ ልጆች ማለት ነው፡፡ ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ክህነት ናቸውና፡፡
ስለዚህም የነጎድጓድ ልጆች ተባሉ፡፡
እኔም የነጎድጓድ ልጅ ነሽ አልሁሽ፡፡ የመወለድሽ ድምፅ (ወሬ) እንደ ነጎድጓድ ድምፅ ይሰማልና፡፡
ከሁለቱ ከተቀቡት ነገድ በነቢያት አለቃ በሙሴ እጅ ለክህነት ከተቀባው ከአሮን ቤት፡፡ በሳሙኤል እጅ ለመንግስት ከተቀባው ከዳዊት ዘር፡፡ (፩ ሳሙ ፲፮፣ ፲፫) (ዘሌዋ ፰፣ ፲፪)
ደግሞም ያንበሶች ልጅ ነሽ እልሻለሁ እንደ አንበሳ ግልገል ጩኸት እንደ ሴትም አንበሳ ድምፅ የልደትሽ ወሬ ይሰማልና፡፡ አባቱ ያዕቆብ ይሁዳን ያንበሳ ግልገል ብሎታልና፡፡ (ዘፍጥ ፵፣ ፱፣ ፱)
ስለዚህም ያንበሶች ልጅ እልሻለሁ፡፡ ሰሎሞን እንደተናገረ እንዲህ ሲል አንቺ ሙሽራ ከሊባኖስ ጋራ ነይ ከሊባኖስ ጋራ ነይ፡፡ ከአንበሶችም ጉድጓድ ወጥተሽ ነይ፡፡ (መሐ፣ ፬፣ ፰)
ከተመረጠ ነገዱ የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ወሬ እጅግ ግሩም ነው፡፡
አርጋኖን ዘሠሉስ
@ortodoxtewahedo
ገናንነትሽንም አደንቃለሁ፡፡ የነገድሽን ወገን አመሰግናለሁ ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ክህነት ተገኝተሻልና፡፡
ስለዚሀም የነጎድጓድ ልጅ ነሽ እልሻለሁ ያዕቆብና ዮሐንስን አኔሬጌስ ብሎ እንደጠራቸው ይኸው የነጎድጓድ ልጆች ማለት ነው፡፡ ከቤተ መንግሥትና ከቤተ ክህነት ናቸውና፡፡
ስለዚህም የነጎድጓድ ልጆች ተባሉ፡፡
እኔም የነጎድጓድ ልጅ ነሽ አልሁሽ፡፡ የመወለድሽ ድምፅ (ወሬ) እንደ ነጎድጓድ ድምፅ ይሰማልና፡፡
ከሁለቱ ከተቀቡት ነገድ በነቢያት አለቃ በሙሴ እጅ ለክህነት ከተቀባው ከአሮን ቤት፡፡ በሳሙኤል እጅ ለመንግስት ከተቀባው ከዳዊት ዘር፡፡ (፩ ሳሙ ፲፮፣ ፲፫) (ዘሌዋ ፰፣ ፲፪)
ደግሞም ያንበሶች ልጅ ነሽ እልሻለሁ እንደ አንበሳ ግልገል ጩኸት እንደ ሴትም አንበሳ ድምፅ የልደትሽ ወሬ ይሰማልና፡፡ አባቱ ያዕቆብ ይሁዳን ያንበሳ ግልገል ብሎታልና፡፡ (ዘፍጥ ፵፣ ፱፣ ፱)
ስለዚህም ያንበሶች ልጅ እልሻለሁ፡፡ ሰሎሞን እንደተናገረ እንዲህ ሲል አንቺ ሙሽራ ከሊባኖስ ጋራ ነይ ከሊባኖስ ጋራ ነይ፡፡ ከአንበሶችም ጉድጓድ ወጥተሽ ነይ፡፡ (መሐ፣ ፬፣ ፰)
ከተመረጠ ነገዱ የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ወሬ እጅግ ግሩም ነው፡፡
አርጋኖን ዘሠሉስ
@ortodoxtewahedo
ማርያም ...ናቡከደኖፆሮች ጋር የማይስማማ ስም
***
ዘማዊቷ ማርያም የአልባስጥሮስ ሽቱን በክርስቶስ እግር ላይ አፍስሳ ምስጢረ ንሰኅን ስለፈጸመች ብቻ .....
“ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በማናቸውም ስፍራ በሚሰበክበት እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል። ማቴ 26፥13" ....
የተባለው ቃል ላይ አምፆ ዘማዊቷ ሴትን ማክበር ክርስቶስን ይሸፍናል የሚል ኃይል ከዬትም አቅጣጫ አታገኝም።
***
ስለመጥምቁ ዮሐንስ መወለድን በተመለከተ ቅዱሱ መጽሐፍ ...
..."በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል። ሉቃ1፥14" ....ብሎ ሲያውጅ "ደስታችን ክርስቶስ እንጅ ዮሐንስ አይደለም" ብሎ አመጽ የሚወጣ አትመለከትም።
***
አብርሐም ኬጣውያን ሣራን የሚቀበርበትን የቀብር ቦታ መስጠታቸውን እንደውለታ ቆጥሮ ለህዝቡ ሲሰግድላቸው //ዘፍ 23፥7//፤......ያዕቆብ ለታላቁ ኤሳው እየወደቀ እየተነሳ ሰባት ጊዜ እየሰገደ ሲያከብረው //ዘፍ 33፥3//......፤ሙሴ ለአማቱ ሲሰግድ// ዘጸ 18፥7//፤......ናቡከደነጾር ለዳንኤል በግንባሩ ተደፍቶ በፍርሃት ሲሰግድ //ዳን 2፥46//..... ስግደት ለእግዚአብሔር ብቻ ነው ብሎ እኝህ ታሪክ የተፃፉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ልሰርዝ የሚል አመጸኛም አታገኝም።
***
ጸጋ ሰጭ እና ነሽ ፤ልመናን ከልካይ እና አጽዳቂ እግዚአብሔር ሆኖ ሳለ ኤልሳ ኤልያስን .....“ መንፈስህ በእኔ ላይ ሁለት እጥፍ ይሆን ዘንድ እለምንሃለሁ...2ኛ ነገ 2፥9" .....ብሎ ሲማጸነው ..."ቀጥታ ወደ እግዚአብሔር ለምናለው እንጅ በመሃል ሰው አላስገባም " ብሎ የሚቃወም የለም።
***
ሳሙኤል በዕረፍተ ሥጋ ከተገታ |ሞተ| በኃላ.... “ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። 1ኛ ሳሙ 28፥17" ....ብሎ በምድር ሳለ ያደርግ የነበረውን የነብይነት አገልግሎት ሞትም እንኳን እንደፈጸመ መጽሐፍ ቅዱስ ምስክር ሆኖ ሲናገር .... "ቅዱሳን ከሞቱ በኃላ ምንም አያውቅም ብሎ" የሚከራከር ሰው አታገኝም።
***
ነገር ግን ስለድንግል ማርያም ስትናገር.....ጩኸት እና እሪታ ይቀልጣል። ስታከብራት ዳስ ጥለው ለቅሶ ይቀመጣሉ። በታወረ ልቦና ጥቅስ ፍለጋ አይን ያባክናሉ።
ስታከብራት ጋረደች፣ስትወዳት አመለካት፣ስትሰግድላት ስግደት ለጌታ ብቻ፣ስትማጸናት ሞታለች አትሰማም ብለው ከላይ የተደረጉ ኩነቶችን ሁሉ ይዘነጋሉ።
እውነት ነው ዘማዊቷ ማርያም በንሰኃ ከዲያቢሎስን ወጥመድ አምልጣለች። አብርሃም ከካራን ነጻ ወጥቷል። ሳሙኤልም በአገልግሎት ድል ነስቷል። ዳዊትም ልባም ሆኖ ሰለሞንም ጥበብ ተጎናጽፎ ከብሯል።
***
ማርያም ግን ....ሲዖል የተበረበረበትን ዲያቢሎስን የሞተበትን የመውጊያ ጦር የሆነ ወንድ ልጅ ተገልጦባታል።
እርሷ መድኃኒት የተጠቀለለበት የሞት ገዳይ ምክንያት ሴት ሆናለች።....
ማርያም....ስሟን ውደዱ እንጅ እየተከተላችሁ አታልቅሱ
Kune Demelash kassaye -Arba Minch
***
ዘማዊቷ ማርያም የአልባስጥሮስ ሽቱን በክርስቶስ እግር ላይ አፍስሳ ምስጢረ ንሰኅን ስለፈጸመች ብቻ .....
“ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በማናቸውም ስፍራ በሚሰበክበት እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል። ማቴ 26፥13" ....
የተባለው ቃል ላይ አምፆ ዘማዊቷ ሴትን ማክበር ክርስቶስን ይሸፍናል የሚል ኃይል ከዬትም አቅጣጫ አታገኝም።
***
ስለመጥምቁ ዮሐንስ መወለድን በተመለከተ ቅዱሱ መጽሐፍ ...
..."በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል። ሉቃ1፥14" ....ብሎ ሲያውጅ "ደስታችን ክርስቶስ እንጅ ዮሐንስ አይደለም" ብሎ አመጽ የሚወጣ አትመለከትም።
***
አብርሐም ኬጣውያን ሣራን የሚቀበርበትን የቀብር ቦታ መስጠታቸውን እንደውለታ ቆጥሮ ለህዝቡ ሲሰግድላቸው //ዘፍ 23፥7//፤......ያዕቆብ ለታላቁ ኤሳው እየወደቀ እየተነሳ ሰባት ጊዜ እየሰገደ ሲያከብረው //ዘፍ 33፥3//......፤ሙሴ ለአማቱ ሲሰግድ// ዘጸ 18፥7//፤......ናቡከደነጾር ለዳንኤል በግንባሩ ተደፍቶ በፍርሃት ሲሰግድ //ዳን 2፥46//..... ስግደት ለእግዚአብሔር ብቻ ነው ብሎ እኝህ ታሪክ የተፃፉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ልሰርዝ የሚል አመጸኛም አታገኝም።
***
ጸጋ ሰጭ እና ነሽ ፤ልመናን ከልካይ እና አጽዳቂ እግዚአብሔር ሆኖ ሳለ ኤልሳ ኤልያስን .....“ መንፈስህ በእኔ ላይ ሁለት እጥፍ ይሆን ዘንድ እለምንሃለሁ...2ኛ ነገ 2፥9" .....ብሎ ሲማጸነው ..."ቀጥታ ወደ እግዚአብሔር ለምናለው እንጅ በመሃል ሰው አላስገባም " ብሎ የሚቃወም የለም።
***
ሳሙኤል በዕረፍተ ሥጋ ከተገታ |ሞተ| በኃላ.... “ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። 1ኛ ሳሙ 28፥17" ....ብሎ በምድር ሳለ ያደርግ የነበረውን የነብይነት አገልግሎት ሞትም እንኳን እንደፈጸመ መጽሐፍ ቅዱስ ምስክር ሆኖ ሲናገር .... "ቅዱሳን ከሞቱ በኃላ ምንም አያውቅም ብሎ" የሚከራከር ሰው አታገኝም።
***
ነገር ግን ስለድንግል ማርያም ስትናገር.....ጩኸት እና እሪታ ይቀልጣል። ስታከብራት ዳስ ጥለው ለቅሶ ይቀመጣሉ። በታወረ ልቦና ጥቅስ ፍለጋ አይን ያባክናሉ።
ስታከብራት ጋረደች፣ስትወዳት አመለካት፣ስትሰግድላት ስግደት ለጌታ ብቻ፣ስትማጸናት ሞታለች አትሰማም ብለው ከላይ የተደረጉ ኩነቶችን ሁሉ ይዘነጋሉ።
እውነት ነው ዘማዊቷ ማርያም በንሰኃ ከዲያቢሎስን ወጥመድ አምልጣለች። አብርሃም ከካራን ነጻ ወጥቷል። ሳሙኤልም በአገልግሎት ድል ነስቷል። ዳዊትም ልባም ሆኖ ሰለሞንም ጥበብ ተጎናጽፎ ከብሯል።
***
ማርያም ግን ....ሲዖል የተበረበረበትን ዲያቢሎስን የሞተበትን የመውጊያ ጦር የሆነ ወንድ ልጅ ተገልጦባታል።
እርሷ መድኃኒት የተጠቀለለበት የሞት ገዳይ ምክንያት ሴት ሆናለች።....
ማርያም....ስሟን ውደዱ እንጅ እየተከተላችሁ አታልቅሱ
Kune Demelash kassaye -Arba Minch
#ርዕሰ ባሕታዊ (ስለ ቅዱስ ገብረ መንፈስ ቅዱስ)
በ ቃልና በኑሮህ ሆነሀል ምስክር
እንደ ፀሐይ አበራህ በእግዚአብሔር አገር
ሰማያዊ ነህ እንጂ አይደለህም ምድራዊ
ገብረመንፈስ ርዕሰ ባሕታዊ
አዝ======
በስምሙ ለሚያምኑት አማላጅ ሆነሀል
በፀሎትህም ኃይል ተማምነንብሃል
የክብር ኮከብ ነህ የገዳም መብራት
አስተምረኸኛል ምግባር ሃይማኖት
አዝ======
የሚያልፈውን አለም የምድሩን ንቀሀል
የታመንከው አምላክ ህያው አድርጎሃል
በሥጋ በነፍስህ እግዚአብሔር ከበረ
የማስታረቅን ቃል በአንተ ላይ አኖረ
አዝ======
በተጋድሎህ ብዛት በፆም በፀሎት
ትተጋ ነበረ በፀናች እምነት
ስለ ቃል ኪዳንህ በረከት ይወርዳል
ያንተ ስም ሲጠራ አጋንንት ይርዳል
አዝ======
ገብረመንፈስ ቅዱስ የእምነት አባት
አናብርት አናብስት የታዘዙለት
ከንሂሳ ተነስቶ ኢትዮጲያ ደረሰ
ፀጋው በረከቱ በእኛ ላይ ፈሰሰ
መዝሙር
በሊቀ መዘምራን ቴድሮስ ዮሴፍ
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo
በ ቃልና በኑሮህ ሆነሀል ምስክር
እንደ ፀሐይ አበራህ በእግዚአብሔር አገር
ሰማያዊ ነህ እንጂ አይደለህም ምድራዊ
ገብረመንፈስ ርዕሰ ባሕታዊ
አዝ======
በስምሙ ለሚያምኑት አማላጅ ሆነሀል
በፀሎትህም ኃይል ተማምነንብሃል
የክብር ኮከብ ነህ የገዳም መብራት
አስተምረኸኛል ምግባር ሃይማኖት
አዝ======
የሚያልፈውን አለም የምድሩን ንቀሀል
የታመንከው አምላክ ህያው አድርጎሃል
በሥጋ በነፍስህ እግዚአብሔር ከበረ
የማስታረቅን ቃል በአንተ ላይ አኖረ
አዝ======
በተጋድሎህ ብዛት በፆም በፀሎት
ትተጋ ነበረ በፀናች እምነት
ስለ ቃል ኪዳንህ በረከት ይወርዳል
ያንተ ስም ሲጠራ አጋንንት ይርዳል
አዝ======
ገብረመንፈስ ቅዱስ የእምነት አባት
አናብርት አናብስት የታዘዙለት
ከንሂሳ ተነስቶ ኢትዮጲያ ደረሰ
ፀጋው በረከቱ በእኛ ላይ ፈሰሰ
መዝሙር
በሊቀ መዘምራን ቴድሮስ ዮሴፍ
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo
#መዝሙረ ዳዊት
#Psalms 102፡(103)።
#የዳዊት፡መዝሙር።
1፤ነፍሴ፡ሆይ፥እግዚአብሔርን፡ባርኪ፥ዐጥንቶቼም፡ዅሉ፥የተቀደሰ፡ስሙን።
2፤ነፍሴ፡ሆይ፥እግዚአብሔርን፡ባርኪ፥ምስጋናውንም፡ዅሉ፡አትርሺ፤
3፤ኀጢአትሽን፡ዅሉ፡ይቅር፡የሚል ፥ደዌሽንም፡ዅሉ፡የሚፈውስ፥?
4፤ሕይወትሽን፡ከጥፋት፡የሚያድናት ፥በምሕረቱና፡በቸርነቱ፡የሚከልልሽ፥
5፤ምኞትሽን፡ከበረከቱ፡የሚያጠግባት ፥ጕልማሳነትሽን፡እንደ፡ንስር፡ያድሳል።
6፤እግዚአብሔር፡ይቅርታ፡አድራጊ፡ነው፤ለተበደሉ፡ዅሉ፡ይፈርዳል።
7፤ለሙሴ፡መንገዱን፡አስታወቀ ፥ለእስራኤል፡ልጆችም፡አደራረጉን።
8፤እግዚአብሔር፡መሓሪና፡ይቅር፡ባይ፡ነው፥ከቍጣ፡የራቀ፡ምሕረቱም፡የበዛ።
9፤ዅልጊዜም፡አይቀሥፍም ፥ለዘለዓለምም፡አይቈጣም።
10፤እንደ፡ኀጢአታችን፡አላደረገብንም ፥እንደ፡በደላችንም፡አልከፈለንም።
#ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታል ፡፡ የእናንተ አስተያየት ያበረታናልና አስተያየታችሁ! ይለግሱን ።
📖📖📖📖📖📖📖📖📖
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3
በ #Facebook "አርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ" በሚለው search በማድረግ #LIKE or #Follow አድርግው ከ17600 በላይ #like አለው ይቀላቀሉን በተጨማሪ #በቴሌግራም ለመቀላቀል
👇👇👇👇👇👇👇👇
@ortodoxtewahedo
ከ17200 በላይ አባል አለው
#የእናንተ አስተያየት ያበረታናልና አስተያየታችሁን በ @BREAVHEARTT ላይ ይለግሱን !
#ኦርቶዶክሳውያንን #share በማድረግ ይጋብዙ።
#Psalms 102፡(103)።
#የዳዊት፡መዝሙር።
1፤ነፍሴ፡ሆይ፥እግዚአብሔርን፡ባርኪ፥ዐጥንቶቼም፡ዅሉ፥የተቀደሰ፡ስሙን።
2፤ነፍሴ፡ሆይ፥እግዚአብሔርን፡ባርኪ፥ምስጋናውንም፡ዅሉ፡አትርሺ፤
3፤ኀጢአትሽን፡ዅሉ፡ይቅር፡የሚል ፥ደዌሽንም፡ዅሉ፡የሚፈውስ፥?
4፤ሕይወትሽን፡ከጥፋት፡የሚያድናት ፥በምሕረቱና፡በቸርነቱ፡የሚከልልሽ፥
5፤ምኞትሽን፡ከበረከቱ፡የሚያጠግባት ፥ጕልማሳነትሽን፡እንደ፡ንስር፡ያድሳል።
6፤እግዚአብሔር፡ይቅርታ፡አድራጊ፡ነው፤ለተበደሉ፡ዅሉ፡ይፈርዳል።
7፤ለሙሴ፡መንገዱን፡አስታወቀ ፥ለእስራኤል፡ልጆችም፡አደራረጉን።
8፤እግዚአብሔር፡መሓሪና፡ይቅር፡ባይ፡ነው፥ከቍጣ፡የራቀ፡ምሕረቱም፡የበዛ።
9፤ዅልጊዜም፡አይቀሥፍም ፥ለዘለዓለምም፡አይቈጣም።
10፤እንደ፡ኀጢአታችን፡አላደረገብንም ፥እንደ፡በደላችንም፡አልከፈለንም።
#ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታል ፡፡ የእናንተ አስተያየት ያበረታናልና አስተያየታችሁ! ይለግሱን ።
📖📖📖📖📖📖📖📖📖
‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3
በ #Facebook "አርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ" በሚለው search በማድረግ #LIKE or #Follow አድርግው ከ17600 በላይ #like አለው ይቀላቀሉን በተጨማሪ #በቴሌግራም ለመቀላቀል
👇👇👇👇👇👇👇👇
@ortodoxtewahedo
ከ17200 በላይ አባል አለው
#የእናንተ አስተያየት ያበረታናልና አስተያየታችሁን በ @BREAVHEARTT ላይ ይለግሱን !
#ኦርቶዶክሳውያንን #share በማድረግ ይጋብዙ።
#ከሽማግሌዎቹም፡አንዱ አታልቅስ እንሆ ከይሁዳ ነገድ የኾነው አንበሳ ርሱም የዳዊት ሥር መጽሐፉን ይዘረጋ ዘንድ ሰባቱንም ማኅተም ይፈታ ዘንድ ድል ነሥቷል አለኝ።
ራዕይ 5፥5
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
ራዕይ 5፥5
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
#አንድ መነኩሴ ወደ ገዳሙ አበ ምኔት ቀርቦ በምሬት እንዲህ አለ :-
"አባቴ በዚህ ገዳም ምንም ጸጋ ምንም ትሩፋት የሌለኝ መነኩሴ እኔ ብቻ ነኝ:: አባ እገሌን እዩት እንደ እርሱ የዋህ የለም! አባ እገሌን እዩአቸው እንደርሳቸው ታጋሽ ማን አለ? አባ እገሌን እዩአቸው ለሁሉ ፍቅር አላቸው!
እኔ ግን ምንም የለኝም አልረባም አባቴ እባክዎ ይጸልዩልኝ የእኔ ጸጋ የእኔ ፍሬ ምንድር ነው?" አለ እያለቀሰ::
አበምኔቱም አይዞህ ጸልይ ብለው አሰናበቱት::
እሱ ከወጣ በኁዋላ ግን አብረዋቸው ላሉት መነኮሳት እንዲህ አሉ :-
"ይህ መነኩሴ በዚህ ገዳም ካሉ ሁሉ የሚበልጥ ጸጋ ተሠጥቶታል:: የወንድሞቹ ኃጢአት አይታየውም
ጽድቃቸውን ግን በትሕትና ሲቆጥር ይውላል:: ከዚህ በላይ ምን ጸጋ አለ? ዝም ያልኩት ይህንን ብነግረው ክብሩን አሳንስበታለሁ ብዬ ነው" አሉ::
"ነፍሳችሁን ተመልከቱ የወንድማችሁንም ኃጢአት አትመልከቱ እግዚአብሔር ያያል"
#ቅዳሴ እግዚእ
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
"አባቴ በዚህ ገዳም ምንም ጸጋ ምንም ትሩፋት የሌለኝ መነኩሴ እኔ ብቻ ነኝ:: አባ እገሌን እዩት እንደ እርሱ የዋህ የለም! አባ እገሌን እዩአቸው እንደርሳቸው ታጋሽ ማን አለ? አባ እገሌን እዩአቸው ለሁሉ ፍቅር አላቸው!
እኔ ግን ምንም የለኝም አልረባም አባቴ እባክዎ ይጸልዩልኝ የእኔ ጸጋ የእኔ ፍሬ ምንድር ነው?" አለ እያለቀሰ::
አበምኔቱም አይዞህ ጸልይ ብለው አሰናበቱት::
እሱ ከወጣ በኁዋላ ግን አብረዋቸው ላሉት መነኮሳት እንዲህ አሉ :-
"ይህ መነኩሴ በዚህ ገዳም ካሉ ሁሉ የሚበልጥ ጸጋ ተሠጥቶታል:: የወንድሞቹ ኃጢአት አይታየውም
ጽድቃቸውን ግን በትሕትና ሲቆጥር ይውላል:: ከዚህ በላይ ምን ጸጋ አለ? ዝም ያልኩት ይህንን ብነግረው ክብሩን አሳንስበታለሁ ብዬ ነው" አሉ::
"ነፍሳችሁን ተመልከቱ የወንድማችሁንም ኃጢአት አትመልከቱ እግዚአብሔር ያያል"
#ቅዳሴ እግዚእ
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
Forwarded from ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ (👑 ናኦልዮጵያ ኢዮባዊ 👒)
#እንዲ እናምናለን አንታመናለን አብ ወልድ መንፋስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር ብለን
#እንኲን ለወርሐዊው የአብርሀሙ ሥላሴ በዓል አደረሳቹ አደረሰን
📖📖📖📖📖📖📖📖📖.
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
#እንኲን ለወርሐዊው የአብርሀሙ ሥላሴ በዓል አደረሳቹ አደረሰን
📖📖📖📖📖📖📖📖📖.
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
¤የኔታ እንዲህ አሉኝ:-
" የራስህ ልብ ጠላት እንዳይሆንብህ አጥብቀህ
ቆልፈው:: ግን ልብህን በባዶው አትቆልፈው:: ፈጣሪህን
ክርስቶስን : ድንግል እመቤትህን : ቅዱሳን ወዳጆችህን
ካስገባህ በሁዋላ ነው እንጂ . . .
. . . ለምን ትለኝ እንደሁ . . . ዓለም ብትናወጽ : ተራራው
ቢነቀል : ማዕበላት ቢማቱ . . . በሰላም ልብህ ከታተመ
ምንም አይመስልህም::
. . . 3ቱ ሰላሞች ደግሞ የክርስቶስ ሰላም (ዮሐ. ፲፬:፳፯) :
የድንግል ማርያም ሰላም (ሉቃ. ፩:፵፩) የቅዱሳን ሰላም (ማቴ. ፲:፲፫)
ናቸው::
. . . ይህ ካልሆነ ግን . . . ልብህን በባዶው ብትቆልፈው
ከልካይ ያጣ ሰባሪ (ሰይጣን) ገብቶ ይመላብሃል:: ወዲህ
ደግሞ 'የክርስቶስ ሰላም ብቻ ይበቃኛል' ብለህ ብትናገር
የቅዱስ መጽሐፍ ተቃዋሚና ግብዝ መሆንህ ነው::
. . . እና ደግሞ የትኛውንም ጠላት ትሸሸዋለህ:: ግን
ጠላትህ ልብህ ከሆነ (ልብህ ውስጥ ካደረ) የትም
ሸሽተህ አታመልጠውምና ልጄ ሆይ! ልብህን ለሚገባቸው
ከፍተህ : ለማይገባቸው ቆልፍ::"
"' አባቶቻችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን:: '"
ምንጭ :- Dn Yordanos Abebe
✝ዝክረ ቅዱሳን ጉባኤ ዘጎንደር✝
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
" የራስህ ልብ ጠላት እንዳይሆንብህ አጥብቀህ
ቆልፈው:: ግን ልብህን በባዶው አትቆልፈው:: ፈጣሪህን
ክርስቶስን : ድንግል እመቤትህን : ቅዱሳን ወዳጆችህን
ካስገባህ በሁዋላ ነው እንጂ . . .
. . . ለምን ትለኝ እንደሁ . . . ዓለም ብትናወጽ : ተራራው
ቢነቀል : ማዕበላት ቢማቱ . . . በሰላም ልብህ ከታተመ
ምንም አይመስልህም::
. . . 3ቱ ሰላሞች ደግሞ የክርስቶስ ሰላም (ዮሐ. ፲፬:፳፯) :
የድንግል ማርያም ሰላም (ሉቃ. ፩:፵፩) የቅዱሳን ሰላም (ማቴ. ፲:፲፫)
ናቸው::
. . . ይህ ካልሆነ ግን . . . ልብህን በባዶው ብትቆልፈው
ከልካይ ያጣ ሰባሪ (ሰይጣን) ገብቶ ይመላብሃል:: ወዲህ
ደግሞ 'የክርስቶስ ሰላም ብቻ ይበቃኛል' ብለህ ብትናገር
የቅዱስ መጽሐፍ ተቃዋሚና ግብዝ መሆንህ ነው::
. . . እና ደግሞ የትኛውንም ጠላት ትሸሸዋለህ:: ግን
ጠላትህ ልብህ ከሆነ (ልብህ ውስጥ ካደረ) የትም
ሸሽተህ አታመልጠውምና ልጄ ሆይ! ልብህን ለሚገባቸው
ከፍተህ : ለማይገባቸው ቆልፍ::"
"' አባቶቻችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን:: '"
ምንጭ :- Dn Yordanos Abebe
✝ዝክረ ቅዱሳን ጉባኤ ዘጎንደር✝
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
"የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ።"
#ኤፌ 6፥11
"እርሱስ በአርምሞአችን ካልተጠቀመ በመናገራችን አይጠቀምም"
#አሞ 5፥13
"ስለዚህ ክፉ ዘመን ነውና በዚያ ዘመን አስተዋይ የሚሆን ዝም ይላል።"
#ያዕ.1፥19
"ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን"
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.
#ኤፌ 6፥11
"እርሱስ በአርምሞአችን ካልተጠቀመ በመናገራችን አይጠቀምም"
#አሞ 5፥13
"ስለዚህ ክፉ ዘመን ነውና በዚያ ዘመን አስተዋይ የሚሆን ዝም ይላል።"
#ያዕ.1፥19
"ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን"
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/
#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!
#ለመቀላቀል
@ortodoxtewahedo
#ለሃሳብ አስተያየት
@ortodoxtewahedoo.