Telegram Web Link
Forwarded from HuluGames Community
🎁 የ 5000 ብር ገንዘብ ሻሞ! 🎁

ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 3:00 ላይ፣ 🤖 ሁሉፔይ በዕጣ 10 አሸናፊዎች የሚያገኙ 500 ብር በጥሬ ገንዘብ ይመርጣል! 💰

በዚህ ሻሞ ለመሳተፍ:
ከዚህ በታች ያለውን "ሻሞውን ተቀላቀል" የሚለውን ይጫኑ

የማሸነፍ እድልዎን አያምልጡ!
Forwarded from YeneTube
🟥📣የመጨረሻ ዲያስፓራ ቁ3 ብሎክ 

🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች

💸ቅድመ ክፍያ
   
    💎ባለ 1 መኝታ  በ 431 ሺ ብር
    💎ባለ 2 መኝታ  በ 619 ሺ ብር
    💎ባለ 3 መኝታ  በ 751 ሺ ብር
    💎ባለ 4 መኝታ  በ 1,051,626 ብር 

🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ

🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)

➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ

➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ


➡️☎️ 09 72 42 75 95     

➡️@Tirsit9 (telegram)

➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
Forwarded from YeneTube
በ490,000 ቅድመ ክፍያ  በመሀል ካዛንቺስ  የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር

እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች

ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ  80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ  95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ  140  ,160 ካ.ሜ

✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ  ጀምሮ)

❇️  በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁

      

       📍በግቢው ዙሪያ

   ➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
    ➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
    ➾የእምነት ተቋማ

       📍የቤቶቹ እይታ

    ➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
    ➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
    ➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
    ➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ

👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል

❇️  ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።

ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
Forwarded from Kal Temer Real Estate
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
       ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
በኢትዮጵያ የውጭ ኢንቨስትመንትና ንግድ ከአቅም በታች መሆኑ ተገለጸ!

በኢትዮጵያ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት (FDI) እና የውጭ ንግድ አፈጻጸም ከታቀደው በታች መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።

የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር ዘለቀ ተመስገን እንዳብራሩት፣ የውጭ ባንኮች ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ያሉ ታሳቢ ተደርገው የነበሩ እቅዶች ባለመሳካታቸው የውጭ ኢንቨስትመንት ከእቅድ በታች ሆኗል።

በተመሳሳይ፣ የውጭ ንግድ ከታቀደው በታች እንዲሆን ያደረጉትን ምክንያቶች ሲያብራሩ፣ በሀዋሳ ልዩ ኢንዱስትሪ ዞን ውስጥ ለአብዛኞቹ ምርቶች ትልቅ አስተዋጽኦ የነበረው የአሜሪካው የልብስ ኩባንያ ፒቪኤች (PVH) በነሐሴ ወር ሙሉ በሙሉ ስራ ማቆሙ አንዱ ምክንያት መሆኑን ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።

Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በሥራ ማቆም አድማ የተሳተፉ የሕክምና ባለሙያዎችን ማሰናበቱን አሳውቋል። መመለስ የሚፈልጉ ይቅርታ ይጠይቁኝም ብሏል።

@Yenetube @Fikerassefa
ግንቦት 20

ህወሐት ‹‹ግንቦት 20ን አከብራለሁ› አለ


ፓርቲው ትናንት ባወጣው መግለጫ 34ተኛው የግንቦት 20 በአል በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ገልጿል፡፡

ከዛሬ ግንቦት 16 አንስቶ ግንቦት 20 የተመለከቱ የፓናል ውይይቶች እንደሚካሄዱ የገለፀው ፓርቲው በውይይቶቹ ላይ ‹‹የትግራይ ህዝብ ያሳለፈው ትግልና ያገኘው ድል›› የሚለው እንደሚነሳና በቀጣይነት የሚያጋጥሙ ፈተናዎች እንደሚዳሰሱ አስረድቷል፡፡

የዘንድሮው ግንቦት 20 በአል የሚከበረው የህወሀትን 50ኛ አመት በማስመልከት የተዘጋጀው ፕሮግራም አንዱ አካል ሆኖ መሆኑንም አስታውቋል፡፡

የየካቲት 11ን የህወሀት 50ኛ አመት በአል አመቱን በሙሉ ለማክበር መታቀዱንም አውስቶ የዘንድሮው ግንቦት 20 አከባበር የዚሁ በአል አካል መሆኑን ገልጿል፡፡

ግንቦት 20 በመቀሌ ደማቅ ዝግጅት ለማድረግ ማቀዱንም አስረድቷል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
ታሪኩ ጋንኪሲ (ዲሽታ ጊና) የአሜሪካ ቪዛ ተከለከለ

የ"ዲሽታ ጊና" ድምጻዊ ታሪኩ ጋንኪሲ፣ በአሜሪካን የሚገኝ አንድ ድርጅት ሊሰጠው የነበረውን ሽልማት ለመቀበል ለአሜሪካ ቪዛ ጠይቆ ተከለከለ።

ታሪኩ ለአሜሪካ ኤምባሲ ቃለ መጠይቅ ሲያደርግ "አሜሪካን ሀገር በቋሚነት ለመኖር" ማሰቡን በመግለጹ፣ የቪዛ ኦፊሰሩ ወደ ሀገሩ ላይመለስ ይችላል በሚል ስጋት ቪዛውን እንደከለከለው FastMereja ዘግቧል። በዚህም ምክንያት ታሪኩ ሽልማቱን በአካል መቀበል ሳይችል ቀርቶ በወኪሉ አማካኝነት ተበርክቶለታል።

ታሪኩ ከጂንካ በላከው የቪዲዮ መልዕክት፣ ሽልማቱን ስላገኙት አመስግኖ፣ ወደ አሜሪካ የመምጣት እቅዱ ሳይሳካለት ቀርቶ አሁን ጂንካ ተመልሶ በግብርና ስራው ላይ እንደተሰማራ ገልጿል።

@Yenetube @Fikerassefa
ኢሳይያስ አፈወርቂ

የኤርትራ መንግስት በብልፅግና መንግሥት የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴን ተከትሎ በወቅቱ የኤርትራ ህዝብና መንግሥት ላደረገው ድንገተኛ ድጋፍ ምንም አይነት ፀፀት ወይም ስጋት አይሰማውም "የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቅ ዛሬ ኤርትራ 34ኛ የነፃነት ቀኗን ስታከብር ካደረጉት ንግግር የተወሰደ።

@Yenetube @Fikerassefa
ለመምህራን ቅድሚያ ይሰጣል የተባለዉ የ120 ቢሊዮን ብር የቤት ብድር ተፈረመ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 41 ሺህ የመንግስት ሰራተኞችን የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚያደርግ የ25/75 ቤቶች ልማት ፕሮጀክት በጋራ ለማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህ ስምምነት በተለይም ለመምህራን ቅድሚያ እንደሚሰጥ ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቅድስት ወልደ ጊዮርጊስ እንደገለጹት፤ ስምምነቱ ቤት የሌላቸውን የመንግስት ሰራተኞችን ችግር ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል።

የመንግስት ሰራተኞች 25 በመቶ የቤቱን ዋጋ እንዲቆጥቡ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ቀሪው 75 በመቶ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር እንደሚሸፈን ተጠቁሟል።

የብድሩ ጊዜ ለ20 ዓመታት የሚከፈል ሲሆን፣ በከተማዋ የሚገኙ 41 ሺህ የመንግስት ሰራተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል። ከፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ መምህራን ቅድሚያ ተጠቃሚ እንደሚሆኑም ወይዘሮ ቅድስት አክለዋል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንደተናገሩት ባንኩ ለዚህ ፕሮጀክት 120 ቢሊዮን ብር ብድር ለማቅረብ አቅዷል። የብድሩ ወለድ 14 በመቶ ሲሆን፤ ለ20 ዓመት የሚከፈል መሆኑን አስረድተዋል።

ፕሮጀክቱ ለሦስት ዓመታት የግንባታ ጊዜና አንድ ዓመት ደግሞ የብድር መክፈያ የእፎይታ ጊዜ የተሰጠው መሆኑም ተጠቁሟል ሲል ካፒታል ዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa
" ወደ ሃገር ውስጥ በመግባት ላይ የምተገኘውን ጣና ነሽ መርከብ ለማሳለፍ ሲባል የሃይል አቅርቦት ይቋረጣል " - አገልግሎቱ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፥ " ጣና ነሽ " መርከብን ለማሳለፍ ሲባል ነገ የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አሳውቋል።

" የመርከቧ ከፍታ ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ስታንዳርድ በላይ በመሆኑ ዋና አስፖልት ተሻጋሪ የመካከለኛ እና ዝቅተኛ መስመሮች አደጋ እንዳያደርሱ እና መርከቧን በሰላም ለማሳለፍ ሲባል ነገ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ መርከቧን በተሸከመው ተሽከርካሪ ፍጥነት እና የትራፊክ ፍሰት ለሚወሰን ጊዜ ፦
- በሠመራ፣
- አይሳኢታ፣
- ሎግያ፣
- ሚሌ
- ኤሊውሃ አካባቢያቸው የሃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል "ብሏል።

መርከቧ አልፋ አገልግሎቱ እስኪመለስ ነዋሪዎች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጥሪ ያቀረበው አገልግሎቱ ስንት ሰዓት ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎቱ እንደሚመለስ የሰጠው ፍንጭ የለም።

EEU

@Yenetube @Yenetube
በሞያሌ Mpox ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ!

የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ እስተዳደር ከሚገኙ በህመሙ መያዛቸው ከተጠረጠሩ ታማሚዎች በወሰደው ናሙና በMpox ቫይረስ የተያዘ ሰው ማግኘቱን አረጋግጧል።

ቫይረሱ እንደተገኘበት የተረጋገጠው የ21 ቀን እድሜ ያለው ህፃን ልጅ ሲሆን እናቱም በተደረገው ቀጣይ ምርመራ ለቫይረሱ እንደተጋለጠች ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ የህፃኑ አባትም ወደ ጎረቤት ሀገር ሄዶ የነበረ መሆኑ መታወቁና የሄደባቸውን አካባቢዎች እንዲሁም ከግለሰቡ ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦችን የመለየትና ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯል።

[ጤና ሚኒስቴር]
@YeneTube @FikerAssefa
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
       ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Forwarded from YeneTube
🟥📣የመጨረሻ ዲያስፓራ ቁ3 ብሎክ 

🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች

💸ቅድመ ክፍያ
   
    💎ባለ 1 መኝታ  በ 431 ሺ ብር
    💎ባለ 2 መኝታ  በ 619 ሺ ብር
    💎ባለ 3 መኝታ  በ 751 ሺ ብር
    💎ባለ 4 መኝታ  በ 1,051,626 ብር 

🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ

🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)

➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ

➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ


➡️☎️ 09 72 42 75 95     

➡️@Tirsit9 (telegram)

➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
ጃዋር መሀመድ ለኢሳያስ አፈወርቂ ንግግር መልስ ሰጠ፡፡ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ትላንት ያደረጉትን ንግግር ትርጉም ማዳመጡን በመግለፅ የጀመረው ጃዋር ‹‹በሁለት ቁልፍ ነጥቦች ላይ አስተያየት መስጠት እፈልጋለሁ›› ብሏል፡፡

ሲያስረዳም ‹‹ፕሬዝደንት ኢሳያስ የቀድሞ የጦር አጋራቸውን አብይ አህመድን የኦሮሞን ጥቅም የማይወክለውን የኦሮሙማ ርእዮተ አለም የሚያራምድ በማለት ከሰዋል›› ካለ በኋላ በዚህ ንግግር ደስተኛ አለመሆኑን አስታውቋል፡፡ ‹‹ኦሮሙማ የፖለቲካ ርእዮተ አለም አይደለም›› ያለው ጃዋር ይህ የኦሮሞ ማንነት ወይንም ባህል መግለጫ ቃል መሆኑን አስረድቷል፡፡

ልክ ኤርትራዊ ወይንም ኩኩዩ እንደማለት መሆኑንም ገልጿል፡፡ ቢሆንም ፕሬዝደንት ኢሳያስ ከ7 አመታት በኋላ አብይ የኦሮሞን እሴት እንደማይወክል በማመናቸው ደስተኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለአስርት አመታት ከኤርትራ ጋር ሲሰሩ የነበሩትን የኦሮሞ ፖለቲካ መሪዎች ጨምሮ የኦሮሞ ምሁራንና የተከበሩ የአገር ሽማግሌዎች ለዲሞክራሲያዊ ሽግግር አብይን ሲደግፉ መቆየታቸውን የጠቀሰው ጃዋር ይሁንና ቤተመንግስት ከገባ በኋላ እነዚህን ገለል እንዳደረጋቸው አስረድቷል፡፡

"በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል የተፈጠረው የአጭር ጊዜ ትብብር ዘለቄታዊነት ሊኖረው እንዳልቻለ" የጠቀሰው ጃዋር እንደዚህ አይነት የአጭር ጊዜ ግብ ያላቸው ስሌቶች በሁለቱ አገራት መካከል መደገም እንደሌለበት አሳስቧል፡፡ የፕሬዝደንት ኢሳያስ የትላንቱ ንግግር በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት መካረሩን እንዲያሳይ ጠቁሞም ‹‹በአፍሪካ ቀንድ ሌላ አውዳሚ ጦርነት ከመምጣቱ በፊት የሚመለከታቸው አካለት ይህንን አደገኛ አካሄድ ለማስቆም አስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለባቸው›› ብሏል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
Photo
ሩሲያ በዩክሬን ላይ ከፍተኛ ጥቃት መሰንዘሯን ተከትሎ ትራምፕ ፑቲንን 'እብድ ነው' ሲሉ ተናገሩ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሞስኮ በዩክሬን ላይ ያደረሰችውን ከባድ የአየር ላይ ጥቃትን ተከትሎ በሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ደስተኛ እንዳልሆኑ ተናግረዋል። ትራምፕ ባልተለመደ ተግሳጽ “ምን ነካው? ብዙ ሰዎችን እየገደለ ነው” ያሉ ሲሆን አክለውም ፑቲንን "ፍፁም እብድ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ቀደም ብለው ዋሽንግተን በቅርብ ጊዜ በሩሲያ ጥቃቶች ላይ የነበራት "ዝምታ" ፑቲንን የሚያበረታታ ነው ሲሉ በሞስኮ ላይ "ጠንካራ ጫና" -እንዲሁም ጥብቅ ማዕቀቦችን እንድትጥል አጥብቀው አሳስበዋል።

ሩሲያ 367 ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና ሚሳኤሎችን በመተኮሷ በዩክሬን በአንድ ሌሊት ቢያንስ 12 ሰዎችን ስትገድል በደርዘን የሚቆጠሩ ደግሞ ቆስለዋል። ፑቲን በ 2022 ሙሉ ወረራ በዩክሬን ላይ ከጀመሩ ወዲህ በአንድ ሌሊት ውስጥ ከፍተኛው ጥቃት በትላንትናው እለት ፈፅመዋል።የአየር ሳይረን ማስጠንቀቂያ የሰው አልባ አውሮፕላኖች እና ሚሳኤሎች ጥቃት ሲፈፀም በበርካታ የዩክሬን ክልሎች ተሰምተዋል። በሰሜን ምስራቅ ካርኪቭ ከተማ አንድ ህፃንን ጨምሮ ቢያንስ ሶስት ሰዎች ቆስለዋል ሲሉ ከንቲባ ኢጆር ቴሬኮቭ ተናግረዋል። እሁድ እለት በኒው ጀርሲ ለጋዜጠኞች ትራምፕ ስለ ፑቲን ሲናገሩ “ለረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ ፣ ሁል ጊዜም ከእርሱ ጋር ተስማምቼ ነበር ፣ ግን እሱ ሮኬቶችን ወደ ከተማዎች በመላክ ሰዎችን እየገደለ ነው ፣ እና በጭራሽ አልወደውም ። ” ብለዋል።

ትራምፕ አሜሪካ በሩሲያ ላይ የምትጥለውን ማዕቀብ ለመጨመር እያሰቡ እንደሆነ ተጠይቀው ሲመልሱ “በፍፁም” ብለዋል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ከዚህ በፊት ደጋግመው ይዝቱ ነበር። ነገር ግን በሞስኮ ላይ ምንም አይነት ገደቦችን ተግባራዊ ለማድረግ ገና ነው ሲሉ ተናግረዋል።ብዙም ሳይቆዩ ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ፑቲን "በፍፁም አብዷል" ሲሉ ጽፈዋል። "ሁልጊዜ ዩክሬን እንደሚፈልግ ተናግሬያለሁ፤ ቁርጥራጭ ግዛቶችን ብቻ አይደለም፤ እናም ምናልባት ይህ ትክክል ሊሆን ይችላል፥ ነገር ግን ይህንን ካደረገ ወደ ሩሲያ ውድቀት ይመራል!" ሲሉ ተደምጠዋል።

@Yenetube @Fikerassefa
2025/07/07 11:59:31
Back to Top
HTML Embed Code: