Telegram Web Link
የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የRemedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን አሳውቋል።

1.  በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን።

@Remedial_tricks
🔥5538👍13🤩9🙏8🥰4👏1
የግል ኮሌጆች ሪሜዲያል መግቢያ 👇👇

ከ600👉198
ከ500👉165
@Remedial_tricks
42🔥9
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ፦
➡️ በዌብሳይት፦ https://student.ethernet.edu.et
➡️ በቴሌግራም ቦት @moestudentbot ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ገልጿል።

የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

@freshman_tricks
54🔥20🎉5👏4🙏3👍1🥰1
በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በሶሻል ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት ካመጣች ተማሪ ጋር የተደረገ ቆይታ ።በተለይም Economics ላይ እንዴት ብንዘጋጅ ጥሩ ውጤት መስራት ይቻላል የሚለውን አንስተናል ።

https://youtu.be/bZHZBlWtWqk
31🔥4
የ2018 ሪሜዲያል ክላስ ምዝገባ ተጀምሯል !!!

ከዚህ ሰአት ጀምሮ በአድሚኑ በኩል መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን  እንደተመዘገባችሁ application ኡን አውርዳችሁ መጠቀም እና ማስከፈት የምትችሉ ክላስ የፊታችን ሰኞ ይጀመራል ።

ለመመዝገብ  @Remedial_tricks_Admin ላይ መመዝገብ እፈልጋለሁ ብላችሁ መላክ ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ 🕹በስልክ ቁጥራችን 👉
0927052140 ይደውሉልን ።

አፕሊኬሽኑ playstore ላይ ገና አልወጣም ። ሰኞ ለሁላችሁም የሚለቀቅ ሲሆን አሁን ላይ መጠቀም የሚችሉት የከፈሉ እና የተመዘገቡ ተማሪዎች ብቻ ናቸው ።
101💯10🙏8👍6🥰6🎉2
የሪሜዲያል ተማሪዎች ከዚህ ቀደም በነበረው ስርዓት ከምደባ በፊት ዩኒቨርሲቲ እንዲያስተካክሉ እድል ይሰጥ ነበር ። ይህም ውጤታቸውን አይተው የሚስማማቸሁን መጀመሪያ አንደኛ ከሞሏቸው አንፃር ለማስተካከል ይጠቅማችኋል ። በዚህ አመትም ይሄ እድል ለሪሜዲያል ተማሪዎች መኖር አለበት ስንል ለሚመለከተው አካል የተማሪዎችን ድምፅ እናሰማለን ።
@entrance_tricks
👏43183👍45👌9🔥5
" በሚቀጥሉት ዓመታት የተማሪዎች ምደባ ይቆማል " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

ትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት ዓመታት የተማሪዎች ምደባ እንደሚያቆም ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስታወቁ።

ይህ ያሳወቁት የትምህርት ሚኒስቴር ከመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቁልፍ ተግባራት የፊርማ ስነስርዓት ባከናወነበት ወቅት ነው።

በዚሁ ወቅት ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ጠንካራ የስራ አቅጣጫ አስቀምጠዋል፡፡

ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ እንደገለፁት፤ በሚቀጥሉት ዓመታት የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ምደባ እንደሚያቆምና የማለፊያ ነጥብ የሚያስመዘግቡ ተማሪዎች በሚፈልጓቸው ዩኒቨርሲቲዎችና የትምህርት መስኮች እንዲያመለክቱ ይደረጋል፡፡

" የዩኒቨርሲቲ ትምህርት እንደከዚህ ቀደሙ በትምህርት ሚኒስቴር ምደባ ሳይሆን በተማሪዎቹ ምርጫ ይሆናል " ብለዋል።

" ተማሪዎች የሚማሩበትን ዩኒቨርሲቲ ሲመርጡም ምክንያታዊ በመሆን በዬትኛው ዩኒቨርሲቲ የተሻለ የትምህርት መስክ፣ እውቀትና የስራ እድል ላገኝ እችላለሁ በማለት ይመርዝታሉ " ሲሉ ገልጸዋል። #ኢፕድ

@entrance_tricks
178👏56👍22🥰7👌3🎉2
app-release.apk
83.8 MB
New app release for Remedial students ❗️
41🔥8👍5
አፑን installed ካደረጋችሁ በኋላ ከ login ስር register የሚለውን በመንካት ትክክለኛ information በመሙላት ማስከፈት ትችላላችሁ ። old version ስልክ ያላችሁ እና installed አላደርግም የሚላችሁ play store ላይ ሲለቀቅ አውርዳችሁ መጠቀም ትችላለሁ ።

ማሳሰቢያ ❗️
አሁን ላይ የኛ app play store ላይ ገና ያልተለቀቀ ሲሆን በተመሳሳይ አፖች እንዳትታለሉ እናሳስባለን ። ።
240👍4🥰3👏1
register ስታደርጉ remedial የሚለውን ምረጡ ።
30🔥29🤩5👏4
app-release.apk
83.8 MB
ከዚህ ቀደም ክፍያ ከፍላችሁ ለመመዝገብ እና ክላሶችን ለመጠቀም ስትሞክሩ failed እያለ የሚያስቸግራችሁ የነበራችሁ ተማሪዎች ይሄን እንድትጠቀሙ እንመክራለን ። ይሄንኛው 100% የተስተካከለ features ያለው ሲሆን ምንም የሚያስቸግር ነገር የለውም ።
26👍8👏4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ ሪሜዲያል ተማሪዎች ከሆናችሁ ሙሉ የምዝገባ ሂደት !!! ይሄን ይመስላል
👍3225🫡10🥰4🔥3🎉1
2025/10/19 20:37:49
Back to Top
HTML Embed Code: