እስራኤል ሌላ ዙር ጥቃት ፈፀመች።
በቴላቪቭ በርካታ ፍንዳታዎችን እና ውድመትን ያስከተለው ጥቃት በኢራን ላይ መፈፀሟ ተነገረ።
በቴህራን የኢራን መንግስት ቲቪ እንደዘገበው ከሆነ ዛሬ አመሻሹ ላይ እስራኤል ከ150 በላይ ቦታዎች ላይ ጥቃት መፈፀሟን እና በተፈፀመው ጥቃትም በኢራን ደቡባዊ ቡሻህር ግዛት ውስጥ ከጋዝ ማውጫ ጨምሮ በርካታ ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የገለፀ ሲሆን በጥቂቱም 20 ህጻናትን ጨምሮ ወደ 60 የሚጠጉ ሰዎች መገደላቸውን እና በመላ ሀገሪቱ ተጨማሪ ጥቃቶች መፈፀሙን ተዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በቴላቪቭ በርካታ ፍንዳታዎችን እና ውድመትን ያስከተለው ጥቃት በኢራን ላይ መፈፀሟ ተነገረ።
በቴህራን የኢራን መንግስት ቲቪ እንደዘገበው ከሆነ ዛሬ አመሻሹ ላይ እስራኤል ከ150 በላይ ቦታዎች ላይ ጥቃት መፈፀሟን እና በተፈፀመው ጥቃትም በኢራን ደቡባዊ ቡሻህር ግዛት ውስጥ ከጋዝ ማውጫ ጨምሮ በርካታ ቦታዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የገለፀ ሲሆን በጥቂቱም 20 ህጻናትን ጨምሮ ወደ 60 የሚጠጉ ሰዎች መገደላቸውን እና በመላ ሀገሪቱ ተጨማሪ ጥቃቶች መፈፀሙን ተዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢራን አሜሪካን ኢላማ ካደረገች መዘዙ እንደሚከፋ የአሜሪካ ባለስልጣን አስጠነቀቀቁ
አሜሪካ ይህንን ያለችው ኢራን፤ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ዩኬ እስራኤልን የሚረዱ ከሆነ አጸፋውን እንደምትመልስ ማስጠንቀቋን ተከትሎ ነው።
እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸመችውን ጥቃት በተመለከተ ከጥቃቱ በፊት አሜሪካ “ምክር ተጠይቃ” በምላሹ “ራሷን ለመከላከል መሰረታዊ ነው” የሚል ምላሽ እንደተሰጣት የአሜሪካ ባለስልጣን ተናግረዋል ።
“አሜሪካ ስለ ጥቃቱ ቀድሞ ቢነገራትም በነዚህ ጥቃቶች ላይ ወታደራዊ ተሳትፎ አልነበራትም” ሲሉ የአገሪቱ የአለም አቀፍ ድርጅት ጉዳዮች ቢሮ ከፍተኛ ባለስልጣን ማኮይ ፒት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ተናግረዋል።
"ዋነኛው ቅድሚያ የምንሰጠው በቀጣናው ውስጥ ያሉ የአሜሪካ ዜጎች፣ ሰራተኞች እና ኃይሎችን ጥበቃ ነው።" ብለዋል።
ኢራን በቀጣናው ያሉ የአሜሪካ ዜጎች፣ የጦር ሰፈሮችን ወይም መሰረተ ልማቶችን ዒላማ ካደረገች “የሚከተላት መዘዝ አስከፊ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
የአሜሪካ አቋም ኢራን ስምምነት ማድረግ አለባት የሚል እንደሆኑ ገልጸው አገራቸው “ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ” ትሻለች ብለዋል።
“የኢራን አመራሮች በዚህ ወቅት መደራደራቸው ብልህነት ነው” ብለዋል።
ኢራን በእስራኤል ላይ እየወሰደች ያለችን አጸፋዊ እርምጃ ለማስቆም አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ዩናይትድ ኪንግደም እስራኤልን የሚረዱ ከሆነ ምላሹን እንደምትሰጥ ማስጠንቀቋን የኢራን መንግሥታዊ ሚዲያ ዘግቧል።
ሶስቱ አገራት ለእስራኤል ድጋፋቸውን ከሰጡ ኢራን በቀጣናው የሚገኙ የጦር ሰፈሮቻቸውን እና መርከቦችን ኢላማ እንደምታደርግ ዘገባዎች ወጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ ይህንን ያለችው ኢራን፤ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ዩኬ እስራኤልን የሚረዱ ከሆነ አጸፋውን እንደምትመልስ ማስጠንቀቋን ተከትሎ ነው።
እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸመችውን ጥቃት በተመለከተ ከጥቃቱ በፊት አሜሪካ “ምክር ተጠይቃ” በምላሹ “ራሷን ለመከላከል መሰረታዊ ነው” የሚል ምላሽ እንደተሰጣት የአሜሪካ ባለስልጣን ተናግረዋል ።
“አሜሪካ ስለ ጥቃቱ ቀድሞ ቢነገራትም በነዚህ ጥቃቶች ላይ ወታደራዊ ተሳትፎ አልነበራትም” ሲሉ የአገሪቱ የአለም አቀፍ ድርጅት ጉዳዮች ቢሮ ከፍተኛ ባለስልጣን ማኮይ ፒት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ተናግረዋል።
"ዋነኛው ቅድሚያ የምንሰጠው በቀጣናው ውስጥ ያሉ የአሜሪካ ዜጎች፣ ሰራተኞች እና ኃይሎችን ጥበቃ ነው።" ብለዋል።
ኢራን በቀጣናው ያሉ የአሜሪካ ዜጎች፣ የጦር ሰፈሮችን ወይም መሰረተ ልማቶችን ዒላማ ካደረገች “የሚከተላት መዘዝ አስከፊ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
የአሜሪካ አቋም ኢራን ስምምነት ማድረግ አለባት የሚል እንደሆኑ ገልጸው አገራቸው “ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ” ትሻለች ብለዋል።
“የኢራን አመራሮች በዚህ ወቅት መደራደራቸው ብልህነት ነው” ብለዋል።
ኢራን በእስራኤል ላይ እየወሰደች ያለችን አጸፋዊ እርምጃ ለማስቆም አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ዩናይትድ ኪንግደም እስራኤልን የሚረዱ ከሆነ ምላሹን እንደምትሰጥ ማስጠንቀቋን የኢራን መንግሥታዊ ሚዲያ ዘግቧል።
ሶስቱ አገራት ለእስራኤል ድጋፋቸውን ከሰጡ ኢራን በቀጣናው የሚገኙ የጦር ሰፈሮቻቸውን እና መርከቦችን ኢላማ እንደምታደርግ ዘገባዎች ወጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
እየተወሳሰበ የመጣው የቀይ ባህር ጉዳይ
ከደቂቃዎች በፊት የኢራን ብሔራዊ ቴሌቪዥን በአወጣው መረጃ ኢራን ኢትዮጵያን በቀጥታ አደጋ ውስጥ ሊከት የሚችለውን እርምጃ ወስዳለሁ ስትል ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
በዚህም መሰረት ኢራን "እስራኤልን እንዳላጠቃ ለመከላከል የሚሞክሩትን አሜሪካ ፣ዩኬ፣ የኢዩ ሀገራትን ወታደራዊ ጣቢያዎችንና መርከቦቻቸውን በቀጥታ ማጥቃት እጀምራለሁ" ስትል ይፋዊ መግለጫ የሰጠች ሲሆን ፤እንደሚታወቀው ሁሉም የተጠቀሱት ሀገራት የወታደራዊ ጣቢያና ባህር ሃይላቸው በአንድ ላይ ተከማችተው የሚገኙት እና የሚተላለፉባት የበሬ ግንባር የምታክለውና የ120 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን ህልውና የኪራይ ወደባችን በሆነችው ጂቡቲ ነው።
ኢራን እንዳለችውምበ ጅቡቲ የሚገኘውን የአሜሪካ የጦር ቤዝ ለማጥቃት በቀጥታ የጦር ቀጠና ምታደርጋት ከሆነ ያለ አንዳች ጥርጥር ሀገራችን ከዚህ ቀድም ባህር በር በማጣታችን ስንፈራው የነበረውን ከባድ አደጋ ይዞ ይመጣል።
@Yenetube @Fikerassefa
ከደቂቃዎች በፊት የኢራን ብሔራዊ ቴሌቪዥን በአወጣው መረጃ ኢራን ኢትዮጵያን በቀጥታ አደጋ ውስጥ ሊከት የሚችለውን እርምጃ ወስዳለሁ ስትል ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች።
በዚህም መሰረት ኢራን "እስራኤልን እንዳላጠቃ ለመከላከል የሚሞክሩትን አሜሪካ ፣ዩኬ፣ የኢዩ ሀገራትን ወታደራዊ ጣቢያዎችንና መርከቦቻቸውን በቀጥታ ማጥቃት እጀምራለሁ" ስትል ይፋዊ መግለጫ የሰጠች ሲሆን ፤እንደሚታወቀው ሁሉም የተጠቀሱት ሀገራት የወታደራዊ ጣቢያና ባህር ሃይላቸው በአንድ ላይ ተከማችተው የሚገኙት እና የሚተላለፉባት የበሬ ግንባር የምታክለውና የ120 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን ህልውና የኪራይ ወደባችን በሆነችው ጂቡቲ ነው።
ኢራን እንዳለችውምበ ጅቡቲ የሚገኘውን የአሜሪካ የጦር ቤዝ ለማጥቃት በቀጥታ የጦር ቀጠና ምታደርጋት ከሆነ ያለ አንዳች ጥርጥር ሀገራችን ከዚህ ቀድም ባህር በር በማጣታችን ስንፈራው የነበረውን ከባድ አደጋ ይዞ ይመጣል።
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
👉1 መኝታ 66ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 71ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 745,500ብር
ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
👉2መኝታ 93ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 976,500ብር
ሙሉ ክፍያ 9,765,000ብር
👉3መኝታ 130ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ36 አገራት ዜጎች ላይ የጉዞ ዕገዳ ልትጥል ነው!
የትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ግበፅ እና ናይጄሪያን ጨምሮ የ36 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለማገድ ሃሳብ እንዳለው ሮይተርስ እና ዋሽንግተን ፖስት የተመለከቱት የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ውስጣዊ ሰነድ አመለከተ።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ የተፈረመው ለዲፕሎማቶች የተዘጋጀው ሰነድ ላይ በቀጣይ ዜጎቻቸው ላይ ዕገዳ ሊጣልባቸው የታሰቡት 36 አገራት ዝርዝር የሰፈረ ሲሆን፣ አገራቱ ከዕገዳው ለመውጣት ማከናወን የሚጠበቁባቸው ማስተካከያዎችም ተካተውበታል።
ሰነዱ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሙሉ ወይም ከፊል ዕገዳ የሚጣልባቸው አገራት በመለየት ያሉባቸውን ችግሮች በማስቀመጥ፤ ይህ ዕገዳ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት አገራቱ የሚጠበቅባቸውን መመዘኛዎች እና ማስተካከያዎችን እንዲያደርጉ የሁለት ወራት ጊዜ እንደሚሰጣቸው ተጠቅሷል።
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ ለሚመለከታቸው ዲፕሎማቶች የተሠራጨው ሰነድ "[የውጭ ጉዳይ] መሥሪያ ቤቱ የተቀመጡ መመዘኛዎች እና ግዴታዎችን በ60 ቀናት የማያሟሉ ከሆነ ሙሉ ወይም ከፊል የጉዞ ዕገዳ የሚጣልባቸውን አሳሳቢ የሆኑ 36 አገራትን ለይቷል" ማለቱን ሮይተርስ አመልክቷል።
ባለፈው ግንቦት ኤርትራ፣ ሱዳን እና ሶማሊያን ጨምሮ ሰባት የአፍሪካ አገራት ባሉባቸው 12 አገራት ላይ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአገራቸውን እና የሕዝባቸውን ደኅንነት ለመጠበቅ በሚል ትዕዛዝ ፈርመው ተግባራዊ መሆኑ ይታወሳል።
(ቢቢሲ)
@YeneTube @FikerAssefa
የትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ግበፅ እና ናይጄሪያን ጨምሮ የ36 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለማገድ ሃሳብ እንዳለው ሮይተርስ እና ዋሽንግተን ፖስት የተመለከቱት የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ውስጣዊ ሰነድ አመለከተ።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ የተፈረመው ለዲፕሎማቶች የተዘጋጀው ሰነድ ላይ በቀጣይ ዜጎቻቸው ላይ ዕገዳ ሊጣልባቸው የታሰቡት 36 አገራት ዝርዝር የሰፈረ ሲሆን፣ አገራቱ ከዕገዳው ለመውጣት ማከናወን የሚጠበቁባቸው ማስተካከያዎችም ተካተውበታል።
ሰነዱ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሙሉ ወይም ከፊል ዕገዳ የሚጣልባቸው አገራት በመለየት ያሉባቸውን ችግሮች በማስቀመጥ፤ ይህ ዕገዳ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት አገራቱ የሚጠበቅባቸውን መመዘኛዎች እና ማስተካከያዎችን እንዲያደርጉ የሁለት ወራት ጊዜ እንደሚሰጣቸው ተጠቅሷል።
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ ለሚመለከታቸው ዲፕሎማቶች የተሠራጨው ሰነድ "[የውጭ ጉዳይ] መሥሪያ ቤቱ የተቀመጡ መመዘኛዎች እና ግዴታዎችን በ60 ቀናት የማያሟሉ ከሆነ ሙሉ ወይም ከፊል የጉዞ ዕገዳ የሚጣልባቸውን አሳሳቢ የሆኑ 36 አገራትን ለይቷል" ማለቱን ሮይተርስ አመልክቷል።
ባለፈው ግንቦት ኤርትራ፣ ሱዳን እና ሶማሊያን ጨምሮ ሰባት የአፍሪካ አገራት ባሉባቸው 12 አገራት ላይ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአገራቸውን እና የሕዝባቸውን ደኅንነት ለመጠበቅ በሚል ትዕዛዝ ፈርመው ተግባራዊ መሆኑ ይታወሳል።
(ቢቢሲ)
@YeneTube @FikerAssefa
የቴህራን ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ዛቱ
ኢራን ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አምስት ዜጎቿ ከተገደሉ እና በርካቶች ከቆሰሉ በኋላ ለጥቃቱ አጸፋ የኢራን ዋና ከተማ ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመለካከያ ሚኒስትር ሲሉ ዛቱ።
ሚኒስትሩ ኢዝራኤል ካትዝ “የኢራንን አቅም እያዳከመ ያለውን የእስራኤል ሠራዊት ከሚፈጽማቸው ጥቃቶች ለማደናቀፍ” የሰላማዊ ሰዎች መኖሪያ አካባቢዎችን ዒላማ እያደረጉ ነው ሲሉ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሜኒ ከስሰዋል።
የእስራኤሉ የመከላከያ ሚኒስትር የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ኻሜኒን “ፈሪ ነፍሰ ገዳይ” እና “ጉረኛ አምባገነን” ሲሉ ተችተዋቸዋል።
አራተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና የኢራን ድንበር ተሻጋሪ ግጭት በሁለቱም ወገን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው እየተነገረ ሲሆን፣ ኢራን ሌሊቱን በእስራኤል ውስጥ ጥቃትን ፈጽማለች።
በተለያዩ የኢራን አካባቢዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰች ያለችው የእስራኤል ሚኒስትር ሌሊቱን ለተፈጸመው ጥቃት “ሳይዘገይ” አጸፋ እንደምትመልስ ተናግረዋል።
Via BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ኢራን ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አምስት ዜጎቿ ከተገደሉ እና በርካቶች ከቆሰሉ በኋላ ለጥቃቱ አጸፋ የኢራን ዋና ከተማ ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመለካከያ ሚኒስትር ሲሉ ዛቱ።
ሚኒስትሩ ኢዝራኤል ካትዝ “የኢራንን አቅም እያዳከመ ያለውን የእስራኤል ሠራዊት ከሚፈጽማቸው ጥቃቶች ለማደናቀፍ” የሰላማዊ ሰዎች መኖሪያ አካባቢዎችን ዒላማ እያደረጉ ነው ሲሉ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሜኒ ከስሰዋል።
የእስራኤሉ የመከላከያ ሚኒስትር የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ኻሜኒን “ፈሪ ነፍሰ ገዳይ” እና “ጉረኛ አምባገነን” ሲሉ ተችተዋቸዋል።
አራተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና የኢራን ድንበር ተሻጋሪ ግጭት በሁለቱም ወገን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው እየተነገረ ሲሆን፣ ኢራን ሌሊቱን በእስራኤል ውስጥ ጥቃትን ፈጽማለች።
በተለያዩ የኢራን አካባቢዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰች ያለችው የእስራኤል ሚኒስትር ሌሊቱን ለተፈጸመው ጥቃት “ሳይዘገይ” አጸፋ እንደምትመልስ ተናግረዋል።
Via BBC
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስአበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ መከሰቱን ሪፖርት ገለፀ!
ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ (IMC) በአዲስ አበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ(ኤምፖክስ) መከሰቱን አስታወቀ። ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ ባሳለፍነው ሳምንት ሰኔ 6 ወን ባወጣው ሪፖርት፤ እስከ ሰኔ 3 ቀን በ አዲስ አበባ ከተማ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች 18 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡን ገልጾ፤ የአንድ ሰው ይህወት ማለፉን አስታውቋል። ይህም የሞት መጠኑን ወደ 5.6 በመቶ ከፍ ያደርገዋል ብሏል።
በሽታው መጀመሪያ የተገኘው በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ የ27 ቀን ሕፃን ልጅ ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ግንቦት 17 ቀን በጋራ አስታውቀዋል።ባሳለፍነው ሳምንትም በአማራ ክልል በመተማ እና ባሕርዳር ከተሞች በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተያዙ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገልጿል።
በሽታው በመተማ አንድ ሰው እንዲሁም በባሕርዳር አንድ ሰው አጠቃላይ በሁለት ሰዎች ላይ የተገኘ ቢሆንም በሽተኞች በወቅቱ ተገቢውን ሕክምና አግኝተው በማገገም ላይ መሆናቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ (IMC) በአዲስ አበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ(ኤምፖክስ) መከሰቱን አስታወቀ። ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ ባሳለፍነው ሳምንት ሰኔ 6 ወን ባወጣው ሪፖርት፤ እስከ ሰኔ 3 ቀን በ አዲስ አበባ ከተማ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች 18 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡን ገልጾ፤ የአንድ ሰው ይህወት ማለፉን አስታውቋል። ይህም የሞት መጠኑን ወደ 5.6 በመቶ ከፍ ያደርገዋል ብሏል።
በሽታው መጀመሪያ የተገኘው በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ የ27 ቀን ሕፃን ልጅ ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ግንቦት 17 ቀን በጋራ አስታውቀዋል።ባሳለፍነው ሳምንትም በአማራ ክልል በመተማ እና ባሕርዳር ከተሞች በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተያዙ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገልጿል።
በሽታው በመተማ አንድ ሰው እንዲሁም በባሕርዳር አንድ ሰው አጠቃላይ በሁለት ሰዎች ላይ የተገኘ ቢሆንም በሽተኞች በወቅቱ ተገቢውን ሕክምና አግኝተው በማገገም ላይ መሆናቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእስራኤል እና ኢራን ጦርነት የተነሳ ከአዲስአበባ ወደ ቴላቪቭ የሚያደርገዉን በረራ አቋረጠ!
አየርመንገዱ ለተፈጠረዉ ችግር ይቅርታ ጠይቆ ደምበኞቹ የቲኬት መሸጫ ቢሮዎቹን እንዲያናግሩ መክሯል። አየርመንገዱ በረራዉን መቼ እንደሚጀምር እና አዲስ መረጃዎችን እንደሚያሳዉቅ ጠቅሷል።
እስራኤል እና ኢራን መጠነ ሰፊ ጦርነት ከጀመሩ ቀናት ተቆጥረዋል።እስካሁንም በሁለቱም ወገን የሰዉ ህይወትና ንብረት ላይ ትልቅ ጉዳት ደርሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእስራኤል እና ኢራን ጦርነት የተነሳ ከአዲስአበባ ወደ ቴላቪቭ የሚያደርገዉን በረራ
ማቋረጡን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ እና በቴልአቪቭ መካከል በሁለቱም አቅጣጫ የሚደረጉ በረራዎች በአዉሮፓዉያን አቆጣጠር እስከ ሰኔ 22 ቀን 2025 ድረስ መቋረጣቸውን ባወጣዉ መግለጫ አሳዉቋል።
አየርመንገዱ ለተፈጠረዉ ችግር ይቅርታ ጠይቆ ደምበኞቹ የቲኬት መሸጫ ቢሮዎቹን እንዲያናግሩ መክሯል። አየርመንገዱ በረራዉን መቼ እንደሚጀምር እና አዲስ መረጃዎችን እንደሚያሳዉቅ ጠቅሷል።
እስራኤል እና ኢራን መጠነ ሰፊ ጦርነት ከጀመሩ ቀናት ተቆጥረዋል።እስካሁንም በሁለቱም ወገን የሰዉ ህይወትና ንብረት ላይ ትልቅ ጉዳት ደርሷል።
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ የሥራ ሥምሪት ኤጀንሲዎች 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያሲዙ የሚያስገድድ ሕግ ለፓርላማ ቀረበ!
ማንኛውም የውጭ የሥራ ሥምሪት ኤጀንሲ ከካፒታሉ በተጨማሪ ለሠራተኛው መብት፣ ክብርና ደኅንነት ዋስትና ማስከበሪያ የሚውል 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያሲዝ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው 36ኛ መደበኛ ስብሰባ የውጭ አገር የሥራ ሥምሪት ረቂቅ አዋጅን መርምሮ፣ ለሰው ሀብት ልማት ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙሉ ድምፅ መርቷል፡፡
ረቂቅ አዋጁ ኤጀንሲዎች ከሚያስመዘግቡት ካፒታል በተጨማሪ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የባንክ ሒሳብ ተቀማጭ የሚሆን የዋስትና ገንዘብ እንደ ደረጃቸው ልዩነት እንዲያስቀምጡ የሚያስገድድ ሲሆን፣ በዚህም ደረጃ አንድ ፈቃድ ያለው ኤጀንሲ 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያስቀምጥ ይደነግጋል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142312/
@YeneTube @FikerAssefa
ማንኛውም የውጭ የሥራ ሥምሪት ኤጀንሲ ከካፒታሉ በተጨማሪ ለሠራተኛው መብት፣ ክብርና ደኅንነት ዋስትና ማስከበሪያ የሚውል 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያሲዝ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው 36ኛ መደበኛ ስብሰባ የውጭ አገር የሥራ ሥምሪት ረቂቅ አዋጅን መርምሮ፣ ለሰው ሀብት ልማት ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙሉ ድምፅ መርቷል፡፡
ረቂቅ አዋጁ ኤጀንሲዎች ከሚያስመዘግቡት ካፒታል በተጨማሪ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የባንክ ሒሳብ ተቀማጭ የሚሆን የዋስትና ገንዘብ እንደ ደረጃቸው ልዩነት እንዲያስቀምጡ የሚያስገድድ ሲሆን፣ በዚህም ደረጃ አንድ ፈቃድ ያለው ኤጀንሲ 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያስቀምጥ ይደነግጋል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142312/
@YeneTube @FikerAssefa
ዩኒሊቨር በአዲሱ የኢንቨስትመንት ህግ ቀዳሚ የአስመጪነት ፈቀድ የወሰደ የውጭ ኩባንያ ሆነ!
በፍጆታ እቃ ምርት ስሙ በአለም የገነነው የብሪታኒያ–ደች ኩባንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ አገራት ውስጥ የምርት ማእከል ያለው መሆኑ ይታወቃል።መንግስት እያላላ ባለው የኢንቨስትመንት ህግ መሰረት ኩባንያው በአስመጪነት ቢዝነስ ለመሰማራት ፈቃድ እንዲወስድ አስችሎታል።
ቀደም ሲል በነበረው ህግ በአገር ውስጥ አስመጪዎች ብቻ መግባት ይፈቀዱ የነበሩ ምርቶቹን እራሱ ማስገባት እንደሚጀምር የገለፀው ዩኒሊቨር የተለያዩ ቫዝሊን ምርቶቹን በማስገባት በአከፋፋዮቹ በኩል በቅርቡ ለገበያ እንደሚያቀርብም ነው ለፎርቹን ያስታወቅ።
የውጭ ኢንቨስተሮችን እንቅስቃሴ በማስፋት ኩባንየዎች በጅምላ፣ ችርቻሮ አስመጪ እና ላኪ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ መንግስት ህጎቹን እያላላ መሆኑ ይታወሳል።ይህም የአለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል የሚረዳ መሆኑ ይታወቃል።
Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
በፍጆታ እቃ ምርት ስሙ በአለም የገነነው የብሪታኒያ–ደች ኩባንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ አገራት ውስጥ የምርት ማእከል ያለው መሆኑ ይታወቃል።መንግስት እያላላ ባለው የኢንቨስትመንት ህግ መሰረት ኩባንያው በአስመጪነት ቢዝነስ ለመሰማራት ፈቃድ እንዲወስድ አስችሎታል።
ቀደም ሲል በነበረው ህግ በአገር ውስጥ አስመጪዎች ብቻ መግባት ይፈቀዱ የነበሩ ምርቶቹን እራሱ ማስገባት እንደሚጀምር የገለፀው ዩኒሊቨር የተለያዩ ቫዝሊን ምርቶቹን በማስገባት በአከፋፋዮቹ በኩል በቅርቡ ለገበያ እንደሚያቀርብም ነው ለፎርቹን ያስታወቅ።
የውጭ ኢንቨስተሮችን እንቅስቃሴ በማስፋት ኩባንየዎች በጅምላ፣ ችርቻሮ አስመጪ እና ላኪ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ መንግስት ህጎቹን እያላላ መሆኑ ይታወሳል።ይህም የአለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል የሚረዳ መሆኑ ይታወቃል።
Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ አገር፣ ሚስጥራዊ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሆና እንደምታውቅ ስንቶቻችን እናውቃለን?
የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ከተፈጠረ 100 አመት ያልሞላው ቴክኖሎጂ ሲሆን እንደ ቦምቦቹ ብዛት ከከተሞች እስከሃገራት የሚደርስ ቦታን ማጥፋት የሚችል ጅምላ ጨራሽ መሳሪያ ነው። አለም ላይ እስካሁን አስር ሃገራት የዚህ መሳሪያ ባለቤት መሆን ችለዋል ወይንም ችለው ነበር። እነዚህም ራሺያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ቻይና፣ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ህንድ፣ ፓኪስታን፣ እስራኤል፣ ሰሜን ኮሪያ እና በዚህ ቪዲዮ የምንመለከታት አፍሪካዊት ሀገር ናቸው። ይህንን ልዩ ዝግጅት ሊንኩን ተጭነው ይከታተሉት፤ መሰል ዝግጅቶችን በየጊዜው ለመከታተል ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/Va_GpklAY3I
የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ከተፈጠረ 100 አመት ያልሞላው ቴክኖሎጂ ሲሆን እንደ ቦምቦቹ ብዛት ከከተሞች እስከሃገራት የሚደርስ ቦታን ማጥፋት የሚችል ጅምላ ጨራሽ መሳሪያ ነው። አለም ላይ እስካሁን አስር ሃገራት የዚህ መሳሪያ ባለቤት መሆን ችለዋል ወይንም ችለው ነበር። እነዚህም ራሺያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ቻይና፣ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ህንድ፣ ፓኪስታን፣ እስራኤል፣ ሰሜን ኮሪያ እና በዚህ ቪዲዮ የምንመለከታት አፍሪካዊት ሀገር ናቸው። ይህንን ልዩ ዝግጅት ሊንኩን ተጭነው ይከታተሉት፤ መሰል ዝግጅቶችን በየጊዜው ለመከታተል ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/Va_GpklAY3I
YouTube
የኒውክሌር ጦር መሳሪያን መታጠቅ የቻለችው ብቸኛዋ የአፍሪካ ሀገር
የአፍሪካ አገር፣ ሚስጥራዊ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሆና እንደምታውቅ ስንቶቻችን እናውቃለን? — የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ከተፈጠረ 100 አመት ያልሞላው ቴክኖሎጂ ሲሆን እንደ ቦምቦቹ ብዛት ከከተሞች እስከሃገራት የሚደርስ ቦታን ማጥፋት የምችል ጅምላ ጨራሽ መሳሪያ ነው። አለም ላይ እስካሁን አስር ሃገራት የዚህ መሳሪያ ባለቤት መሆን ችለዋል ወይንም ችለው ነበር። እነዚህም ራሺያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣…
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
ተጨማሪ ጥቃት
ኢራን በእስራኤል ዋና ከተማ ቴላቪቭ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ የሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።
በጥቃቱ ምክንያት በበርካታ ቦታዎች ጭስ ይታያል። እስራኤል ከኢራን የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን ማክሸፍ አለመቻሏ የእስራኤል ዜጎች ስጋት ውስጥ መውደቃቸው ተዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢራን በእስራኤል ዋና ከተማ ቴላቪቭ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ የሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።
በጥቃቱ ምክንያት በበርካታ ቦታዎች ጭስ ይታያል። እስራኤል ከኢራን የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን ማክሸፍ አለመቻሏ የእስራኤል ዜጎች ስጋት ውስጥ መውደቃቸው ተዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177